ዶ/ር ኣበራ ሞላ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም. ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ በረህ ወረዳ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ሲሆን በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሁር ናቸው። ይሀንንም ያደረጉት የዓማርኛውን የጽሕፈት መሣሪያ (ታይፕራይተር) ለሚያውቁት ቀላል እንዲሆን በ“a”፣ “b”፣ “c”፣ “d”ማንበብ ይቀጥሉ…
ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም
ሎሬት ዶ/ር መላኩ ወረደ ቃለመጠይቅ ከ መአዛ ብሩ ጋር
ዶ/ር ኣበራ ሞላ
የአውሮፕላን ታሪክ በኢትዮጵያ
የመጀመሪያው አውሮፕላን በ1921 ዓ.ም. አዲስ አበባ መድረስ ለኢትዮጵያውን ከውጭው ዓለም ጋር ለመገናኘት አዲስ ምዕራፍ የተከፈተበት ቀን መሆኑ አስደስቷቸዋል፡፡ ለፈረንሳዮቹ ደግሞ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ ከሌሎች አገሮች በተለይ ዝግጅቱን አጠናቆ ከነበረው ጀርመን መቅደማቸው አስፈንድቋቸዋል፡፡ ለአብዛኛው ኢትዮጵያ ግን የአውሮፕላን መምጣት ግርምትና ትዕንግርት ፈጥሮበታል፡፡ማንበብ ይቀጥሉ…
የኢትዮጲያውያን ገና በአል
የገና (ልደት) በዓል በኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ቀኖና መሰረት ከዘጠኙ ዐብይ በአላት ውስጥ አንዱ በአል ነው። እለቱ በትንቢተ ነቢያት የተነገረለት የሰውን ልጆች በጥንተ ተፈጥሮ የፈጠረ የእግዚአብሔር ልጅ አሁን ደግሞ በሐዳስ ተፈጥሮ ለመፍጠር ማለት ሰውን ለማዳን ሰው ሆኖ የተወለደበት እለት ነው። የልደት በዐልማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ ቡሔ(ቡሄ!)
“መጣና ባመቱ አረ እንደምን ሰነበቱ ክፈትልኝ በሩን የጌታዬን ሆያ-ሆዬ-ሆ…” ቡሄ! ወይንም ደብረ ታቦር በመላው ሀገራችን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን የሚከበር በዓል ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዓቢይ (ዋና) በዓላት አንዱ ነው። የዚህ በዓል መሠረት የክርስቲያን እምነት ሲሆን፣ ደብረማንበብ ይቀጥሉ…