በባድመ እና የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ዙሪያ

የኢትዮጵያ ኤርትራ የድንበር ግጭት የተከሰተበት ፍጥነት በብዙዎች ዘንድ አግራሞትን ጭሮ እንደነበረ ይታወሳል። ጥቂት የማይባለው የህብረተሰብ ክፍልም “የድንበር ግጭቱ ለማስመሰል የቀረበ ነው፣ የግጭቱ መንስኤ ሻዕቢያ ከኢትዮጵያ ሲያገኘው በነበረው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ላይ በሩ መዘጋቱ ነው” የሚል እምነት አዳብሮ እንደነበረ ይታወቃል። ኢኮኖሚውን አስታክከውማንበብ ይቀጥሉ…

ትዝታ ዘ-አባዱላ

የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ በ1993 ለሁለት በተከፈለበት ወቅት ገዥዎቻችን ያልጠበቁት አብዮት በኦህዴድ ውስጥም ፈንድቶ ነበር። በክስተቱ የደነገጠው አቶ መለስ ዜናዊ የኦህዴድ ገዲም ካድሬዎችን ተጠቅሞ አብዮቱን መቆጣጠር ተሳነው። ከሚተማመንባቸው የኦህዴድ ጓዶቹ መካከል ከፊሉ እየወላወለ፣ ከፊሉ እየከዳ አስቸገረው። በነገሩ በጣም ተጨንቆ ሲጠበብ አንድማንበብ ይቀጥሉ…

“ኦሮማይ” እና በዓሉ ግርማ

ኦሮማይ ከልቡ መጽሐፍ ነው። በአማርኛ ልብ-ወለድ መጻሕፍት (Novel) ታሪክ በጣም አነጋጋሪውና አከራካሪው መጽሐፍ ነው። እስከ አሁን ድረስ የህዝብ ፍቅር ካልተነፈጋቸው ጥቂት መጻሕፍት አንዱም ነው። በህይወቴ ብዙ ጊዜ እየደጋገምኩ ካነበብኳቸው መጻሕፍት መካከልም በመጀመሪያው ረድፍ ይሰለፋል። ይሁንና ሰዎች ለዚህ መጽሐፍ ያላቸው አድናቆትማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አስራ አንድ)

ክፍል አስራ አንድ፡ “የጨለማው መስከረም” (Black September) የዮርዳኖሱ ንጉሥ ሑሴን የፍልስጥኤም ድርጅቶች እስከ መስከረም 20/1970 ከዮርዳኖስ ግዛት እንዲወጡ ያዘዙበት ውሳኔ ከዐረቡ ዓለም ውግዘት ሲያከትልባቸው ፈራ ተባ ማለት ጀመሩ። በዚህን ጊዜም የጸጥታ ኃይሎቻቸው ንጉሡን ሳያማክሩ አንድ ድራማ አቀናበሩ። በዚህም መሠረት የዮርዳኖስማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አስር)

ክፍል አስር፡ በ“ጨለማው መስከረም” ዋዜማ ዮርዳኖስ የፍልስጥኤም ታጋዮች በ1968 እና በ1969 ያካሄዷቸውን ጠለፋዎች “አስደናቂ ጀግንነት ነው” በማለት ካወደሱት ሀገራት አንዷ ነበረች። ከዓመት በኋላ የPFLP አባላትና ደጋፊዎች ሶስት አውሮፕላኖችን ጠልፈው ወደ ግዛቷ ሲያመጡ ግን በጣም ነበር የተቆጣችው። የግንባሩ መሪዎች በግዛቷ የነበሩትንማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ዘጠኝ)

ክፍል ዘጠኝ፡ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ምላሽ ከዚህ ቀደም እንደገለጽነው የPFLP መሪዎች የአውሮፕላን ጠለፋዎችን ለማካሄድ የወሰኑት “ለፍልስጥኤማዊያን ትግል ዓለም አቀፍ ድጋፍ ለማስገኘትና ለጥያቄአችን የተሻለ መደመጥን ለመፍጠር ያስችላሉ” በማለት ነበር። በእርግጥም አመራሩ እንደጠበቀው በተከታታይ የተካሄዱት የአውሮፕላን ጠለፋዎች ግንባሩን በዓለም ህዝብ ዘንድ ታዋቂማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ስምንት)

ክፍል ስምንት፡ በወዛደራዊ ዓለም አቀፋዊነት መርህ ባለፈው ትረካችን የጠቀስናቸው ሶስት አውሮፕላኖች በተጠለፉበት ዕለት (መስከረም 6/1970) ለይላ ኻሊድም በሌላ የጠለፋ ኦፕሬሽን እንድትሳተፍ ታዝዛ ነበር። ለይላ ጠለፋውን እንድታከናውን የታዘዘችው ከሁለት ፍልስጥኤማዊያን እና ፓትሪክ አርጌሎ ከሚባል የኒካራጓ ተወላጅ ጋር ነበር። ፓትሪክ አርጌሎ ከደቡብማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ሰባት)

ክፍል ሰባት፡ ተከታታዮቹ ኦፕሬሽኖች PFLP በዚያው ዓመት (በ1969) ውስጥ ጥቃቱን በማስፋት “የወራሪዋ እስራኤል ተባባሪዎች ናቸው” የሚላቸውን ሀገራት በሙሉ ዒላማ ማድረግ ጀመረ። በዚሁ መሠረት “ፊዳይን” የሚባሉ ኮማንዶዎቹን በብሪታኒያና በሌሎች የምዕራብ ሀገራት በማሰማራት ልዩ ልዩ ጥቃቶችን ፈጸመ። “ወዝ አደራዊ ዓለም አቀፋዊነት” በሚባለውማንበብ ይቀጥሉ…

 የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አምስት)

ክፍል አምስት፡ ለይላ ኻሊድ እና የፍልስጥኤማዊያን ትግል የPFLP አመራር ታጋዮቹ በ1968 ያካሄዱት የአውሮፕላን ጠለፋ የፍልስጥኤማዊያንን ትግል ለማስተዋወቅ እንደረዳ ተገነዝቧል። በመሆኑም በቀጣዩ ዓመት (1969) ከመጀመሪያው ጠለፋ በበለጠ ሁኔታ ብዙዎችን ሊያነጋግር የሚችል ኦፕሬሽን እንዲካሄድ ወሰነ። የግንባሩ የወታደራዊ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ የነበረው ዶ/ርማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ስድስት)

ክፍል ስድስት፡ ለይላ ኻሊድ በዓለም ህዝብ ፊት  በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል ብዙዎቹ ስለአውሮፕላን ጠለፋ ሰምተዋል። ይሁን እንጂ ጠላፊዋ ሴት ስትሆንባቸው በጣም ነበር የተደናገሩት። ይህም የሆነው በዘመኑ ወንዶች እንጂ ሴቶች በአውሮፕላን ጠለፋ ሲሳተፉ ስላልታየ ነው። በዚህም የተነሳ ተሳፋሪዎቹ ከመደናገጥ ይልቅማንበብ ይቀጥሉ…