ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (ክፍል ሶስት)

(እውነተኛ ታሪክ) ያ የኦነግ ወታደራዊ አዛዥ ከእግር እስከ ራሴ ከገረመመኝ በኋላ ወደ “አይካ” እና ዘኮ በመዞር “ይህ ልጅ ከናንተ ጋር ነው የመጣው?” በማለት በኦሮምኛ ጠየቃቸው። እነርሱም “አዎን!” አሉት። ከዚያም ወደኔ ዞሮ “የድርጅታችን አባል ነህ?” አለኝ። እንዳልሆንኩ ነገርኩት። “ታዲያ ለምን ወደዚህማንበብ ይቀጥሉ…

ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (ክፍል ሁለት)

(እውነተኛ ታሪክ) ቀደም ባለው ጽሑፌ እንደገለጽኩት ኦነግና ኢህአዴግ ባደረጉት ስምምነት መነሻነት በኢህአዴግ ስር ያለው የኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ-OPDO) በአካባቢያችን በሚኖረው ህዝብ ውስጥ ተሰማርቶ የፖለቲካ ስራ እንዲሰራ ተፈቅዶለት ነበር። በዚህም መሰረት የተወሰኑ የኦህዴድ ወታደሮች በሀብሮ አውራጃ ማረሚያ ቤት (ከርቸሌ) እንዲሰፍሩማንበብ ይቀጥሉ…

ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (እውነተኛ ታሪክ)

ዛሬ የማወጋችሁ ታሪክ ከመጽሐፍ የተገኘ አይደለም። በሬድዮ ጣቢያም አልተላለፈም። በቴሌቪዥን ፕሮግራምም አልቀረበም። በኢትኖግራፊ ጥናት (ethnographic research) ሰበብ በየከተማውና በየመንደሩ እየዞርኩ ከሰበሰብኩት ዳታ የተወሰደም አይደለም። በዐይኔ ያየሁትንና በራሴ ላይ የደረሰውን ነው እንደወረደ የማጫውታችሁ። ይህንን ታሪክ የማወጋበት በርካታ ምክንያቶች አሉኝ። በመጀመሪያ በህይወቴማንበብ ይቀጥሉ…

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያናትን በጨረፍታ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ሲጠቀሱ በቅድሚያ የሚታወሱት በላስታ አውራጃ፣ በ“ሮሃ” (ላሊበላ) ከተማ አጠገብ ከአንድ-ወጥ ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩት አስራ አንድ ቤተ ክርስቲያናት ናቸው። የአስራ አንዱ ቤተ ክርስቲያናት ስም እንደሚከተለው ነው። 1. ቤተ መድኃኒ-ዓለም 2. ቤተ ማርያም 3. ቤተ ደናግል 4.ማንበብ ይቀጥሉ…

እስልምና፣ ጂሐድ እና ጽንፈኝነት

ኢራቅ በሳዳም ሁሴን አገዛዝ ስር በነበረችበት ዘመን ከሞላ ጎደል ሰላምና መረጋጋት ነበራት። ሀገራዊ አንድነቷም የተጠበቀ ነው። አሜሪካ አንድም ማስረጃ ባልነበረው ወሬ ተነሳስታ በ2003 (እ.ኤ.አ) ሀገሪቷን ከወረረቻት በኋላ ግን አንድነቷም ሆነ ሰላሟ ተናግቷል። በኤፍራጥስና ጤግሮስ ወንዞች ላይ የከተመችው ውቢቷ ባግዳድም በየዕለቱማንበብ ይቀጥሉ…

ኢራን፣ ሩሚ እና መስነቪ

አዎን! ዛሬ በወግ ሽርሽር ብዙ ሀገር አቋርጠን “ፋርስ” ገብተናል። የዑመር ኻያም ሀገር! የፊርደውሲ ሀገር! የኒዛሚ ሀገር! የጃሚ ሀገር! የሓፊዝ ሀገር! በሩባኢያትና በገዛላት ዓለምን እያስፈነደቁ ለብዙ ክፍለ ዘመናት የዘለቁ የቅኔ ጠቢባን የተገኙባት ምድር! ዛሬ ፐርሺያ ነን! ዛሬ ኢራን ነን። ዛሬ ቴህራንማንበብ ይቀጥሉ…

አስደሳች ጨዋታዎች

.(ከተስፋዬ ገብረአብ ) ተስፋዬ ገብረ-አብ “በጋዜጠኛው ማስታወሻ” በርካታ ፖለቲካ-ነክ ወጎችን አውግቶናል። እኔ እዚህ የምጽፍላችሁ ግን ፖለቲካውን ሳይሆን ተደጋግመው ቢነገሩ የማይሰለቹ ሌሎች ጨዋታዎቹን ነው። (እኒህን ጨዋታዎች የቀዳሁት ከዚያው መጽሐፍ ነው)። ===አቶ ፍሬው ለምለም እና የቼክ እደላው=== አቶ ፍሬው ለምለም ደግ አዛውንትማንበብ ይቀጥሉ…

የቀይ ኮከብ ዘመቻ

የኤርትራ አማጺያንን ለማጥፋት ከተደረጉ ዘመቻዎች መካከል ብዙ የተባለለት ነው- የቀይ ኮከብ ዘመቻ። ታዋቂ የጦር ጠበብት እየደጋገሙ አውስተውታል። በጋዜጣና በሬድዮ ብዙ ተለፍፎለታል። አጀማመሩም ሆነ አፈጻጸሙ ትንግርተኛ መሆኑ እስከ ዛሬ ድረስ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው። ዘመቻው የተካሄደበት ለየት ያለ ድባብና በርሱ ሳቢያ የተፈጠረውማንበብ ይቀጥሉ…

የአፋቤት ጦርነት

መጋቢት 17/1988 (መጋቢት 9/ 1980) እኩለ ሌሊት። በዚያች ደረቅ ሌሊት ሕዝባዊ ግንባር ሐርነት ኤርትራ (ሻዕቢያ) ሳይጠበቅ የናደውን እዝ ወረረ። የህዝባዊት ኢትዮጵያ አብዮታዊ ሰራዊትም ይዞታውን ለማስጠበቅ ተከላከለ። ይሁንና በለስ ሊቀናው አልቻለም። ሻዕቢያ ቀደም ብሎ ያገኘውን መረጃ በሚገባ ሊጠቀምበት ስለቻለ የአብዮታዊ ሰራዊትንማንበብ ይቀጥሉ…

ጥቂት ስለ “አዳል”

በመካከለኛው የታሪክ ዘመን (Medieval Era) ኢትዮጵያን፣ ኤርትራን፣ ጅቡቲን፣ ሶማሊላንድን እና ሶማሊያን በሚያቅፈው የአፍሪቃ ቀንድ ቀጣና የተለያየ ቅርጽና አወቃቀር የነበራቸው መንግሥታት ተመሥርተዋል። ከነዚያ መንግሥታት መካከል ከአስር የማያንሱት የሙስሊም ሱልጣኔቶች ነበሩ። ከሱልጣኔቶቹ መካከል ስሙ በጣም ገንኖ የነበረውና በአፍሪቃ ቀንድ ሕዝቦች ታሪክ፣ ጂኦ-ፖለቲካማንበብ ይቀጥሉ…