የአርሲ ዐጃኢባት

እኛ (እደግመዋለሁ “እኛ”፣ “ኑቲ”፣ “ናህኑ”) የኢትኖግራፊ ፈረሳችንን ተሳፍረን ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ፣ ከመሀል እስከ ሰሜን መጋለብ ሱስ የሆነብን ጸሐፊ ከሀረር መሆናችንን ታውቃላችሁ አይደል? ታዲያ እኛ (አሁንም እደግመዋለሁ “እኛ”) ወደ ሌሎቹ ስፍራዎች ስንጋልብ የነበረው ከሌሎች አካባቢዎች ሁሉ የሚቀርበንን አንድ ጎረቤታችንን እያለፍን ነው።ማንበብ ይቀጥሉ…

ከጊቤ ባሻገር ያለችው ጅማ (ክፍል ሁለት)

እነሆ ከተሚማ ጋር የጂማን ምድር “ሽርርርር” እያልንበት ነው። ሆኖም “ተሚማ” የትናንትናው ሙገሳ አንሶኛል ብላለች። “የነየታችሁት ሐጃ ሞልቶላችሁ በደስታ እንድትፍለቀለቁ ካሻችሁ ሙገሳውን ጨመርመር አድርጉልኝ” ትላለች። ታዲያ እኛም አላንገራገርንም። “ምን ገዶን! አንቺ ሰኚ ሞቲ! ሙገሳ በየዓይነቱ ይኸውልሽ” ብለን በድጋሚ መወድሳችንን ልንደረድርላት ተዘጋጅተናል።ማንበብ ይቀጥሉ…

መረራ ጉዲናን ሳስታውስ

በ1988 የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና (ESLCE) እንደወሰድኩ ነው። ዕለቱ ከሚያዚያ ወር መአልት አንዱ መሆኑ ይታወሰኛል። በዚያች ዕለት የጀርመን ድምጽ ራድዮ ከቀደሙት የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተለየ ዓላማን ያነገበ ድርጅት መቋቋሙን ዘገበ። የድርጅቱ መስራች የሆኑት ግለሰብ የተናገሩትንም ቀንጨብ አድርጎ አስደመጠን። በጉዳዩ ዙሪያማንበብ ይቀጥሉ…

ከጊቤ ባሻገር ያለችው ጅማ!

በለምለሚቷ ምድራችን ላይ እየተሽከረከረ ዚያራ ማድረግ ወጉ የሆነው የኢትኖግራፊ ፈረሳችን ታሪካዊቷን ጅማንና ህዝቧን መጎብኘት አሰኘው። እኛም “አበጀህ! ጥሩ ሀገር መርጠሃል” በማለት መረቅነው። ፈረሳችንም የደቡብ ምዕራብ አቅጣጫን ይዞ ገሰገሰ። ከጊቤ ዉሃ ከተጎነጨ በኋላም ወደ ታሪካዊቷ ቀበሌ ሰተት ብሎ ገባ። ጅማ! የአባጅፋርማንበብ ይቀጥሉ…

ወለጋ እና ሌንሳ ጉዲና

ከዚህ በፊት ስለወለጋ የሚያትት አነስተኛ ጽሑፍ በዚህ ግድግዳ ላይ ለጥፌ ነበር። ይሁንና ያቺ ጽሑፍ ለወለጋ ክብር የምትመጥን አልመሰለኝም። ብዙ ድርሳናትን ለሚያስጽፈው ምድር ትንሹን ብቻ እንደ መወርወር ነው። በመሆኑም በዛሬው የኢትኖግራፊ ጉዞአችን ወለጋን ደግመን ልንዘይረው ተዘጋጅተናል። ጉዞ ወደ ምዕራብ ኦሮሚያ! ዳይ!ማንበብ ይቀጥሉ…

የኢትኖግራፊ ጉዞ ወደ ጎጃም (ክፍል ሁለት)

ጎጃምን ከሌሎች የቀድሞ ክፍለ ሀገሮቻችን ለየት የሚያደርገው ዙሪያውን በዐባይ ወንዝ የታጠረ መሆኑ ነው። ከጣና ሐይቅ በስተምዕራብ ራቅ ብሎ ካለው የግልገል ዐባይ መነሻና በሱዳን ድንበር መካከል ከሚገኘው ክፍት መሬት በስተቀር ክፍለ ሀገሩ በሙሉ በዐባይ የተከበበ ነው። እርግጥ በወንዝ የታጠሩ ሌሎች ክፍለማንበብ ይቀጥሉ…

የኢትኖግራፊ ጉዞ ወደ ጎጃም

ያ በእውቀቱ ስዩም የሚሉት ጎጃሜ ብላቴና አምናና ዘንድሮ የኛዋን ኦሮሚያን በብዕር መነካካቱን አብዝቷል። እስከ ዛሬ ድረስ “ይሄ ልጅ ለምን አያርፍልንም? እኛም እርሱን ስላፈራችው ጎጃም መጻፍ የማንችል መሰለው እንዴ” እያልን ከራሳችን ጋር ስንነጋገር ቆይተናል (“እኛ” ወልደ-ገለምሶ ዘብሔረ ሀረርጌ በመሆናችን ባሰኘኝ ጊዜማንበብ ይቀጥሉ…

ዓሊ ቢራ፣ የሸዋሉል መንግሥቱ እና “ዮቢ ሐደሶ ሊባነታ”

ዛሬ ስለምን የማወጋችሁ ይመስላችኋል? ስለ“ፈስ” ነው የምንጨዋወተው። አዎን ስለ “ፈስ” ነው! ስለርሱ መጻፍ አይቻልም እንዴ? ስለርሱ ብንወያይ ነውረኛ እንሆናለን? የፈለጋችሁን በሉኝ! ስለ “ፈስ” ልጽፍ አሐዱ ብያለሁ። የጀመርኩትንም ሳልጨርስ አላቆመም። ደግነቱ ስለሚገማ “ፈስ” አይደለም የማወጋችሁ (ስለዚህ አፍንጫችሁን አትያዙ! ቂቂቂቂቂ….)። ስለማይገማ “ፈስ”ማንበብ ይቀጥሉ…

አፍረን ቀሎ እና የአቡበከር ሙሳ ገድል (ክፍል ሁለት)

የአቡበከር ሙሳ የኪነ-ጥበብ ስጦታ በጣም ይደንቃል። ራሱን በአንዱ የጥበብ ዘውግ ሳያጥር ሁሉንም ያዳርሳል። በአንድ ወቅት ዓሊ ቢራ ቃለ-ምልልስ ሲደረግለት “ፊሎሶፈር ነበር” ብሏል። አቡበከር ከጻፋቸው ዘመን አይሽሬ ድርሰቶች መካከል ለአብነት ያህል ጥቂቶቹን እንጥቀስላችሁ። ሐሚዶ መሐመድ ድሬ ዳዋ ካፈራቻቸው የአፍረን ቀሎ ቡድንማንበብ ይቀጥሉ…

አፍረን ቀሎ እና የአቡበከር ሙሳ ገድል

ዛሬ የኢንተርኔቱ ወሬ ስለ ዓሊ ቢራ ሆኗል። ዓሊ አልሞተም። ዛሬም በሙሉ ጤናው ነው ያለው። ነገር ግን ዓሊን ኮትኩቶ ያሳደገው የጥበብ መምህሩ ልክ የዛሬ አርባ ዓመት ሞቶ ነበር። በዚህ ጽሑፍ የዚያን የጥበብ ገበሬ ስራዎች እንቃኛለን። —— ዓሊ ቢራ በአማርኛ አንድ ዘፈንማንበብ ይቀጥሉ…