ሌላ ፓለቲከኛ ሚስት አገባሁ

ይቅርታ! ፓለቲከኛ ያልኩት ተሳስቼ ነው። የአሁኗ ሚስቴ ሃይማኖተኛ ናት።ፓለቲካኛ ያልኩት በቀደመው ትዳሬ ተፅዕኖ ነውና ይቅር በሉኝ። የአሁኗ ሚስቴ ጴንጤ ናት። አንድ ሰው ታሞ እያጣጠረ ብታገኝ፣ ራበኝ እያለ አጠገቧ ቢያጣጥር አንድ ጉርሻ በመስጠት ፈንታ«ቆይ አንዴ ልፀልይለት ብላ እጇን በላዩ ላይ» የምትጭንማንበብ ይቀጥሉ…

የጦርነት ነገር…

የጦርነት ነገር… (አ.አ) ስሜ ሲያጥር፣ የግለሰብ ሳይሆን የከተማ፣ሊያውም የመዲና ስም እንደሚሆን ካወኩ ሰንብቻለሁ። ይብላኝ እንደ «ብስራት ዳኛቸው» ዐይነት ስም ላላቸው።ምን ብለው ሊያሳጥሩት ነው ሃሃ ይሄ ስም ቢኖረኝ፣ ስሜን ከማሳጥር ቁመቴ ቢያጥር የምመርጥ ይመስለኛል ☺ ድህነትን በቀኝ፣ ፀረ ሰላም ሃይሎችን በግራማንበብ ይቀጥሉ…

ሸውራራ ፌሚኒዝም

ወደ ኋላ ስናይ! አባት እናቶቻችን ባለ ብዙ ስህተት ነበሩ።እንደ አብዛኛው ህዝብ።በብዙ ጉዳዮች ላይ የነፃነት አስተሳሰብን አልተከሉልንም።ትልቁ የጥሩነት መለኪያቸው፣ ለታላላቆች ቃል መገዛት፣ባህል እና ልማድን መጠበቅ ወዘተ እንጂ የልጆቻቸውን intellect በመገንባት ላይ ደካማ ነበሩ። የሚያከራክረን አይመስለኝም። ወደ ኋላ ስናይ፣ ከአሉታዊ ማህበረሰባዊ ጠባያችንማንበብ ይቀጥሉ…

ሞደ ጠባብነት፣ ከጎሳ እስከ ሀገር

«ሞደ ጠባብነት፣ ከጎሳ እስከ ሀገር… ሀንገር በጠለፋት መንደር » 😉 ፌቡም የጎጠኞች መዲና ሆናለች። ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት አንፃር ሲነፃፀር የትየለሌ ጨምሯል። ብዙ የቡድናቸው አሳቢዎች አልፎ አልፎ በመግባባት፣ ብዙ ጊዜ በመፈነካከት በዚህች መዲና ይኖራሉ። ጎሳህ ማንነት ነው የሚሉ ድምፆች ይጮሃሉ። ሎልማንበብ ይቀጥሉ…

ከያንዳንዱ የከሸፈ አብዮት ጀርባ

እዚህ ጓዳዬ ውስጥ የከሸፈ አብዮት አለ! የጓዳዬን አብዮት ለማክሸፍ፣ አድማ በታኝ አልተላከም! አስለቃሽ ጭስ አልተጣለም! ጥይት አልተተኮሰም! ከክሽፈቱ ጀርባ አንድ ነገር ብቻ ነበር፤ ሚስቴ!! አብዮት እባላለሁ። ወጣት ነኝ፤ አብዮት ውስጤ የሚፈላ ወጣት! “ተነሳ፣ ተራመድ ” በምልበት እድሜ፣ “ተኛ፣ ተቀመጥ ”ማንበብ ይቀጥሉ…

ገፅታ ሳይኖር፣ ለገፅታ መጨነቅ ውጤት የለውም!

“በአሁኑ ጊዜ የተከሰተው ችጋር መጀመሪያ ነው፤ በመስከረምና በጥቅምት የዝናብ ወቅቱን ተከትሎ የሚመጣ ችጋር ገና መንገድ ላይ ነው፤ በአብዛኛዎቹ ገበሬዎች ላይ የሚደርሰው በመጋቢትና በሚያዝያ ነው፤ በድንቁርና ንግግርና በመመጻደቅ አይቆምም፤ አሁን የተከሰተውን ምልክት ለመቀበልና ዋናውን ችጋር ለመከላከል የሚያስፈልገውን እርምጃ በጊዜው መውሰድ ካልተቻለማንበብ ይቀጥሉ…

“ከጥላቻ ማህፀን የሚወለድ ሰላም የለም”

Bertrand Russell በ ‘The Proposed Road to Freedom’ ፣ የማርክስን “የኮሚኒስት ማኒፌስቶ” ሃሳብ (የዓለም ሰራተኞች ተባበሩ የሚለውን) ሲተች የሚከተለውን ይላል… ‘ There is no Alchemy by which a universal harmony can be produced out of hatred’ በአጭሩ…ከጥላቻ የሚገነባ ሁሉ ዓቀፋዊማንበብ ይቀጥሉ…

ሃሳብ የደንብ ልብስ አይደለም፤ ሲመሳሰል አያምርም

በሃይለስላሴ ዘመን፣ “የሃይለስ ስላሴ የሽልማት ድርጅት ” የሚባለው ተቋም፣ ከሸለማቸው ሰዎች አንዱ አኩራፊው ከበደ ሚካኤል ነበሩ። ጊዜው በ1957 ዓም ሲሆን፣ የሽልማቱ መጠን ደግሞ 7ሺ ብር፣ የወርቅ ኒሻንና ዲፕሎማን ነበር። ታዲያ ከቤ እንደሌላው ሰው ሽልማቱን በአደባባይ ለመውሰድ፣ አሻፈረኝ ብለው ቀሩ። የእምቢታቸውማንበብ ይቀጥሉ…

ተቃርኖ

አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ጆርጅ ኦርዌል “1984” በተባለ ልብወለዱ ውስጥ የጠቀሰውን፣ double think( ሁለት ተቃራኒ ሃሳቦችን በተመሳሳይ ሰዐት እውነት ናቸው ብሎ መቀበል) የሚከተል ይመስለኛል። ተቃርኖ #1 ወጣት በድሉ እጩ ዘፋኝ ነው (እጩ ካድሬ ብቻ ነው ያለው፣ ያለው ማነው? ) በቴሌቭዥን ከሚታዮ፣ማንበብ ይቀጥሉ…

ውሸት ሲለመድ

ሱሪ ልትገዛ አንድ ቡቲክ ጎራ አልክ እንበል። “ስንት ነው? ” ጠየክ። “አምስት መቶ ” “መጨረሻው? ” ” አራት ከሰባ ውሰደው ” “በልና ሽጥልኝ…” እዚህ ውይይት ውስጥ፣ ነጋዴውም ገዢውም ውሸታሞች ናቸው። ነጋዴው፣ 470 ብር የሚሸጥ ከሆነ፣ ለምን 500 ብር ይላል? ገዢውማንበብ ይቀጥሉ…