ተመራቂዉ ልጅ

ከተመረቅኩኝ አንድ ወር አለፈኝ።(በእዉነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ዉሸት) ……የሆነ ልጅ እንደጻፈዉ እስካሁን ስራ ለምን አልያዝኩም ብዬ አላማርርም። እንኳንስ እኔ መካከለኛ ግሬድ ካላቸዉ ተማሪዎች ተርታ የምመደበዉ ይቅርና ሰቃያችንም ስራ አልያዘም! ይልቁንስ የሚያስጨንቀኝ ሰፈራችን ከእኔ ጋር በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀዉ የአንድ አመትማንበብ ይቀጥሉ…

የገቢዎች ነገር እና 40/60

በጥዋት አልጋዬ ውስጥ ሆኜ እየተብሰከሰኩ ነው። የቤት ኪራይ መክፈያዬ ደርሷል……ኤዲያ! ” መቼ ነው ግን የራሴ ቤት የሚኖረኝ?” ።ትላንት በጉጉት ስጠብቀው የነበረው የ40/60 እጣ እንደወጣ በዜና አይቻለሁ…እጣ ውስጥ የተካተቱት መጀመሪያውኑም መቶ ፐርሰንት የከፈሉ ብቻ እንደሆነም ተነግሯል……የወጣው እጣ አንድ ሺ እንኳን አይሞላም።ማንበብ ይቀጥሉ…