አጤ ምኒልክ የመጀመሪያውን ስልክ አገልግሎት ላይ ካዋሉ በኋላ የተወሰኑ መኳንንት እና አጤ ምኒልክ ስራቸውን በስልክ አማካኝነት ማከናወን ችለው ነበር። ሆኖም ግን የስልክ ግንኙነቱ የሚቀላጠፈው በስልከኞች አማካኝነት ነበር። ብዙውን ጊዜ ስልከኞቹ ከስልኩ ቤት እየጠፉ ችግር ስለፈጠሩ አጤ ምኒልክ የሚከተለውን የስልከኞችን የተራማንበብ ይቀጥሉ…
የከምባታ ህዝብ አና የአጼ ዘርዓያዕቆብ መንግስት (1434 – 68) የወዳጀነት ታሪክ
የታሪክ መዛገብት አንደሚያስረዱት የከምባታ ህዝብ አና አጼ ዘርዓያዕቆብ በጣም የቀረበ የወዳጀነት ታሪክ ነበራቸው ። የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ ሚስት ንግስት እሌኒ የሃድያው ንጉስ ልጅ የነበረች ስትሆን ከንጉሱ ሞት በኋላ በሌሎች ሶስት ነገስታት ዘመን ከፍተኛ የአስተዳደር ስራ ፈጽማ በ1522 ከዚህ አለም በሞትማንበብ ይቀጥሉ…
የአራዊት ጥበቃ ታሪክ በኢትዮጵያ
በእንግሊዝ አገር የአራዊት፣ የአእዋፍና የአሳ መጠበቂያ ማህበር ግንቦት ፲፪ (12) ቀን ፲፰፻፺፫ (1893) ዓ/ ም መቇቇሙንና ኢትዮጵያም በዚህ ማህበር እንድትገባ በማለት ሙሴ ቤርድ ለምኒልክ ኣጫወታቸው። የደምቡንም ግልባጭ አነበበላቸው። ምኒልክ በሰሙት በአራዊት ጥበቃው ደንብ ተደሰቱ። ይህንንም ሁኔታ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ መንግስት ባለሙሉማንበብ ይቀጥሉ…
ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ
የጦር አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ እና ዲፕሎማት- ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር 6 ቀን 1908 ዓ.ም ተወለዱ።አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያከወጡ በኋላማንበብ ይቀጥሉ…
Commemorating March 1, 1896 – the Battle of Adwa
In March 1896 a well-disciplined and massive Ethiopian army did the unthinkable—it routed an invading Italian force and brought Italy’s war of conquest in Africa to an end. In an age of relentless European expansion, Ethiopia had successfully defended itsማንበብ ይቀጥሉ…
አለቃ ገብረ ሐና
አለቃ ገብረ ሐና በብዙ ሰዎች ዘንድ በቀልደኝነታቸው ይታወቁ እንጂ በቤተክርስቲያን ታሪክ ወደር ከማይገኝላቸው ሊቃውንት አንዱ አንደነበሩ ያውቃሉ ? የተወለዱት በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በድሮው የደብረታቦር አውራጃ ፎገራ ወረዳ፤ ናብጋ ጊዮርጊስ በተባለው ቦታ በ1814 ዓ.ም. ነው። የመጀመርያ ትምህርታቸውን በአካባቢው ከቀሰሙ በኋላማንበብ ይቀጥሉ…
የመጀመሪያው ፎቶግራፍ እና ክሊኒክ ኣጀማመር በኢትዮጵያ
ዳግማዊ ምኒልክ ከዘመናዊነት ጋር ተያይዘው ከሚነሱባቸው ነገሮች መካከል አንዱ ፎቶግራፍ ይገኝበታል፡፡ ፎቶግራፍና ኢትዮጵያ የተዋወቁት በርሳቸው ዘመን እንደሆነ ይወሳል፡፡ በታሪክ እንደተመዘገበው ፎቶግራፍ አንሺ ከካሜራው ጋር ኢትዮጵያ የገባው በ1875 ዓ.ም. ነው፡፡ በወቅቱ የነበሩት ኣማካሪዎች አንደዘገቡት አና ቡሃላም በ በጳውሎስ ኞኞ ተተርጉሞ አንደቀረበውማንበብ ይቀጥሉ…
የመጀመሪያዎቹ ሚኒስትሮች
በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያዎቹ ሚኒስትሮች ፲፱፻ (1900) በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ ሚኒስትሮች የተሾሙት በጥቅምት ፲፬ (14) ቀን ፲፱፻ (1900) ዓ/ም ነው። በዚያን ጊዜም በዳግማዊ አጤ ምኒልክ የተሾሙት የመጀመርያዎቹ ሰባት ሚኒስትሮች የሚከተለት ናቸው። ፩ኛ/ አፈንጉስ ነሲቡ መስቀሉ — የዳኝነት ሚኒስትርማንበብ ይቀጥሉ…
እቴጌ ምንትዋብ
የ፩፰ (18) ተኛው ክፍለ ዘመን ታላቋ ንገስት እቴጌ ምንትዋብ አና የዘመነ-መሳፍንት ኣጀማመር እቴጌ ምንትዋብ በዙፋን ስሟ ብርሃን ሞገስ በ1698 ዓ.ም. ከአባቷ ደጅአዝማች መንበር እና እናቷ ልዕልት እንኮይ በቋራ፣ ጎንደር ስትወለድ የክርስትና ስሟ ወለተ ጊዮርጊስ ነበር። እናቷ ልዕልት እንኮይ ከዓፄ ሚናስማንበብ ይቀጥሉ…