ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ- የመጀመሪያው ሙዚቃን በሸክላ ያስቀረፁ እና ህጋዊ መንጃ ፍቃድ በመያዝ (ከጀርመን ሀገር) የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ መኪና አሽከርካሪ /ሹፌር/ እና የመጀመሪያው መካኒክ በ1900ዓ.ም ሙሴ ሆልስ የተባሉ ጀርመናዊ በኢትዮጵያ ለብዙ ጊዜ ከቆዩ በኋላ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ አፄ ምኒልክን በተሰናበቱበት ጊዜ ጀርመንማንበብ ይቀጥሉ…
ዮዲት ጉዲት (Yodit Gudit) ማን ናት?
ከክርስቶስ ልደት በኋላ ፡ በአንደኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በንግሥት ህንደኬ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ የገባው የጥምቀት ዜና በአራት ኛው ክፍለ ዘመን በኦብርሃና አጽብሐ ዘመነ መንግሥት በአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ስብከት ተስፋፍቶ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስብከተ ወንጌልን አምኖ ጥምቀትንና ክርስትናን ተቀበለ፡፡ እጅግማንበብ ይቀጥሉ…
ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998)
ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998) ባዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ካተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀኃሥ ትምህርት ቤት ከዚያም ጀነራል ዊንጌትና በአዲስ አበባ የንግድ ትምህርት ቤት በአገር ውስጥ ትምህርታችውን ከገፉ በኋላ በቺካጎ ብላክስቶን በህግ ትምህርት ተመርቀው በ1952 እንደማንበብ ይቀጥሉ…
የመጀመሪያው የአማርኛ ልቦለድ
በ1908 ዓ.ም. በሮም ባሳተሟት ልቦለድ ታሪክ የፈጠራ ሥራቸው-በኢትዮዽያ የአማርኛ ዘመናዊ ሥነጽሑፍ መሥራች ካሰኛቸው ማእረግ ባሻገር በአፍሪካ ቋንቋዎችም ታሪክ- በሀገርኛ ቋንቋ በመጻፍ የመጀመሪያው ጥቁር አፍሪካዊ የሚል ምስክርነት አግኝተዋል። ደራሲው ነጋድራስ አፈወርቅ ገብረየሱስ ሲሆኑ የልብወለድ ድረሰታቸው ‘ጦቢያ’ ትባላለች። አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ በ1860 ዓ.ምማንበብ ይቀጥሉ…
የኢትዩጵያ አየር ኃይል ጅማሬ (1948 -1968)
የበላይ ዘለቀ እና የፋሺስት ኢጣሊያ ድርድር ታሪከ
በላይ ዘለቀ ከአባታቸው ከባሻ ዘለቀ ላቀው እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ጣይቱ አስኔ በወሎ ክፍለ ሐገር በቦረና ሳይንት አውራጃ በጫቃታ ወረዳ ልዩ ስሙ ጅሩ ጉጣ ከተባለው ቀበሌ በ1904 ዓ.ም ተወለዱ። ፋሺስት ኢጣሊያ በ1928 ዓ.ም ኢትዮጵያን ሲወር በላይ ዘለቀ የ24 ዓመት ወጣት ነበር።ማንበብ ይቀጥሉ…
የዋለልኝ መኰንን አጭር የትግል ታሪክ
ዋለልኝ መኰንን በድሮው አጠራር በወሎ ጠቅላይ ግዛት በደብረሲና ወረዳ ከአባቱ ከአቶ መኰንን ካሣና ከእናቱ ከወይዘሮ ዘነበች ግዛው መጋቢት 11 ቀን 1938 ዓመተ ምህረት ተወለደ። ዋለልኝ መኰንንም በደሴ ከተማ በሚገኘው የንጉሥ ሚካኤል ተምህርት ቤት አንደኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ከዚህም በመቀጠልማንበብ ይቀጥሉ…
The History of first Bank Notes of Ethiopia in 1915
Ethiopian banking history, in its modern sense, began towards the end of the reign of Emperor Menilek. This period witnessed the establishment, as most readers will know, of the country’s first bank. Called the Bank of Abyssinia, or in Amharicማንበብ ይቀጥሉ…
The first modern school in Ethiopia
The first modern school in Ethiopia, the Ecole Imperiale Menelik, which was opened in October 1908 Establishing modern schools was not an easy adventure for Emperor Menilek at the end of 1880s because of strong opposition on the part ofማንበብ ይቀጥሉ…
አለቃ ታዬ
One of the first Black African Scholar who taught at Western/European University – Aleqa Taye Gebre-Mariam (1861–1924) Aleqa Taye was a lecturer at Berlin University. He taught Amharic and Geez. Born in Begemidir, Ethiopia in 1861, he was educated atማንበብ ይቀጥሉ…