ቅንጥብጣቢ የካናዳ ወግ

(የጉዞ ማስታወሻ) የኢትዮጵያ… በሀገሬ ለመኩራራት በየሄድኩበት ጉራዬን ከምነዛበት ነገር አንዱ አየርመንገዳችን ነው። ስማችንን እና ባንዲራችን ይዞ ከደመና በላይ የሚበረው አየር መንገዳችን። ቋንቋችንን ከቋንቋዎች ሁሉ አስቀድሞ ከየትም የአለም ጥግ የመጡ መንገደኞቹ ጆሮ የሚያስገባው አየር መንገዳችን። “የአፍሪካ ሀገር አየር መንገድ በሰማያችን አይታይ፣ማንበብ ይቀጥሉ…

ገንዘብ መሆን የተሳነው እውቀት

ከታናሽ ወንድሜ ጋር በዲግሪ ፕሮግራም ተምሮ የተመረቀውን ዳንኤል የኮብልስቶን ስራን ሲያስተባብር አግኘሁት። ሻይ ይዘን ስለ የተማሩ ኮብልስቶን ጠራቢ እና ደርዳሪዎች ተብሎ ተብሎ የተተወውን ክርክር እንደ አዲስ አደረግን። ዳንኤል ‹‹ ስራ አጥተን ቤት ቁጭ ከምንል ገንዘብ እስካገኘን ብንሰራ ምናለ?›› ብሎ ነገሩንማንበብ ይቀጥሉ…

ፍቅፋቂ

“ዝም! ጭጭ! ጩሐት አይደለም ብትተነፍሺ በዚህ ጩቤ ነው የምዘለዝልሽ!” ብሎ አስፈራርቶኝ ነው እዚህ ሜዳ ላይ ያጋደመኝ። በዚህ ውርጭ፣ በዚህ ጨለማ፣ ሰው ዝር በማይልበት ጥግ ልብሴን ገፎ ቆዳዬን ከአፈር እያነካካ፣ አጥንቴን ከድንጋይ እያማታ የሚያደርገኝን የሚያደርገኝ በጩቤ አስፈራርቶ ነው። “ስጋሽን እዘለዝለዋለሁ” አለ?ማንበብ ይቀጥሉ…

“ከፋይ ገበሬ ነው”

(‹‹ከፋይ ገበሬ ነው›› ከገጣሚ ሞገስ ሐብቱ አንዲት ግጥም በውሰት የመጣች ሰንኝ ናት) ‹‹ኢትዮጵያ የአሜሪካን ህግ በጣሰ እና ባልተፈቀደ የአባይ ቦንድ ሽያጭ ምክንያት ከ6 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ለአሜሪካ መንግስት ልትከፍል ነው። ›› የሚለውን ዜና ሰማን። የኢትዮጵያ መንግስት አሜሪካ በሚገኘው ኤምባሲውማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ቢልልኝ››

(መታሰቢያነቱ፡ ‹‹ለምወድሽ››) ….ዛሬስ ልቤ ወጌሻ የሚፈልግ ይመስለኛል፣ የኔ ጌታ። ልቤን የሚያሽ ወጌሻ ፈልግልኝ እስቲ..ስብራቱን የሚያቃና። ‹‹አስራ አራት አመት ካልወለዳችሁ ከዚህ ወዲህ የመውለድ እድላችሁ ዜሮ ነው›› ነው ያለው ሀኪማችን? ከዚያ ሁሉ ምርመራ፣ ከዚያ ሁሉ ምልልስ፣ ከዚያ ሁሉ ተስፋ በኋላ፤ ‹‹አስራ አራትማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ሂድ››

ሞከርኩ። እስኪታክተኝ ሞከርኩ። የገነባሁትን ላለማፍረስ፣ የለኮስኩትን ላለማዳፈን፣ ያቦካሁትን ላለመድፋት ብዙ ሞከርኩ። እሱ ግን… በራሱ አባባል ‹‹አብላጫ መቀመጫ›› ሲያይ የሚንከራተት አይኑ አላረፈም። ከፊት ቀድመው የሚመጡ ውድር ጡቶችን ሲያይ መቅበዝበዙን አልተወም። ሌላ ያያል። ሌላ ይመኛል። ሽቶ የተቀባች ባለፈች ቁጥር እንደውሻ ያለከልካል። ቅልብልብማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ፉት ሲሉት ጭልጥ››

ዛሬ.. ግንቦት 20 ማለዳ 1.45 ከበራፌ ላይ ቀጭን እና ስለታም ድምፅ ‹‹ልዋጭ! ልዋጭ!›› እያለ ሲጮህ ነቃሁ። የዚህ ሰውዬ ድምፅ በዛሬ ቀን ከነገር ሁሉ ቀድሞ ጆሮዬ ጥልቅ ያለው የቀኑ ማጀቢያ ሙዚቃ ለመሆን አስቦ ይሆን? ‹‹ልዋጭ! ልዋጭ!›› መጮሁን ቀጠለ። ተነስቼ ወጣሁ። መደበኛውማንበብ ይቀጥሉ…

ልጄ -ባዶ ወረቀቴ

ማን ማን ውስጥ እንደገባ፣ የቱ ገላ የማን እንደሆነ መለየት እስኪያስቸግረን ድረስ ተቆላልፈን ከመዋሰብ ያለፈ ነገር አላውቅም ነበር። የወጣትነት ትኩሳትን ከማዳፈን፣ የቆመን ከማጠውለግ፣ ከግብት- ውጥት እና ግብት- ትፍት ጨዋታ በላይ ደስታ ይሰጠኝ የነበረ ነገር አላስታውስም። ….እንዲህ እንዲህ በየአልጋው ስንወድቅ እና ስንነሳማንበብ ይቀጥሉ…

ሠርገኛ መጥቶም በርበሬ ቀንጣሽ ጠፋ

ስንቱ መከረኛ ወገኔ ዛሬም ፤ ‹‹አዬ ክፉ ዘመን ይቅር አይነሳ፣ አርጉዝ ላሜን ሸጥኳት- ለሁለት ቀን ምሳ›› እያለ አጣዳፊ አጣብቂኝ ውስጥ እንደገባ ሲገልፅ፤ ‹‹ድርቁን ረሃብ ከመሆኑ በፊት ተቆጣጥረነዋል!›› ‹‹የውጪ እርዳታ አንፈልግም!›› ሲባል ተከርሞ፤ በዚህ ሳምንት ከወራት በፊት በጓሮ በር ቤተመንግስት ይመላለሱማንበብ ይቀጥሉ…

እምቢ እሺ አይደለም…እሺ ብቻ ነው እሺ

ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከጓደኞቼ አንዱ የሚያሰቅቅ ነገር ላከልኝ። አሜሪካ ውስጥ በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኙ በመቶ የሚቆጠሩ ወንድም ሴትም ተማሪዎችን ያሳተፈ ጥናት ውጤት ነው። ጥናቱ ስለ አስገድዶ መድፈር ነው። የመጠይቁ ብቸኛ ጥያቄ ይሄ ነው፤ ‹‹አስገድዶ መድፈር ተቀባይነት ሊኖረውማንበብ ይቀጥሉ…