ዛሬ በጠዋቱ አስቸኳይ ጉዳይ ገጠመኝና ስራ ከመሄዴ በፊት አንድ ወዳጄን ለማግኘት አስፋልት ዳር ካለ የሰፈር ካፊቴሪያ ተቀምጬ ቅመም ሻዬን በብርድ እጠጣለሁ። ወሬ አያለሁ። ነፋሱ ይጋረፋል። ብርዱ ያንዘረዝራል። በትንሽ ብርጭቆ የቀረበልኝ ሻይ ስላልጠቀመኝ ሁለተኛ አዘዝኩና ፕላስቲክ ወንበሬ ላይ እየተመቻቸሁ ወደ ጎንማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ ኪኪ ዱ ዩ ላቭ ሚ?››
በጠዋት ወደ ቢሮ ለመሄድ ራይድ ጠራሁና አንዱ ቪትዝ መኪና ውስጥ ገባሁ። ተመቻችቼ፣ ቀበቶዬን አጥብቄ እንደተቀመጥኩ ጉዞ ጀመርን። ከሬዲዮው ሁሌም በዚህ ሰአት፣ በሁሉም ጣቢያዎች ላይ የሚወራው የስፖርት ወሬ ያውም ከፍ ባለ ድምፅ ጆሮዬ ይገባል። ስፖርት ስለማልወድ ረጅሙ መንገዳችን ገና ምኑም ሳይነካማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ዘመናዊው ኑሯችን››
የእናንተን አላወቅም፤ እኔ ግን በቤቴ እና በቢሮዬ እጅግ መራራቅ…ብሎም በመንገዱ መጨናነቅ የተነሳ ከቤት ወደ ስራ፣ ከስራ ወደ ቤት ስሄድ የማጠፋው ጊዜ ቢደመር በአመት ውስጥ አንድ ሶስት ወሩን መንገድ ላይ ሳልሆን አልቀርም። ለዚህ ነው አሁን አሁን መኖሪያዬ መንገድ ላይ እና ቢሮዬማንበብ ይቀጥሉ…
ቀጮ! (ክፍል ሁለት)
ምስጢሯን ለማወቅ የነበረኝ ጉጉትን ክብደትና ጥልቀት የተረዳችው ቅድስት አንድ ሰአት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ሁሉን ነገር ዘርዝራ ነገረችኝ። ግን ወሬውን የጀመረችው በአንድ ጥያቄ ነበር። ‹‹ለምንድነው ክብደት መቀነስ የምትፈልጊው?›› ሁሌም የማስበው ነገር ስለሆነ በቅደም ተከተል ነገርኳት። ‹‹በፊት በፊት የሚያምረኝን ልብስ ለመልበስ…ፋሽን ለመከተል…ቅልልማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ቀጮ!››
(ማሳሰቢያ፤ የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ የህክምናም ሆነ የስነ ምግብ ባለሙያ አይደለችም፡፡ በዚህ ፅሁፍ ላይ የተካተተው መረጃ በግል ልምድ ላይ የተመሰረተ እና ለሌሎች ይጠቅም ይሆናል ከሚል ቀና አስተሳሰብ የመነጨ ምክር እንጂ በጥልቅ መረጃና ሳይንሳዊ መሰረት ላይ የቆመ ነው ለማለት አይቻልም) ከተወለድኩ አንስቶማንበብ ይቀጥሉ…
ሲስተርሊ ብራዘርሊ – (ክፍል ሶስት)
እንዲህ ስድ መሆኔን፣ ኬቢ ላይ እንዲህ መባለግ መቻሌን ማመን አቃተኝ። ግን ይሄ ግልብ መልስ ከልክ በላይ አንድዶት፣ ይሄንን ድብብቆሽ ቶሎ የሚያፈርስና ‹‹እወድሻለሁ›› የሚያስብለኝ፣ ለአመታት የጠበቅኩትን ልጅ በደቂቃዎች የሚሸልመኝ ስለመሰለኝ እንደዚያ አልኩ። ልቡ በተሰበረ ሰው አኳሃን አየኝ። እመኑኝ፤ አግኝቼዋለሁ። በድንገት ቀናማንበብ ይቀጥሉ…
ሲስተርሊ-ብራዘርሊ (ክፍል ሁለት)
ህእ….ልወደው ነው እንዴ? አዬ..በምን እድሌ? አይደለም። እስካሁን ያወራሁላችሁ ሁሉ ስለ ኤፍሬም አይኔ ያየውን፣ አንጎሌ የመዘገበውን እንጂ አብላልቼ፣ ሳላስበው ለልቤ የነገርኩት፣ ልቤም ከእኔ የተቀበለውን የውደጂው ጥሪ ተቀብሎ ንዝንዙን የጀመረበት…ልክ ኬቢን የወደድኩበት መንገድ የሚመስል አይደለም። (አያችሁ….አይንና አንጎል ገለልተኞች ናቸው። ሊስት ይዘው ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሲስተርሊ- ብራዘርሊ››
ከዶ/ር መረራ ኢንትሮዳክሽን ቱ አፍሪካን ፖሊቲካል ሲስተምስ ክላስ ስንወጣ ‹‹ ዛሬ ተሳክቶልኝ ኤፊን ላስተዋውቅሽ ነው›› አለኝ ክብሮም። ክብሮም፣ በእሱ ቤት ‹‹ንፁህ›› ጓደኛዬ ነው። (በነገራችን ላይ…ንፁህ ጓደኛ ሲባል ያስቀኛል። ወንድና ሴት ‹‹እሱ እኮ ንፁህ ጓደኛዬ ነው…እሷ እኮ ንፁህ ጓደኛዬ ናት›› የሚባባሉትማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ለፀጥታ እንከፍላለን››
ከበር እንደገባሁ፣ ልክ እድሜ ልክ ሳደንቀው እንደኖርኩ ታዋቂ ሰው ሳየው ተንሰፍፌ አብሬው ‹‹ሰልፊ›› የተነሳሁት ከሰፋፊ ቅጠሎች ጋር ነው። እነዚህ ቅጠሎች በልጅነታችን ከደጃፋችን እንደዋዛ ቀጠፍ አድርገን ለጢባጢቢ የምንጠቀምባቸው ነበሩ። እዚያ ጋር እንደ ብርቅ መአድን የምነካካው ዛፍ ልጆች ሳለን ከሰው ግቢ ገብተንማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሃገሬ ቆማበት››
ቢሮ መግቢያዬ አካባቢ ዘወትር ማለዳ አላጣውም። አንድ እግር የለውም። ሆኖም ሁሌም ክራንቹን ተደግፎ በፍጥነት ወዲህ ወዲያ ይላል። ሁለት የባለፀጋ ልጆች የሚማሩባቸው ትምህርት ቤቶች ደጃፍ ነው ላይ ታች ሲል የሚያረፍደው። ልጆቻቸው ከመኪና ወርደው ሶስት አራት እርምጃ በእግራቸው ቢራመዱ እንደ እንቁላል ከሽ፣ማንበብ ይቀጥሉ…