እግሬና ሀሳቤ ሳይስማሙ እግሬ ቀድሞ ሬስቶራንቱ ውስጥ ተገኘ። ሲሳይ ቀድሞኝ ተገኝቷል። ልጨብጠው የዘረጋሁትን እጄን ሳብ አድርጎ አቀፈኝ። የምቀመጥበትን ወንበር ሳበልኝ። እራትና ወይን አዘዝን። ከእርሱ ጋር መጨቃጨቁ ትርፉ የሌላ ሰው ትኩረት ከመሳብ ያለፈ ስለማይሆን ዝም ብዬ የሚያደርገውን ከማየት ውጪ ተቃውሞም መስማማትምማንበብ ይቀጥሉ…
ስንቴ ገረዝኩት (ክፍል ሁለት)
“ዶክተር? ያው ሰውዬ ነው የላከልሽ………” ሲስተር ቀለም በፈገግታ በደመቀ ፊት ጠረጴዛዬ ላይ በፎይል የተጠቀለለውን ምሳ አስቀምጣው ወደ በሩ ተመለሰች “ሲስተር ከዛሬ በኋላ የሚያመጣውን ምሳ እንዳትቀበሉት።” አልኳት ለሁለተኛ ጊዜ ታክሞ ከሄደ ጀምሮ ሶስት ቀኑ ነው። የምሳ ሰዓት እየጠበቀ ምሳ ይልካል። ጠዋትማንበብ ይቀጥሉ…
ስንቴ ገረዝኩት?
“አንቺማ አትገርዢኝም። በስመአብ! ” አለ እያማተበ ለመቀመጥም ለመነሳትም በቀረበ አኳኋን አየሩ ላይ ተንጠልጥሎ። “አየር ላይ ነህ፣ አረፍ ትል?” አልኩት አኳኋኑ ሳቄን እያመጣው “የታለ ዶክተሩ ከምር? ” አለኝ ወንበሩ ላይ ተስተካክሎ እየተቀመጠ “እኔ ነኝ!!” አልኩት ምን እንደሚያስብ ለመገመት እየሞከርኩ ካርዱ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
ወደ እሷው ጉዞ
“ስሟ ግን ማነው?” አልኩት አቡሽን “እብድ ደግሞ ስም አለው? አንተ ልጅ ዛሬ ምን ሆነሃል? ልታብድ ነው እንዴ?” መለሰልኝ። ላብድ መሆኔን እኔም ጠርጥሪያለሁ። ማታ ሰክሬ ነው ብዬ ያባበልኩት ቅዠቴ አድሮ ከህሊናዬ ካልጠፋ ለማበድ እየተቃረብኩ መሆን አለበት።ባለፈ ለሊት ሰማይ ተቀዶ በሚወርደው ዶፍማንበብ ይቀጥሉ…
ቂም የሸፈነው እውነት (ክፍል ሁለት)
“እሙዬ ነይ እስኪ……” “ምን ፈለግክ?” “አንቺን” “ሸርሙጣ አይደለሁም።” “ታዲያ እዚህ ምን ይገትርሻል?” “ቤቴ ነዋ…..” ብዬ የላስቲክ ቤቴን በእጄ ጠቆምኩት። “ስንት ዓመትሽ ነው?” “አስራ አራት” ከመኪናው ወርዶ እየተንገዳገደ ተጠጋኝ። “300 ብር እሰጥሻለሁ።” “ሸርሙጣ አይደለሁም አልኩህ እኮ……” “ሸርሙጣ ነሽ ማን አለሽ? ጎዳናማንበብ ይቀጥሉ…
ቂም የሸፈነው እውነት
“መለያየት እፈልጋለሁ። ፍታኝ?” አልኩት በመኪናው መስኮት አሻግሬ ዓይኖቹን እየሸሸሁ። “እሺ!!” ነበር መልሱ:: ቢያንስ ‘ለምን?’ ብሎ እንዴት አይጠይቀኝም? “መች ነው እንዲሆን የምትፈልጊው? አሁን? ነገ? ከሳምንት በኋላ? መቼ?” ቀለል አድርጎ ቀጠለ። ቀጥዬ የምለው ጠፋኝ። ለራሴ ምክንያት መስጠት እፈልጋለሁ። ተናዶ እንዲናገረኝ እሱ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
ራሴው ማበዴ ነው (የመጨረሻ ክፍል)
[አልነገርኩትም። የማላውቀው ሰው የሆስፒታሉ መግቢያ በርጋ ጠብቆኝ የትዝታን ጉዳይ ማነፍነፍ ካላቆምኩ ከምወዳቸው ሰዎች አንዳቸውን እንደማጣ እንዳስጠነቀቀኝ አልነገርኩትም። ብዙ ነገር አልነገርኩትም። እንዲያውም ምንም አልነገርኩትም። እማዬ ከዚህ በኋላ ህክምና የሚፈይድላት ነገር ስለሌለ ወደቤቷ ወስደናት ዓይን ዓይኗን እያየሁ የምትሞትበትን ቀን መጠበቅ ትኩስ ቁስልማንበብ ይቀጥሉ…
ራሴው ማበዴ ነው (ክፍል አሥር)
የገዛ ሚስትህ በአደባባይ አብረሃት እየሄድክ ጡቶቿን የከለላቸውን ጨርቆች ገፋ ሳምልኝ ብትልህ ብልግና ይሆንብሃል። በሷ ድርጊት አንተ ትሸማቀቃለህ። መኝታ ቤታችሁ ውስጥ ራቁቷን ሆና ያንኑ ነገር ብትልህ ለቦታው የሚገባ ቅድስና አድርገህ ልትቆጥረው ትችላለህ። ምናልባትም ከዛ በላይ ‘ስድ’ ብትሆንልህ ያምርሃል። በመንፈሳዊው ዓለም የመጀመሪያውማንበብ ይቀጥሉ…
ራሴው ማበዴ ነው (ክፍል ዘጠኝ )
“አገኘሁት! ራሁ አገኘሁት!” ይለኛል የሆስፒታሉ ኮሪደር መሃል እየደነሰ “ምኑን? እስኪ አንዴ ዳንስህን አቁመህ ንገረኝ!” “የትዝታን ፍቅረኛ አገኘሁት!” “በጣም ጥሩ! የሚጠቅም መረጃ አገኘህ?” “ገና ነው። ደቡብ አፍሪካ ነው ያለው። ከሀገር እንዲወጣ ያደረገው ማን እንደሆን ገምቺ? የትዝታ አጎት! አስፈራርተውት ነው ከሀገር እንዲወጣማንበብ ይቀጥሉ…
ራሴው ማበዴ ነው (ክፍል ስምንት)
በሰላሳ አንድ ዓመቴ ማንም ወንድ ነክቷት የማታውቅ ድንግል ሴት መሆን የሚያኮራ ነገር ይሁን የሚያሳፍር አላውቅም። (‘ድንግል’ የሚለውን ቃል እጠላዋለሁ። ቃሉን እንጂ ነገርየውን አይደለም። በእርግጥ ነገርየውንም ልውደደው ልጥላው እርግጠኛ አይደለሁም። ቃሉ ግን የሆነ አፍ ላይ ሲባል ራሱ ድንግል፣ ደናግል፣ ድንጉላ……… ድንዝናማንበብ ይቀጥሉ…