ገነት ይቅርብኝ

“እንለያይ?” ስላት አስቀድማ ውብ ከንፈሮቿን ገለጥ አድርጋ የሲኦል መቀመቅ ውስጥ ሰምጬ እንኳን ቢሆን ንዳዱን የሚያዘነጋኝን ጥርሶቿን አሳየችኝ። ቀጥሎ ግን የእውነቴን መሆኑን ስታውቅ ሳሳዝናት ደፍሬ ማየት የሚከብደኝ ውብ ዓይኗ ደፈራረሰ። “ማለት?” አለችኝ በተሰበረ እና የአፏን በር ለቆ ለመውጣት በሚቅለሰለስ ድምፅ “እንድንለያይማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (የመጨረሻ ክፍል)

“ጌትዬ ንረገኝ? ያሰብሽው ልክ አይደለም በለኝ?” ከየት መጣ ያላልኩት እንባዬ ከቃላቱ ጋር ፈሰሰ። አይኖቼን ሽሽት ፊቱን አዙሮ ዝም አለኝ።…… “ኦ…ህ ማ…ይ ዲ…ር ጋ…ድ! አዲሱ(የመውደድ አባት ነው) ያወራልኝ ልጅ እንዳትሆን?” መውደድን ነው የምትጠይቀው ቀጠል አድርጋ “አባቷ ሊሞት ነገር ነው ካልተሳሳትኩ?” እሱንማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (ክፍል አራት)

“እመኚኝ እኔን ነው እየጠበቅሽ ያለሽው።…… ” እንዳምነው ያወራናቸውን ሁሉ ነገሮች አንድ በአንድ ያወራንበትን ወር፣ ቀንና ሰዓት ሳይቀር ሲነግረኝ…… አንድ የሆነ የተዛባ ነገር የተፈጠረ መሰለኝ…… አይኔ አልያም ጆሮዬ ካልሆነም ህልም ነው…… መውደድ? አይሆንም!! አይሆንም!! …… “መውደድ እየቀለድኩ ነው በለኝ?” “እየቀለድኩ አለመሆኔንማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (ክፍል ሶስት)

“ሸሚዝ በከረቫት አይነት ሁሌ ሲጠነቀቁ አትመኛቸው። ወይ እጃቸው እስክትገቢ ነው አልያም የሆነ የሚያካክሱት አልባሌ አመል አለባቸው።” ያለችው ሳቢ ትዝ አለችኝ። …… ሳቢን የማውቃት በሀብቴ ነው። ሳቢ ፈረንጅ የማግባት ፍቅር እንጂ ከሃገር የመውጣት ፍቅር አልነበረም ዴቲንግ ሳይት ላይ የጣዳት። እንኮኮ አድርጌሽማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ (ክፍል ሁለት)

ምኑ እንደዘገነነኝ አላውቅም። ፍሬ— አልባ መሆኑ? አሁንም አሁንም አፍንጫውን እየሞዠቀ ቆለጡን እየነካካ ማለቃቀሱ? ብቻ የሰውነቴ ቆዳ ሽፍ እስኪል ሸከከኝ…… ጥዬው ብሄድ ደስ ባለኝ። …… እንደምንም ለሁለት ሰዓታት ታግሼ አየር ማረፊያ ድረስ ሸኘሁት። …… እቅዳችን የነበረው ከወር በኋላ ተመልሶ መጥቶ ልንጋባማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ

“እንዴት ተጣበሳችሁ?” ብላ ዛሬም አፋጠጠችኝ። ምን ቀን አቅለብልቦኝ ቋንቋውን የምማረው ለቪዛ መሆኑን እንደነገርኳት እንጃ…… “እስቲ መጀመሪያ አንቺ ንገሪኝ።” ጥያቄዋን ሽሽት እንጂ የሷን የጠበሳ ታሪክ የመስማት ጉጉት ኖሮኝ አልነበረም። እንኳን ተጠይቃ እንዲሁም ምላሷ ሞት አያውቅም። “እኔማ ዴቲንግ ሳይት ላይ ነው የጠበስኩት።ማንበብ ይቀጥሉ…

አለመታደል ነው ቀላውጦ ማስመለስ ( የመጨረሻ ክፍል)

“ታውቃለህ? ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም። ትክክል መሆኑንም እንጃ!” አለችኝ እቤት እንደገባን “ምኑ?” “የሚሰማኝ ስሜት” “ምንድነው የሚሰማሽ?” ከአፏ የሚወጣው ዓረፍተ ነገር ምንም ቢሆን እኔ ጆሮጋ ሲደርስ ‘ላንተ ፍቅር‘ የሚል ቢሆን እየተመኘሁ “በደለኝነት፣ ሀጢያተኝነት፣ ጥፋተኝነት……ከዳተኝነት… ክምር ወቀሳ!” ጭንቅላቷን ይዛ ጫማዋን እያንቋቋች ተረማመደች።ማንበብ ይቀጥሉ…

አለመታደል ነው (ክፍል ሰባት)

በጀርባዬ ተኝቼ አላውቅም። በደረቴ ካልተኛሁ እንቅልፍ አይወስደኝም። … ዛሬ እንቅልፍ ስለመተኛት አይደለም ግዴ…… አይኔን ብከድን ስነቃ አጠገቤ የማጣት ነው የመሰለኝ ፒጃማ ለብሼ ተኝቼ አላውቅም። ይጨንቀኛል። ዛሬ እሷ ምቾት እንድታጣ አልፈለግኩም። …… እቤቴ ማንም ሴት መጥታ አታውቅም። ዛሬ ስምሪትን አቅፊያት ለወትሮዬማንበብ ይቀጥሉ…

አለመታደል ነው (ክፍል ስድስት)

ስምሪት ያስደነገጣት የኔ መምጣት ይሆን ወይም የመጣሁበት ሰዓት አላውቅም። …… ደነገጠች። “እንዴ? ኪሩቤል?” ተንተባተበች። …… ጨበጠችኝ። ሰውየው ለኔ ማሳወቅ የፈለገው ነገር ያለ መሰለኝ አቅፎ ወደ ራሱ አስጠግቶ ፀጉሯን ሳመ። …… እሷ በድርጊቱ ያፈረች መሰለኝ። አይኔን ሸሸችው። ” ማሬ የስራ ባልደረባዬማንበብ ይቀጥሉ…

አለመታደል ነው (ክፍል አምስት)

“ልክ አይሆንም። እኔና አንተ ከዚህ ቀደም ከነበረን የዘለለ ግንኙነት ሊኖረን አይችልም።” አለችኝ …… “ቅድም ‘ከአዕምሮ ይልቅ ልብ ይማርከኛል‘ አልሺኝ አይደል?” ” እም… ” የምቀጥለውን ለመስማት እየሰገገች “ሲገባኝ ሌላ ፍቺው ከስሌት ይልቅ ለስሜት ቅርብ ነኝ ማለትሽ መሰለኝ። …… ልክና ስህተቱን በስሌትማንበብ ይቀጥሉ…