Aklilu Habte-Wold – A Lawyer, Political Scientist and Foreign Minister of Ethiopia (1912 – 1974) “If by killing us you could redeem Ethiopia from poverty, we then accept your action as a blessing,” were the last words of the formerማንበብ ይቀጥሉ…
Emperor Yohannes IV and the demise of Egyptian’s dream over Nile
Yohannes IV was Ethiopia’s emperor from 1872 to1889. He succeeded to the Ethiopian throne on 21 January 1872 four years after the death of Emperor Thewodros. Like his predecessor Yohannes IV was a strong, progressive ruler, but he had toማንበብ ይቀጥሉ…
Emperor Menelik’s gift to Léon Chefneux sold for $52,000
Emperor Menelik’s first claim to international reputation occurred in 1896 when his army scored a decisive victory against invading Italian forces, marking the first time that an African country had defeated a European colonial power. As the Ethiopian historian Bahruማንበብ ይቀጥሉ…
የጥንቷ አባ ኮራን ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር እናስታውሳት
La Tribuna ተብላ ከምትጠራው የጥንት የፈረንሳይኛ መጽሄት ላይ የገኘሁት የዝች ምስሉ ላይ የምትታየው Super market አባ ኮራን በሚል ቅጥል ስም በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1914 ዓም ላይ በጥንቱ ሰራተኛ ሰፈር አካባቢ ተክፋታ ህብረተሰቡን ስታገልገል ቆይታ ከዛም በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1936 ዓም በጥሊያን ወራራማንበብ ይቀጥሉ…
የጥንቷ የአባ እንድሪያስ አስኳላ
አውሮጳ ቀመስ ዘመናዊ ተማሪ ቤት (አስኳላ) የተመሰረተው በአጤ ምንሊክ ዘመነ መንግስት እንደነበረ የተለያዩ መረጃወች ቢጠቁሙም ዳሩ ብዕርን ከብራዕና ያቆራኘ ዘመናዊ ትምህርት ግን በኢትዮጲያ ግዛት ውስጥ መስፋፋት የጀመረው ከዘመነ መሳፍንት ስርዓት በፊት እንደነበር የሚገለጹ መረጃወች አሉ። ታዲያ ይህ በዚህ ምስል ላይማንበብ ይቀጥሉ…
የባንክ ቤት ታሪክ (ቤተ ወለድ)
በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1906 ዓም በአጤ ምንሊክ ትዕዛዝ አብሲኒያ በመባል የሚታወቅ ዘመናዊ ባንክ በአፍሪቃ ምድር ቀድምት ከነበሩት ዘመናዊ ባንኮች አንዱ በመሆን ተቋቁሞ ህብረተሰቡን ማገልገል እንደጀመረ እና በዚህ ዘመን ከኖረው ትውልድ አውሮጳ ቀመስ ከነበሩት ሹማምንት ውስጥ አጤ ምንሊክ እና ራስ መኮንን በኢትዮጲያማንበብ ይቀጥሉ…
የ5 ብር ታሪካዊ ሰው
በልጅነቴ አጎቴ በአንድ ወቅት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰጠኝ የ5 ብር ወረቀት ላይ የሚታዩት ሰው ለዘመናት የእጅ ስራ ስዕል እየመሰሉኝ ስኖር ቆይቼ በቀደም ዕለት አንድ የፌስቡክ ጓደኛዬ ይህን ምስል ልኮ እስከ ዛሬ ድረስ በህይወት የሚገኙ ግልሰብ መሆናቸውን ከገለጸልኝ በኋላ ሙሉ ታሪካቸውን እናማንበብ ይቀጥሉ…
Open marketplace in Addis Ababa – archive pictures from 1930
After Addis Ababa become the capital city of Ethiopia in 1886, traders stated to march to the city as far as the Arabians for trade activities. People from all corners of the country used to go to these market placesማንበብ ይቀጥሉ…
Postage stamps and postal history of Ethiopia – pictures from 1898-1915
Ethiopia, having a long history of written communications, messages were originally carried by individuals called méléktegnas, who held the letters attached to a stick and move from places to places taking messages. The modern postal service started in Ethiopia inማንበብ ይቀጥሉ…
Addis Ababa – The 1963 OAU submit
Addis Ababa’s symbolic importance lies in the fact that, It was the last African city to fall to foreign armies (with the complicity of the League of Nations), and its occupation lasted the least amount of time. The diplomatic battleማንበብ ይቀጥሉ…