አድዋ ለኤርትራውያን ምናቸው ነው?

አድዋ ለኤርትራውያን በደል ነው። ከቀሪው ኢትዮጵያ መቀያየሚያቸው ነው። የሀዘን ትዝታቸው ነው። ብዙዎቻችን ግን ይህን አምኖ ከመቀበል ይልቅ የምክንያት ጋጋታዎች ስናበጅ እንታያለን። ታሪክን በአርትኦት ልናርም? በምክንያት ልናቀና?…. ይቻለናልስ? እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የአድዋ ድል የሚያስደስተኝ፣ መንፈሴን የሚያግለኝ ቢሆንም፣ እንደ ግለሰብ የምኒሊክ የአመራር ጥበብማንበብ ይቀጥሉ…

የውጫሌ ስምምነት

ጣሊያንኛ የማይችለው፣ የውጫሌ ስምምነት ተርጎሚ!( የውጫሌ ስምምነት) እዚህ ጋር አንድ ስላቅ አለ። የውጫሌ ስምምነት ተርጓሚ የነበሩት( የተባሉት?) ግራዝማች ዮሴፍ ንጉሴ አማርኛ እና ፈረንሳኛ እንጂ ጣሊያንኛ አይችሉም ነበር። ታዲያ እንዴት ጣሊያንኟውን ተረጎሙት? የጣሊያንኛው ቅጂ በሮም ተዘጋጅቶ እንደመጣና ግራዝማች ዮሴፍም ለጣሊያኖች በብርማንበብ ይቀጥሉ…

ራስ ወሌ ቡጡል

ራስ ወሌ ቡጡል ( ከደረስጌ እስከ አድዋ) እንግዲህ ስለ ወሌ ቡጡል ጥቂት ብናወራ ምን ይለናል። ድስ ይለናል ላሉ ቀጠልን… ለቤተሰቡ የመጀመሪያ ልጅ ነው። እናቱ የውብዳር ይባላሉ። አባቱ ሰኔ 22/ 1845 ራስ አሊ ከቴዎድሮስ ጋር ባደረጉት የአይሻል ጦርነት ቆስለው ሞተዋል። ከአባቱማንበብ ይቀጥሉ…

አንድ ጨለምኛ ግጥም፣ ለአንዲት ጨለምተኛ ሀገር

*** አንቺ ሃሳበ ብዙ፣ አንቺ ጓዘ ብዙ አቅም የሚፈትን፣ጉልበት የሚያጣምን ከህይወት ዋጋ ይልቅ በሞት ከሚያሳምን ከዚህ ትግል ጉዞ የሚገላግሉ- ልጆችሽ እያሉ የት እንዲያደርስሽ ነው ሰርክ መባተሉ? “ሁሉ ነፃ አይደለም፣ ውደቁ ተነሱ ቆፍሩ አፈር ማሱ” የሚሉ ቂሎችን ከጆሮሽ አርቂ ለማይረባ ነገርማንበብ ይቀጥሉ…

ንባበ ህሊና ወከባቢ

ያለሁበት መኪና(ተስፈኛ አንባቢዎች <ያለሁበት ባቡር> ብለው ማንበብ ይችላሉ) ያለቅጥ ይበራል፡፡ ይሄን ሹፌር፣ ‘ስምህን ሳጅን አሰፋ መዝገቡ ይጥራው!’ ብሎ የረገመው አለ? እላለሁ በውስጤ፡፡ `ኸረ ባክህ ቀስ በል` ይላሉ ካጠገቤ የተቀመጡት ሴቶች፡፡ በመስታዎት ውስጥ ውጭውን ማስተዋል ጀመርኩ፡፡ ………… በቀኙ የአስፓልት ዳር፣ መንገድማንበብ ይቀጥሉ…

ይድረስ ለኢትዮጵያ -ዎቼ

1. ኢትዮጵያ አንድ (ለፍቅረኛዬ(ፍቅረኛዬ ለነበርሽው)) ኪያዬ፣ ማነው ጎበዝ ሰካራም የሰከረባትን ቅፅበት ይህቺ ናት ብሎ መነገር የሚችል? -ማንም! እኔም ባንቺ ወይንነት ስሰክር የሰከርኩባትን ቅፅበት አላስታውሳትም፡፡ በጣም መስከሬን ግን አውቃለሁ፡፡ አንቺ ግን በኔ ስካር፣ በኔ መንገዳገድ እና መኮለታተፍ ያ የሚያምር ሳቅሽን ትስቂብኝማንበብ ይቀጥሉ…