እወድሻለሁ እኔም

«ምንድን ናት» ለሚል ጠያቂ ትርጉምሽን ባልፈታም «ሀገር ሃሳብ ብቻ ነው» የሚል ሞጋች ባልረታም ሀገሬ ሆይ እወድሻለሁ! እርግጥ፣ ሲበድሉሽ እንዳላየ፣ ሲገድሉብሽ እንዳልሰማ ሲተኩሱ እንዳልደማ ጌቶች ሲቆጡ ለስልሶ ጫን ሲሉ አፈር ልሶ ሲያስሩብሽ እንዳልታሰረ ሲመቱሽ እንዳልነበረ ሆኖ ማለፉን አውቃለሁ ቢሆንም እወድሻለሁ። «የህዝብማንበብ ይቀጥሉ…

ሀገርኛ በሽታ ይዞ፣ የባህር ማዶ መድሃኒት የመፈለግ ክፉ አባዜ

አንዳንድ ሰዎች አሉ፤ያልተማሩ የምናላቸው። ሲያማቸው ጎረቤታቸው ጋር ሄደው «ባለፈው እንዲህ እንደኔ ሲያምህ ሀኪም የሰጠህ መድሃኒት የቷ ነበረች? » ብለው ተቀብለው ያለምንም ምርመራ የሚውጡ፤ እቺን ሀገር የመሰሉ!! የውጭውን ሁሉ እያመጣን እላያችን ላይ ማራገፋችን ለዓመታት የሚከተለን ችግር ነው። እየተከተለ ይኮረኩማናል። አንሰማም። አንነቃም።ማንበብ ይቀጥሉ…

ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (ክፍል አምስት)

(እውነተኛ ታሪክ) ያ የኦነግ ወታደር አስደንግጦኝ “ወደቤት” ስገባ ትቶኝ የነበረው ፍርሃት እንደገና ተቀሰቀሰብኝ። ልቤም እንደ ቃልቻ ድቤ “ድው ድው.. ድው… ድው….” ማለት ጀመረ። “ምን ዓይነት ቀን ነው?” አልኩ ለራሴ። የአክስቴ ልጆችም እንደኔው ተሸብረዋል። “ወዴት መሄድ ይሻላል?” በማለት መነጋገር ስንጀምር “ሙበጀል”ማንበብ ይቀጥሉ…

ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (ክፍል አራት)

(እውነተኛ ታሪክ) ረቡዕ ሰኔ 17/1984…. ከጧቱ 12፡30 ገደማ አክስቴ ከሁላችንም ቀድማ ነው ከእንቅልፏ የተነሳችው። እኔና ልጆቿ ከመኝታችን በመነሳት ላይ በነበርንበት ጊዜ ደግሞ እርሷ ወደ ሰፈር ሄዳ ወሬ ቃርማ መመለሷ ነው። “ምን ተፈጠረ?” አልናት። “ኢህአዴጎች ሳይጠበቁ በኦነግ ጦር ላይ ጥቃት ከፍተዋል?”ማንበብ ይቀጥሉ…

ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (ክፍል ሶስት)

(እውነተኛ ታሪክ) ያ የኦነግ ወታደራዊ አዛዥ ከእግር እስከ ራሴ ከገረመመኝ በኋላ ወደ “አይካ” እና ዘኮ በመዞር “ይህ ልጅ ከናንተ ጋር ነው የመጣው?” በማለት በኦሮምኛ ጠየቃቸው። እነርሱም “አዎን!” አሉት። ከዚያም ወደኔ ዞሮ “የድርጅታችን አባል ነህ?” አለኝ። እንዳልሆንኩ ነገርኩት። “ታዲያ ለምን ወደዚህማንበብ ይቀጥሉ…

ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (ክፍል ሁለት)

(እውነተኛ ታሪክ) ቀደም ባለው ጽሑፌ እንደገለጽኩት ኦነግና ኢህአዴግ ባደረጉት ስምምነት መነሻነት በኢህአዴግ ስር ያለው የኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ-OPDO) በአካባቢያችን በሚኖረው ህዝብ ውስጥ ተሰማርቶ የፖለቲካ ስራ እንዲሰራ ተፈቅዶለት ነበር። በዚህም መሰረት የተወሰኑ የኦህዴድ ወታደሮች በሀብሮ አውራጃ ማረሚያ ቤት (ከርቸሌ) እንዲሰፍሩማንበብ ይቀጥሉ…

ኦነግና ኢህአዴግ በአንድ ቀን ጦርነት (እውነተኛ ታሪክ)

ዛሬ የማወጋችሁ ታሪክ ከመጽሐፍ የተገኘ አይደለም። በሬድዮ ጣቢያም አልተላለፈም። በቴሌቪዥን ፕሮግራምም አልቀረበም። በኢትኖግራፊ ጥናት (ethnographic research) ሰበብ በየከተማውና በየመንደሩ እየዞርኩ ከሰበሰብኩት ዳታ የተወሰደም አይደለም። በዐይኔ ያየሁትንና በራሴ ላይ የደረሰውን ነው እንደወረደ የማጫውታችሁ። ይህንን ታሪክ የማወጋበት በርካታ ምክንያቶች አሉኝ። በመጀመሪያ በህይወቴማንበብ ይቀጥሉ…

የ 500 ሺህ ዶላሩ ጉዳይ

በቅርቡ ከ አዲስ አበባ ወደ ጠረፍ ሲጔጔዝ የነበረ 500 ሺህ ዶላር ኦሮሚያ ክልል ውስጥ መያዙን ተከትሎ…… ለፀረ ሰላም ጉዳይ ከጃዋር የተላከ ነው ፣ አይ ለቡጡቡጥ ከህወሀት ለአብዲ ኢሌ የተላከ ነው እያሉ አንዳንዶች ሲያደነቁሩን ነበር። ከዛም አልፎ ይህንኑ አጋጣሚ ከ ኢህአዴግማንበብ ይቀጥሉ…

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያናትን በጨረፍታ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ሲጠቀሱ በቅድሚያ የሚታወሱት በላስታ አውራጃ፣ በ“ሮሃ” (ላሊበላ) ከተማ አጠገብ ከአንድ-ወጥ ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩት አስራ አንድ ቤተ ክርስቲያናት ናቸው። የአስራ አንዱ ቤተ ክርስቲያናት ስም እንደሚከተለው ነው። 1. ቤተ መድኃኒ-ዓለም 2. ቤተ ማርያም 3. ቤተ ደናግል 4.ማንበብ ይቀጥሉ…

የቀይ ኮከብ ዘመቻ

የኤርትራ አማጺያንን ለማጥፋት ከተደረጉ ዘመቻዎች መካከል ብዙ የተባለለት ነው- የቀይ ኮከብ ዘመቻ። ታዋቂ የጦር ጠበብት እየደጋገሙ አውስተውታል። በጋዜጣና በሬድዮ ብዙ ተለፍፎለታል። አጀማመሩም ሆነ አፈጻጸሙ ትንግርተኛ መሆኑ እስከ ዛሬ ድረስ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው። ዘመቻው የተካሄደበት ለየት ያለ ድባብና በርሱ ሳቢያ የተፈጠረውማንበብ ይቀጥሉ…