ዝምታ ጥሩ የሚሆንበት ጊዜ አለ፤ ክፉም የሚሆንበት ጊዜ አለ። ዝምታን እንደየሁኔታው ማከናወን ከብልህ ሰው ይጠበቃል። ዝምታህ ለከት ይኖረው ዘንድ ማስተዋል ይፈልጋል። በሆነ ባልሆነው ከመዘባረቅ፣ በማይመለከትህ በሌሎች ሰዎች ግላዊ ጉዳይ ከመቀባጠር ዝም ማለት የተሻለ ነው። ዝምታን ወርቅ ማድረግ የሚችሉት የዝምታ ቅኔነትንማንበብ ይቀጥሉ…
እኛ ነን እኛ!
መግደልና መናድ እንጂ! ተስማምቶ መኖርና ማኖር ያቃተን፣ በሃሳብ መሸናነፍ እጅግ የከበደን፣ ከመካብ ይልቅ ማፍረስ የሚቀለን፣ የሃሳብ ልዩነት ሁሌም የሚገለን። በመጠፋፋት ታሪካችን! ዓለሙ የሚያውቀን፣ በዚህም የሚንቀን፤ የመገዳደል አዚም የተጋተን! ክፉ አዙሪት የሚነቀንቀን። የውጪ ጠላት ሲመጣ የምንስማማ፣ የውጪ ጠላት ሲጠፋ… እርስበርስ ተጠላልተን፣ማንበብ ይቀጥሉ…
የባህርዳሩ ክስተት – “የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ” ወይስ ሌላ?
መንደርደሪያ ሰኔ 15 በባህርዳር የተከሰተውን ሁኔታ ተከትሎ እያነጋግሩ ካሉ ጉዳዮች መካከል አንዱ ክስተቱ ምን ተብሎ መጠራት አለበት የሚለው ነው። ሁኔታውን ‹‹መፈንቅለ-መንግሥት›› ብለው የጠሩትና ቃሉን ለመጀመሪያ ጊዜ በደምበኛ(ሜይንስተሪም) ሚዲያ የተጠቀሙት በመንግሥት ሚዲያ የመጀመሪውን መግለጫ የሰጡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አፈቀላጤ ንጉሡ ጥላሁን ናቸው።ማንበብ ይቀጥሉ…
የጉራጌ ሕዝብ ከ158 ዓመታት በፊት
ሰማዩም ምድሩም የኛ ነው የሚሉን ኦነጋውያን የሚይዙት ቅጣምባሩ ጠፍቷቸዋል። ከሰሞኑ ደግሞ ባሰራጩት በምስል የታገዘ ዜና በጉራጌ ምድር ከ158 ዓመታት በፊት ተቋርጦ ነበር ያሉን የገዳ ስርዓት ማስጀመራቸውን ነግረውናል። እንዲህ አይነት ዜና ሲሰማ ዝም ማለት ተገቢ ባለመሆኑ ከ158 ዓመታት በፊት የጉራጌ ሕዝብማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል
ዳሠሣ መጻሕፍት ዘወርሃ ግንቦት ዛሬ የምነግራችሁ አማራን በመጥላትና ኢትዮጵያን ለማፍረስ ስለተጋውና ለዚህም ህልሙ መሳካት ጥለቻን በመጽሐፍ ከትቦ ለትውልድ ስላቆየው አውሮፓዊ ሮማን ፕሮቻዝካ እና ስለ መጽሐፉ ነው።”ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል” የመጽሐፉ ርዕስ ነው።በባሩድ በርሜል ፍንዳታ ትፈራርስ ዘንድ ስለተፈረደባት ሃገር ኢትዮጵያ በመርዝ ጭስማንበብ ይቀጥሉ…
በዘመን ሂደት ያልተፈታ ችግር
“በዘመን ሂደት ያልተፈታ ችግር፤ በዘመን ሂደት የችግር ካንሠር ይሆናል።” ለአንዲት ሐገር ዘመንን የሚዋጅ፣ ትውልድን አንደአዲስ የሚቀርፅ ጥበብ ያስፈልጋታል። ሐገርን ወደኋላ የሚጎትት የማይጠቅም አስተሳሰብ በአዲስና በተሻለ አስተሳሰብ መለወጥ ከዜጎች የሚጠበቅ ተግባር ነው። ያረጀውን ማደስ፣ የሌለውን ጥበብ መፍጠር፣ ያልነበረውን መልካም ተሞክሮ መቅሰምማንበብ ይቀጥሉ…
ጃጋማ ኬሎ
በ15 አመቱ ሀገሩን ከወራሪ ፋሽስት ኢጣልያ ጦር ነፃ ያወጣው ባለ አፍሮ ፀጉሩ ወጣት አርበኛ: ጃጋማ ኬሎ በሚልድሬድ ዩሮፓ ቴይለር ጃጋማ ኬሎ ሀገሩ ኢትዮጵያን ከ1928ቱ የኢጣሊያ ወረራ ለመከላከል ወደ ጫካ በመግባት መዋጋት ሲጀምር ዕድሜው ገና 15 ብቻ ነበር። በመስከረም 1928 ኢጣልያዊውማንበብ ይቀጥሉ…
መርፌ
አብዬ መንግስቱ ለማ እጅግ ሲበዛ አስተዋይ ነበሩ። አማሪካን ሀገር ሄደው ተምረው ሲመለሱ ከሀሳብ ሁሉ ገዝፎ ሀሳብ የሆነባቸው ከአንድ ኢትዮጵያዊ ገበሬ ጋር ድንገት ቢገናኙ ሊጠይቃቸው የሚችለው ጥያቄ ነበር። ውጪ ተምረው እንደመጡ ሲያወሩ ድንገት የሰማ ገበሬ ጠጋ ብሎ “መርፌ ትሠራለህ? ” ብሎማንበብ ይቀጥሉ…
የግንቦት ህልም
ትብልዬ
የማያልፉት የለም ፣ ያ ሁሉ ታለፈ ታጋይ የህዝብ ልጅ ፣ ምርጫ በሌለበት ፣ ምርጫ እያሸነፈ በደሙ በላቡ ፣ ትውልድ አከሸፈ🙄(ርዕሱ አይደለም😂) ።። መቸም የማያልፉት የለም ያ ሁሉ ታልፎ ያ ሁሉ መሥዋእት ተከፍሎበት የግንቦት 20 በዓል አከባበር በዚህ ደረጃ ቀዝቅዞ ማየትማንበብ ይቀጥሉ…