ክብደትን የመቀነስ ጥበብ

(ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ) ያኔ ባቡር ሳይወጠን- የሃያ ሁለት ማዞርያ አየር ባስመረት ሽሮ ሳይታጠን -ዓባይን የደፈረው መሪ(ሆስኒሙባረክ)ሳይከነበል-ታምራት ገለታ ቃሊቲን ሳይዳበል- ታምራት ላይኔ ጌታን ሳይቀበል-ካገር ወጣሁ። አሜሪካ እንደገባሁ በመጀመርያ የፈጸምኩት ተግባር ቢኖር መወፈር ነው። አትፍረድብኝ። አሜሪካ ውስጥ ሰው መንቀሳቀስ አቁሟል። ኑሮ ማለትማንበብ ይቀጥሉ…

አይኔን በሌላ ሰው አይን ሳየው

ፍቅረኛየ በየቀኑ እንዲህ ትለኛለች “ አብርሽ ‹የ› ” በቃ ‹ የ› ከጨመረች ጥያቄዋ ምን እንደሆነ አውቀዋለሁ …ቢሆንም እንደአዲስ ነገር ለመስማት “ወይየ” እላለሁ “በናትህ ልጅ እንውለድ ” የሄው አላልኳችሁም ..አቤት ልጅ ስትወድ ! “የኔ ማር ልጅ ምን ይሰራልሻል ?” “ልጅ እኮማንበብ ይቀጥሉ…

ቅንጥብጣቢ የካናዳ ወግ (ክፍል ሁለት)

የቶሮንቶ የህዝብ ጎርፍ ገባሩ ብዙ ነው። አለም አቀፍ ነው። የአባይ ልጆች። የቀይ ባህር ልጆች። የአትላንቲክ ዳር ልጆች። የህንድ ውቅያኖስ ልጆች። የጥቁር ባህር ልጆች… ጎላ ድስት የሆነ ከተማ ነው። ካርታ ላይ የሌለ ሀገር እዚህ ሀገር አውቶብስ ውስጥ ተሳፍሮ ይገኛል። በአስር ሺሆችማንበብ ይቀጥሉ…

ቅንጥብጣቢ የካናዳ ወግ

(የጉዞ ማስታወሻ) የኢትዮጵያ… በሀገሬ ለመኩራራት በየሄድኩበት ጉራዬን ከምነዛበት ነገር አንዱ አየርመንገዳችን ነው። ስማችንን እና ባንዲራችን ይዞ ከደመና በላይ የሚበረው አየር መንገዳችን። ቋንቋችንን ከቋንቋዎች ሁሉ አስቀድሞ ከየትም የአለም ጥግ የመጡ መንገደኞቹ ጆሮ የሚያስገባው አየር መንገዳችን። “የአፍሪካ ሀገር አየር መንገድ በሰማያችን አይታይ፣ማንበብ ይቀጥሉ…

አይዳ ለምን ከግቢ እንዳትወጣ ተከለከለች ?

አባ በድሉ ‹‹ድግምተኛ ናቸው ››!! ይቅርታ ‹‹ድግምተኛ ናቸው እየተባለ ይወራል !! እኛ ሰፈር ስትመጡ በጎሚስታው ጋ ወደቀኝ ታጥፋችሁ ፒስታ መንገዷን (አሁን ኮብል ስቶን ተነጥፎበታል) እሷን ይዛችሁ ወደላይ ትንሽ እንደሄዳችሁ …. ዙሪያውን በግንብ የታጠረ የግንብ አጥሩ ደግሞ ሙሉውን ነጭ ቀለም የተቀባማንበብ ይቀጥሉ…

ገንዘብ መሆን የተሳነው እውቀት

ከታናሽ ወንድሜ ጋር በዲግሪ ፕሮግራም ተምሮ የተመረቀውን ዳንኤል የኮብልስቶን ስራን ሲያስተባብር አግኘሁት። ሻይ ይዘን ስለ የተማሩ ኮብልስቶን ጠራቢ እና ደርዳሪዎች ተብሎ ተብሎ የተተወውን ክርክር እንደ አዲስ አደረግን። ዳንኤል ‹‹ ስራ አጥተን ቤት ቁጭ ከምንል ገንዘብ እስካገኘን ብንሰራ ምናለ?›› ብሎ ነገሩንማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (የመጨረሻ ክፍል)

“ጌትዬ ንረገኝ? ያሰብሽው ልክ አይደለም በለኝ?” ከየት መጣ ያላልኩት እንባዬ ከቃላቱ ጋር ፈሰሰ። አይኖቼን ሽሽት ፊቱን አዙሮ ዝም አለኝ።…… “ኦ…ህ ማ…ይ ዲ…ር ጋ…ድ! አዲሱ(የመውደድ አባት ነው) ያወራልኝ ልጅ እንዳትሆን?” መውደድን ነው የምትጠይቀው ቀጠል አድርጋ “አባቷ ሊሞት ነገር ነው ካልተሳሳትኩ?” እሱንማንበብ ይቀጥሉ…

ያስራ ሦስት ወር ወሬ

ፈረንጆች ያልተገደበ የንግግር ነጻነት አላቸው። ምን ዋጋ አለው ታድያ፤ በፈረንጅ አገር ሰው ርስበርሱ አይነጋገርም። ኒዮርክ ወይም ሎንዶን ውስጥ ባቡር ተሣፈር። ምድረ ፈረንጅ ምላሱን ቤቱ ጥሎት የመጣ ይመስል እንደተለጎመ ተሳፍሮ እንደተለጎመ ይወርዳል። ልታወራው ስታቆበቁብ ፊቱን እንደ ቪኖ ጠርሙስ በጋዜጣ ውስጥ ይሸፍናል።ማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (ክፍል አራት)

“እመኚኝ እኔን ነው እየጠበቅሽ ያለሽው።…… ” እንዳምነው ያወራናቸውን ሁሉ ነገሮች አንድ በአንድ ያወራንበትን ወር፣ ቀንና ሰዓት ሳይቀር ሲነግረኝ…… አንድ የሆነ የተዛባ ነገር የተፈጠረ መሰለኝ…… አይኔ አልያም ጆሮዬ ካልሆነም ህልም ነው…… መውደድ? አይሆንም!! አይሆንም!! …… “መውደድ እየቀለድኩ ነው በለኝ?” “እየቀለድኩ አለመሆኔንማንበብ ይቀጥሉ…

ፍቅፋቂ

“ዝም! ጭጭ! ጩሐት አይደለም ብትተነፍሺ በዚህ ጩቤ ነው የምዘለዝልሽ!” ብሎ አስፈራርቶኝ ነው እዚህ ሜዳ ላይ ያጋደመኝ። በዚህ ውርጭ፣ በዚህ ጨለማ፣ ሰው ዝር በማይልበት ጥግ ልብሴን ገፎ ቆዳዬን ከአፈር እያነካካ፣ አጥንቴን ከድንጋይ እያማታ የሚያደርገኝን የሚያደርገኝ በጩቤ አስፈራርቶ ነው። “ስጋሽን እዘለዝለዋለሁ” አለ?ማንበብ ይቀጥሉ…