ዛሬ በጧቱ አንድ ጅንስ ሱሪና ነጭ አዲዳስ ሲኒከር ጫማ ያደረገ (እድሜው አምሳ የሚሆን እንቢ አላረጅም ነገር) ማስቲካ የሚያላምጥ ….ደግሞ በሽቶ ተጠምቆ የወጣ የሚመስል ….(ልክ ሲገባ ክፍሉ በሽቶ ተሞላ) ወደተኛሁባት ክፍል ገባና መነፅሩን አውልቆ አንዴ ክፍሏን በትእቢተኛ አይኑ ገርምሟት ሲያበቃ …ወደእኔማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል አምስት)
እኔማ ችግር አለብኝ …ከምር ችግር አለብኝ !! አሁን ሰው ሲሉኝ አሁን አፈር …አሁን ደህና ነገር እያወራሁ በቃ ሰው አፉን ከፍቶ እየሰማኝ በመሃል ዘብረቅ አድርጌ ሰው ማስቀየም ! ኤጭ …..ይሄ ልክፍት ነው እንጅ ሌላ ምን ይባላል … ለኔማ እንኳን ቢላ ጎራዴምማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል አራት )
አንዲት መልከመልካም ነርስ ነበረች እየተመላለሰች የምትንከባከበኝ … ከስራዋ በተጨማሪ በመጣች ቁጥር የምታገኛቸው ወጣት ጓደኞቸ ጋር አንድ ሁለት ቃላት (አለ አይደል እንደማሽኮርመም የሚያደርጉ) ስለምትወራወር የእኔን ክፍል ከስራ ቦታነት በተጨማሪ እንደመዝናኛ ቦታ ሳታያት አልቀረችም … ታዲያ ይች ነርስ እናቴም ጋር ከመግባባቷ ብዛትማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ሦስት)
‹‹ተመስገን…. ዋናው መትረፉ ነው ! ወደልቡ ከፍ ቢል ኖሮ ወይ ቆሽቱን ቢያገኘው የማን ያለህ ይባላል ›› የሚል ድምፅ ስሰማ ልክ እንደብርቱ ክንድ ትከሻና ትከሻየን ይዞ እያርገፈገፈ ከከባድ እንቅልፍ የቀሰቀሰኝ መሰለኝ ! አ?? አላመንኩም …. መትረፌ ብቻ አይደለም የገረመኝ …. የመትረፌንማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል! (ክፍል ሁለት)
የተጣሉ ባልና ሚስትን ለማስታረቅ ከሚያስፈልጉ ዋና ዋና ነገሮች መካከል አንዱ የተጣሉበትን ምክንያት ጠንቅቆ ማወቅና …የፀቡን ምክንያት ወይ ((ማካበድ)) ወይ ((ማቃለል)) ነው ….ለምሳሌ የፀቡ ምክንያት ባል ሚስቱን ‹‹ ከጎረቤቷ የሚገኝ ጎረምሳ ጋር አጓጉል ነገር ጀምራለች ›› በሚል ‹ተልካሻ ምክንያት› ጠርጥሯት ቢሆንናማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል! (ክፍል አንድ)
በዛ ….ከምር በዛ …!! እንዴ እግዜር በሚያውቀው እኔ ክፉ ነገር አስቤ ወይ የሱን ትዳር ለመበተን አስቤ ያደረኩት ነገር አይደለም ….በቃ በበጎነት በፍፁም ቅንነት ያደረኩት ነገር ነው ! እውነቴን ነው …የሱ ትዳር ስለተበተነ እኔ ምን አገኛለሁ ?…ትዳሩስ ስለሞቀና ስለደመቀ ምን አጣለሁማንበብ ይቀጥሉ…
“ከጥላቻ ማህፀን የሚወለድ ሰላም የለም”
Bertrand Russell በ ‘The Proposed Road to Freedom’ ፣ የማርክስን “የኮሚኒስት ማኒፌስቶ” ሃሳብ (የዓለም ሰራተኞች ተባበሩ የሚለውን) ሲተች የሚከተለውን ይላል… ‘ There is no Alchemy by which a universal harmony can be produced out of hatred’ በአጭሩ…ከጥላቻ የሚገነባ ሁሉ ዓቀፋዊማንበብ ይቀጥሉ…
ኩልና ተኮላ
ተኮላ የተባለ ሰው አፍቅሬ በትዳር መኖር ከጀመርኩ አሁን ሰማንያ ሰባት ነው አይደል? አዎ አንድ አመት ተኩል አለፈኝ፡፡ በዚህ …. ማለት በቃ ከእሱ ጋር አንድ ቤት ውስጥ ሚስቱ ሆኜ በመኖሬ ደስተኛ ነኝ፡፡ አንዳንድ ሰዎች በማያገባቸው መግባት የሚወዱ ወይም የማናቀፍ ጉጉታቸው ወሰንማንበብ ይቀጥሉ…
ሃሳብ የደንብ ልብስ አይደለም፤ ሲመሳሰል አያምርም
በሃይለስላሴ ዘመን፣ “የሃይለስ ስላሴ የሽልማት ድርጅት ” የሚባለው ተቋም፣ ከሸለማቸው ሰዎች አንዱ አኩራፊው ከበደ ሚካኤል ነበሩ። ጊዜው በ1957 ዓም ሲሆን፣ የሽልማቱ መጠን ደግሞ 7ሺ ብር፣ የወርቅ ኒሻንና ዲፕሎማን ነበር። ታዲያ ከቤ እንደሌላው ሰው ሽልማቱን በአደባባይ ለመውሰድ፣ አሻፈረኝ ብለው ቀሩ። የእምቢታቸውማንበብ ይቀጥሉ…
የተቸካዮች ምክር ቤት
ትምርት በጨረስን ማግስት እኔና ፍቅር ይልቃል ፈረንሳይ ለጋስዮን ኣካባቢ በዘጠና ብር ቤት መሰል ነገር ተከራይተን እንኖር ነበር፡፡ በየሳምንቱ ቅዳሜ ወደ ቪድዮ ቤት ጎራ እንላለን ፤ እነኩማር በዜማቸው ወፍ ሲያረግፉ ፤ እነ ቫንዳም በጫማ ጥፍያቸው ጥርስ ሲያረግፉ በመመልከት ራሳችን ዘና ለማረግማንበብ ይቀጥሉ…