መሃል አዲስአባ…ሸገር ላይ እያላችሁ.. የእንቁራሪቶች ድምፅ በደንብ ከሰማችሁ በክር የታሰረ ጢንዚዛ ካያችሁ የማርያም ፈረስን መንገድ ካገኛችሁ በእፉዬ ገላ ‹‹ያዘኝ አትያዘኝ›› ከተጃጃላችሁ… ስንት ጊዜ ሆናችሁ? ሱዚ የሚዘሉ ፔፕሲ የሚራገጡ ሸክላ እየፈጩ በርበሬ ነው የሚሉ ሙሽራ ሙሽራ – እቃ እቃ እቃ እቃማንበብ ይቀጥሉ…
አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል…
ትላንት ከአንዷ ጓደኛዬ ጋር ምሳ ለመብላት አንዱ ምግብ ቤት ቁጭ ብለናል። ምግቡን እየጠበቅን የተገናኘንበትን ብርቱ ጉዳይ ስንወያይ፣ አራት አለባበሳቸውና ነገረ ስራቸው ሁሉ ሃያዎቹን ከጀመሩ እንዳልቆዩ የሚያሳብቅባቸው ወጣቶች መጡና አጠገባችን ያለውን ጠረጰዛ ከበው ተቀመጡ። በእነሱና በእኛ መሃከል ያለው ርቀት በጣም ቅርብማንበብ ይቀጥሉ…
“የዘር በቆሎ” እና ሌሎች ነጥቦች
ሰሞኑን ኑሮ ተወዱዋል። ትንታኔና ትንቢት ጥንቡን ጥሉዋል። እኔም አይኔን አጥቤ ድርሻየን ልተነትን ነው። ቀልዱን እዚህ ላይ ላቆየውና ውደ ቁምነገሩ። ባጭር ጊዜ እንደ ዶፍ የወረዱት ክስተቶች እንኩዋን ለመተንተን ለመቆጠር እንኩዋ እንደሚያቸግሩ አላጣሁትም። በሁለት ጉዳዮች ላይ ብቻ ባገር ልጅነት የሚታየኝን ለማካፈል እወዳለሁ። አብይማንበብ ይቀጥሉ…
“ሌጋሲዬ”
እስቲ ዛሬ በጥያቄ ልጀምር። ከመሬት ተነስቼ “ አልፍሬድ ኖቤል” ብል መጀመሪያ ወደ አእምሯችሁ የሚመጣው ምንድነው? ለብዙዎቻችን መልሱ ‹‹ዝነኛው የኖቤል ሽልማት ነዋ!›› ይሆናል ብዬ እጠረጥራለሁ። ከዚያ ሁሉ በፊት ግን ይሄ ገናና ሽልማት በየአመቱ በስሙ የሚሰጥለት አልፍሬድ ኖቤል ስራው ምን ነበር? መተዳደሪያውስ?ማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹የኤንሪኮ ኬክ ፍርፋሪዎች…››
አራት ኪሎ ሮሚና ተቀምጬ ኮካዬን ስመጠምጥ የሚያስደነግጥ ነገር አየሁ። ጌትሽ! ጌትሽ አምሮበት። ጌትሸ ከሌላ ሴት ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ አየሁት። የድሮ ፍቀረኛዬ ነው። እየወደድኩ የተለየሁት። ተለይቼ እቅፉን፣ ገላውን፣ ፍቅሩን እየናፈቅኩ የምኖር የድሮ ፍቅረኛዬ። በፍቅረኛ ደንብ ሶቶ ለሶቶ ተያይዘው ወደ ተቀመጥኩበትማንበብ ይቀጥሉ…
የዝዋል ድንኩዋን እንዳይሆን
ከጥቂት ወራት በፊት ሃያ ሁለት ማዞርያ ተቀምጠን ለገ ጣፎ ላይ ሲጨስ የተለመለከትን እኔና ብጤዎቼ አሁን ያለውን አንፃራዊ መረጋጋት እንደ ብርቅ ነገር ብንቆጥረው አይፈረድብንም። ያኔ ምንም ማድረግ ምንም ማለም የተሳነን ምስኪኖች ነበርን ። አሁን ከምስኪንነት ወደ ጀግናነት ተሸጋግረናል። “ጀግናነት ማለት ታላቅማንበብ ይቀጥሉ…
አንዳርጋቸው ጽጌን በጨረፍታ
አንዳርጋቸው ጽጌ ተፈታ፤እሰይ! በኢትዮጵያ ምድር የበቀለ ሳር ቅጠሉ ሁሉ ሲናፍቀው የነበረ ዜና ነበርና የእሱ መፈታት ለፍትህ ለርትዕና ለሀገር ሲቆረቆሩ ለቆዩና መቆርቆር ለሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንና አፍቃሬ ኢትዮጵያውያን መልካም የምስራች ነው። አንዳርጋቸው የማይሰፈር ዋጋ ከፍሏል።አይተናል፤ሰምተናል። የመፈታቱ ዜና በህይወት ላላሉት ተቃዋሚዎቹ/አሳሪዎቹ ብቻ ሳይሆን ለሞቱትምማንበብ ይቀጥሉ…
የማይነጋ የሚመስል ሌሊት…
ቅድም ከምሽቱ 3ሰዓት ገደማ ሰፈሩ ድንገት በአንዲት ሴት እሪታ ተደበላለቀ። ከተቀመጥኩበት ብትት ብዬ ተነስቼ በመስኮት ወደ ውጭ ማተርኩ- አንዲት የተደናገጠች ሴት እጆቿን እያወራጨች ትተረማመሳለች… . ሌላዋ ሁለት እጆቿን ጭኖቿ መሃል ከታ አንዴ ጎንበስ አንዴ ቀና እያለች… ‘ደውሉ በናታችሁ! ስልክ ደውሉ!’ማንበብ ይቀጥሉ…
እያንዳንድሽ!
ወገን! ግጥሙ በሁዋላ ይደርሳል፤ ይሄ አጭር ማሳሰቢያ ነው! እያንዳንድሽ! ከናትሽ ሙዳይ ሰርቀሽ ፤ኮኮስ ቅባት የተቀባሽ በፀደይ ወቅት፤ የስሚዛ አበባ የጠባሽ ድድሽን ባጋም እሾህ ፤የተነቀስሽ ጡትሽን ለማስተለቅ፤አጎጠጎጤሽን በውሃ እናት ያስነከስሽ ቤት ባፈራው ጌጥ ብቻ፤ በዛጎል በዶቃ ያማርሽ በቃቃ ጨዋታ ወግ፤ በሽቦማንበብ ይቀጥሉ…
“ንግርት ያለኝ ሰባተኛ ንጉስ ነኝ”
ግርማዊነታቸው ዛሬ በረመዳን የመጀመሪያ ቀን የሳውዲ አቻቸውን (“አቻ” ሲባል ያው ሳውዲ በንጉስ የምትመራ ከመሆኗ አንጻር በቀጥታ ይወሰድልኝ) ሊያነጋግሩ በሳውዲ አረቢያ ተገኝተዋል።ትላንት በቲቪ እንዳየነው ንጉሰነገስቱ በግዛታቸው የሚያገለግሉ የተለያዩ ደጃዝማችና ራሶቻቸውን ሰብስብው ስለአገር አስተዳደር ሲያወጉ ሳት ብሏቸው ድሮ እቴጌ (እናታቸው) “የኢትዮጲያ 7ኛውማንበብ ይቀጥሉ…