አንድነትን ከ “ቦ ም ብ” እንማር!!

እስቲ አንድ ጊዜ ከታች ያለውን ምስል በትኩረት ተመልከቱት ጓዶች ! ቦንብ ነው! ቦንብ ምንድን ነው? ዊክፒዲያ ቦንብ? << በቅጽበት በውስጡ በሚፈጠር ኢነርጅ በዙሪያው ባለው አካባቢ ላይ ጭስ፣ ጨረር፣ ከፍተኛ ሙቀት፣ ተቀጣጣይ ነገር ወይም ተፈነጣጣሪ ጠጣር ነገሮች በመርጭት ውድመት የሚያስከትል የጦርማንበብ ይቀጥሉ…

የአልጋ ላይ ዱካ

ትላንት ማታ ክፉ ነገር ተፈጠረ። መልከ መልካሙ እና ገራገሩ እጮኛዬ ላይ ማገጥኩበት። ያች በልጣጣ ጓደኛዬ ትዕግስት ናት እዚህ ሁሉ ጣጣ ውስጥ የከተተችኝ። ሁሌም ለሰኔ ሚካኤል ቤቷ ድል ያለ ድግስ ታዘጋጃለች። የምታውቀውን ሰው ሁሉ ትጋብዛለች። ከልክ በላይ ታበላለች። ከመጠን በላይ ታጠጣለች።ማንበብ ይቀጥሉ…

ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊነት፣ ሀገር ግንባታ

“ለአዳም፤ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በጊዜ ውስጥ አይደለም የተፈጠሩት። ከጊዜ ጋር አብረው ነው የተፈጠሩት” የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ “ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በአማርኛ ስነ ጽሁፍ” በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ የጸጋዬ ገብረመድህንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ስለ ብሔርተኝነትና ሀገር ግንባታማንበብ ይቀጥሉ…

ስንት ጊዜ ሆናችሁ?

መሃል አዲስአባ…ሸገር ላይ እያላችሁ.. የእንቁራሪቶች ድምፅ በደንብ ከሰማችሁ በክር የታሰረ ጢንዚዛ ካያችሁ የማርያም ፈረስን መንገድ ካገኛችሁ በእፉዬ ገላ ‹‹ያዘኝ አትያዘኝ›› ከተጃጃላችሁ… ስንት ጊዜ ሆናችሁ? ሱዚ የሚዘሉ ፔፕሲ የሚራገጡ ሸክላ እየፈጩ በርበሬ ነው የሚሉ ሙሽራ ሙሽራ – እቃ እቃ እቃ እቃማንበብ ይቀጥሉ…

አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል…

ትላንት ከአንዷ ጓደኛዬ ጋር ምሳ ለመብላት አንዱ ምግብ ቤት ቁጭ ብለናል። ምግቡን እየጠበቅን የተገናኘንበትን ብርቱ ጉዳይ ስንወያይ፣ አራት አለባበሳቸውና ነገረ ስራቸው ሁሉ ሃያዎቹን ከጀመሩ እንዳልቆዩ የሚያሳብቅባቸው ወጣቶች መጡና አጠገባችን ያለውን ጠረጰዛ ከበው ተቀመጡ። በእነሱና በእኛ መሃከል ያለው ርቀት በጣም ቅርብማንበብ ይቀጥሉ…

“የዘር በቆሎ” እና ሌሎች ነጥቦች

ሰሞኑን ኑሮ ተወዱዋል። ትንታኔና ትንቢት ጥንቡን ጥሉዋል። እኔም አይኔን አጥቤ ድርሻየን ልተነትን ነው። ቀልዱን እዚህ ላይ ላቆየውና ውደ ቁምነገሩ። ባጭር ጊዜ እንደ ዶፍ የወረዱት ክስተቶች እንኩዋን ለመተንተን ለመቆጠር እንኩዋ እንደሚያቸግሩ አላጣሁትም። በሁለት ጉዳዮች ላይ ብቻ ባገር ልጅነት የሚታየኝን ለማካፈል እወዳለሁ። አብይማንበብ ይቀጥሉ…

“ሌጋሲዬ”

እስቲ ዛሬ በጥያቄ ልጀምር። ከመሬት ተነስቼ “ አልፍሬድ ኖቤል” ብል መጀመሪያ ወደ አእምሯችሁ የሚመጣው ምንድነው? ለብዙዎቻችን መልሱ ‹‹ዝነኛው የኖቤል ሽልማት ነዋ!›› ይሆናል ብዬ እጠረጥራለሁ። ከዚያ ሁሉ በፊት ግን ይሄ ገናና ሽልማት በየአመቱ በስሙ የሚሰጥለት አልፍሬድ ኖቤል ስራው ምን ነበር? መተዳደሪያውስ?ማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹የኤንሪኮ ኬክ ፍርፋሪዎች…››

አራት ኪሎ ሮሚና ተቀምጬ ኮካዬን ስመጠምጥ የሚያስደነግጥ ነገር አየሁ። ጌትሽ! ጌትሽ አምሮበት። ጌትሸ ከሌላ ሴት ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ አየሁት። የድሮ ፍቀረኛዬ ነው። እየወደድኩ የተለየሁት። ተለይቼ እቅፉን፣ ገላውን፣ ፍቅሩን እየናፈቅኩ የምኖር የድሮ ፍቅረኛዬ። በፍቅረኛ ደንብ ሶቶ ለሶቶ ተያይዘው ወደ ተቀመጥኩበትማንበብ ይቀጥሉ…

የዝዋል ድንኩዋን እንዳይሆን

ከጥቂት ወራት በፊት ሃያ ሁለት ማዞርያ ተቀምጠን ለገ ጣፎ ላይ ሲጨስ የተለመለከትን እኔና ብጤዎቼ አሁን ያለውን አንፃራዊ መረጋጋት እንደ ብርቅ ነገር ብንቆጥረው አይፈረድብንም። ያኔ ምንም ማድረግ ምንም ማለም የተሳነን ምስኪኖች ነበርን ። አሁን ከምስኪንነት ወደ ጀግናነት ተሸጋግረናል። “ጀግናነት ማለት ታላቅማንበብ ይቀጥሉ…

አንዳርጋቸው ጽጌን በጨረፍታ

አንዳርጋቸው ጽጌ ተፈታ፤እሰይ! በኢትዮጵያ ምድር የበቀለ ሳር ቅጠሉ ሁሉ ሲናፍቀው የነበረ ዜና ነበርና የእሱ መፈታት ለፍትህ ለርትዕና ለሀገር ሲቆረቆሩ ለቆዩና መቆርቆር ለሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንና አፍቃሬ ኢትዮጵያውያን መልካም የምስራች ነው። አንዳርጋቸው የማይሰፈር ዋጋ ከፍሏል።አይተናል፤ሰምተናል። የመፈታቱ ዜና በህይወት ላላሉት ተቃዋሚዎቹ/አሳሪዎቹ ብቻ ሳይሆን ለሞቱትምማንበብ ይቀጥሉ…