ገንዘብ መሆን የተሳነው እውቀት

ከታናሽ ወንድሜ ጋር በዲግሪ ፕሮግራም ተምሮ የተመረቀውን ዳንኤል የኮብልስቶን ስራን ሲያስተባብር አግኘሁት። ሻይ ይዘን ስለ የተማሩ ኮብልስቶን ጠራቢ እና ደርዳሪዎች ተብሎ ተብሎ የተተወውን ክርክር እንደ አዲስ አደረግን። ዳንኤል ‹‹ ስራ አጥተን ቤት ቁጭ ከምንል ገንዘብ እስካገኘን ብንሰራ ምናለ?›› ብሎ ነገሩንማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (የመጨረሻ ክፍል)

“ጌትዬ ንረገኝ? ያሰብሽው ልክ አይደለም በለኝ?” ከየት መጣ ያላልኩት እንባዬ ከቃላቱ ጋር ፈሰሰ። አይኖቼን ሽሽት ፊቱን አዙሮ ዝም አለኝ።…… “ኦ…ህ ማ…ይ ዲ…ር ጋ…ድ! አዲሱ(የመውደድ አባት ነው) ያወራልኝ ልጅ እንዳትሆን?” መውደድን ነው የምትጠይቀው ቀጠል አድርጋ “አባቷ ሊሞት ነገር ነው ካልተሳሳትኩ?” እሱንማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (ክፍል አራት)

“እመኚኝ እኔን ነው እየጠበቅሽ ያለሽው።…… ” እንዳምነው ያወራናቸውን ሁሉ ነገሮች አንድ በአንድ ያወራንበትን ወር፣ ቀንና ሰዓት ሳይቀር ሲነግረኝ…… አንድ የሆነ የተዛባ ነገር የተፈጠረ መሰለኝ…… አይኔ አልያም ጆሮዬ ካልሆነም ህልም ነው…… መውደድ? አይሆንም!! አይሆንም!! …… “መውደድ እየቀለድኩ ነው በለኝ?” “እየቀለድኩ አለመሆኔንማንበብ ይቀጥሉ…

ፍቅፋቂ

“ዝም! ጭጭ! ጩሐት አይደለም ብትተነፍሺ በዚህ ጩቤ ነው የምዘለዝልሽ!” ብሎ አስፈራርቶኝ ነው እዚህ ሜዳ ላይ ያጋደመኝ። በዚህ ውርጭ፣ በዚህ ጨለማ፣ ሰው ዝር በማይልበት ጥግ ልብሴን ገፎ ቆዳዬን ከአፈር እያነካካ፣ አጥንቴን ከድንጋይ እያማታ የሚያደርገኝን የሚያደርገኝ በጩቤ አስፈራርቶ ነው። “ስጋሽን እዘለዝለዋለሁ” አለ?ማንበብ ይቀጥሉ…

“ከፋይ ገበሬ ነው”

(‹‹ከፋይ ገበሬ ነው›› ከገጣሚ ሞገስ ሐብቱ አንዲት ግጥም በውሰት የመጣች ሰንኝ ናት) ‹‹ኢትዮጵያ የአሜሪካን ህግ በጣሰ እና ባልተፈቀደ የአባይ ቦንድ ሽያጭ ምክንያት ከ6 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ለአሜሪካ መንግስት ልትከፍል ነው። ›› የሚለውን ዜና ሰማን። የኢትዮጵያ መንግስት አሜሪካ በሚገኘው ኤምባሲውማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ – (ክፍል ሶስት)

“ሸሚዝ በከረቫት አይነት ሁሌ ሲጠነቀቁ አትመኛቸው። ወይ እጃቸው እስክትገቢ ነው አልያም የሆነ የሚያካክሱት አልባሌ አመል አለባቸው።” ያለችው ሳቢ ትዝ አለችኝ። …… ሳቢን የማውቃት በሀብቴ ነው። ሳቢ ፈረንጅ የማግባት ፍቅር እንጂ ከሃገር የመውጣት ፍቅር አልነበረም ዴቲንግ ሳይት ላይ የጣዳት። እንኮኮ አድርጌሽማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ (ክፍል ሁለት)

ምኑ እንደዘገነነኝ አላውቅም። ፍሬ— አልባ መሆኑ? አሁንም አሁንም አፍንጫውን እየሞዠቀ ቆለጡን እየነካካ ማለቃቀሱ? ብቻ የሰውነቴ ቆዳ ሽፍ እስኪል ሸከከኝ…… ጥዬው ብሄድ ደስ ባለኝ። …… እንደምንም ለሁለት ሰዓታት ታግሼ አየር ማረፊያ ድረስ ሸኘሁት። …… እቅዳችን የነበረው ከወር በኋላ ተመልሶ መጥቶ ልንጋባማንበብ ይቀጥሉ…

የባል ገበያ

“እንዴት ተጣበሳችሁ?” ብላ ዛሬም አፋጠጠችኝ። ምን ቀን አቅለብልቦኝ ቋንቋውን የምማረው ለቪዛ መሆኑን እንደነገርኳት እንጃ…… “እስቲ መጀመሪያ አንቺ ንገሪኝ።” ጥያቄዋን ሽሽት እንጂ የሷን የጠበሳ ታሪክ የመስማት ጉጉት ኖሮኝ አልነበረም። እንኳን ተጠይቃ እንዲሁም ምላሷ ሞት አያውቅም። “እኔማ ዴቲንግ ሳይት ላይ ነው የጠበስኩት።ማንበብ ይቀጥሉ…

በክራር ባታሞ ዜማ ተከበሻል…

በክራር ባታሞ ዜማ ተከበሻል የልቤ ትርታ እንዴት ይሰማሻል ከጥቂት ዓመታት በፊት ከዜማ ደራሲው ካቤ ጋር እየተቀጣጠርኩ የከሸፈ የዘፈን ግጥም ሳበረክት አድር ነበር። ዘፋኞች ፤አቀናባሪዎችና ገጣሚዎች ተሰብስበው ቡና ተፈልቶ፤ እጸ -ሰመመን (ጫት) እየተበላ ጨዋታ ይደራል ። ከእለታት አንድቀን ቸኮል የተባለ ጎረምሳማንበብ ይቀጥሉ…

ይድረስ ለእናቴ

በዚች ምድር ላይ የእኔን ደብዳቤ ከሰማይና ምድር በላይ አግዝፋ የምትመለከት …ቃሌን እንደንጉስ ቃል በፍርሃት ሳይሆን በፍቅር ተንሰፍስፋ የምትሰማ …ጓጉታ የምታደምጥ…ቃሌ የሰፈረበትን ወረቀት ባጠቡኝ ጡቶቿ … በልጅነት እንቅልፍ በናወዝኩበት ደረቷ ላይ ለጥፋ ላገኘችው ሁሉ በደስታ እየተፍለቀለቀች ‹‹ልጀ ደብዳቤ ፃፈ ›› እያለችማንበብ ይቀጥሉ…