ታማሚ የመሆንሽን እውነት፣ ስታውቂው፣ ሳውቀው ሳይርቀን፣ ለምን ነው፣ ይህ አባይ ቃልሽ እውነቱን የሚደብቀን? ልንገርሽ አይደለ እውነት…. እንዳንቺም ታማሚ የለ በምድር የተስተዋለ አንድነት ቁስል ሆኖበት ልዩነት ደዌ ፀንቶበት፣ መንገዱን ለሞት ያበጀ ፍፃሜን በራ ያወጀ እንዳንቺም ታማሚ የለ፣ በምድር የተስተዋለ፡፡ ግራሽን ለመታማንበብ ይቀጥሉ…
ላኩኝ የማይል ደብዳቤ!
አምላክ ሆይ! ይህንን የምፅፍልህ፣ ከአመት ለማታልፍ ፍቅረኛ በውሸት በኮሹ፤ በቆሸሹ ቃላት ከምቸከችከው ውዳሴ ከንቱ የተሸለ መሆኑን አምኜ ነው፡፡ የእውነት አምላክ ነህና የምትወደው እውነትን ነው፡፡ ስለዚህ እቅጭ እቅጯን እናወጋለን፡፡ ሃሳቤን ለሰዎች ባወጋቸው በአንተ ያምኑ ይመስል፣ ደም ስራቸውን ገትረው፣ ዐይናቸውን አፍጠው ይከራከሩኛል፡፡አንተማንበብ ይቀጥሉ…
ከመሄድሽ ወዲያ…
ከመሄድሽ ወዲያ… በምን አይነት እርጉሚት ቀን እንደሁ እንጃ፣ በምን ኀይል አንደበቴ መታዘዝን እንዳገኘ… “ሂጂልኝ!” አልኩሽ፤ “ሂጂሊኝ፣ ከቤቴ ውጪ! ተይኝ!” አልኩሽ፡፡ ትዝ ይለኛል፣ ዐይኖችሽ ውስጥ የነበረው ግርምት እና ድንጋጤ! መልስ እንኳ አልሰጠሸኝም፡፡ ሄድሽ! ግን…… የዐይን እርግብግቢት ታህል እንኳን ካልቆየች መሄድሽ በኋላ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ሶስት ሚስቶቹን ለምን ፈታ ካሉ…!
በመጀመሪያ ወንደ ላጤ ነበርኩ፡፡ በሰውም በሴጣንም ምክር፣ ትዳር ለመያዝ ቆረጠኩ( ፈጣሪ ምክር አይወድም መሰል ምንም አላለኝ)! …. እናም ነገር በሶስት ይፀናል ብዬ ሶስት ጊዜ አገባሁ፡፡ ፍቺም በሶስት ይፀናል ብዬ፣ ሶስት ጊዜ ፈታሁ፡፡ መቼም ሶስቴ አግብቼ፣ ሶስቴ መፍታቴ ከማመንዘር ፍላጎት የመነጨማንበብ ይቀጥሉ…
* አልገባኝም አያገባኝም!*
በወግ ደረጃ የመጀመሪያ ወጌ ናት እቺ፣ በትክክል ከተፃፈች አምስት ዓመት ያልፋታል( ከአንዳንድ ቃላት ለውጥ በቀር) እነኋት እራሷ…… * አልገባኝም አያገባኝም!* ^ ^ ^ ከሀገራችሁ ቁስል ይልቅ የአንድ እንግሊዛዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ስብራት የሚጠዘጥዛችሁ የሀገሬ ልጆች ሆይ! እንዴት ናችሁልኝ? ይሄ “ሜስ”ማንበብ ይቀጥሉ…
ንባበ ህሊና ወከባቢ
ያለሁበት መኪና(ተስፈኛ አንባቢዎች <ያለሁበት ባቡር> ብለው ማንበብ ይችላሉ) ያለቅጥ ይበራል፡፡ ይሄን ሹፌር፣ ‘ስምህን ሳጅን አሰፋ መዝገቡ ይጥራው!’ ብሎ የረገመው አለ? እላለሁ በውስጤ፡፡ `ኸረ ባክህ ቀስ በል` ይላሉ ካጠገቤ የተቀመጡት ሴቶች፡፡ በመስታዎት ውስጥ ውጭውን ማስተዋል ጀመርኩ፡፡ ………… በቀኙ የአስፓልት ዳር፣ መንገድማንበብ ይቀጥሉ…
ከዳ-ተኛ
ጓዴና እኔ፡- አብረን በላን፣ አብረን ጠጣን በሱ ስቃይ አቃሰትኩኝ በህመሙ አልጋ ያዝኩኝ በእኔ መሰበር እሱ አነከሰ እኔ ላይ ሲዘንብ አካሉ ራሰ፡፡ ጥርሴ ቢመታ የሱ ወለቀ እኔ ለወደኩ፣እሱ ደቀቀ፡፡ ኦፕራዎን ሲያደርገው ዶክተር የራሱ ነበር/ ወይስ የኔ ሆድ የሚተረተር ስንቱን ተካፈልን ስንቱንማንበብ ይቀጥሉ…
ይድረስ ለኢትዮጵያ -ዎቼ
1. ኢትዮጵያ አንድ (ለፍቅረኛዬ(ፍቅረኛዬ ለነበርሽው)) ኪያዬ፣ ማነው ጎበዝ ሰካራም የሰከረባትን ቅፅበት ይህቺ ናት ብሎ መነገር የሚችል? -ማንም! እኔም ባንቺ ወይንነት ስሰክር የሰከርኩባትን ቅፅበት አላስታውሳትም፡፡ በጣም መስከሬን ግን አውቃለሁ፡፡ አንቺ ግን በኔ ስካር፣ በኔ መንገዳገድ እና መኮለታተፍ ያ የሚያምር ሳቅሽን ትስቂብኝማንበብ ይቀጥሉ…