የመሲሁ ስቅየት ግርፊያ ስቅላቱ አምላክ ነኝ ስላለ በድምቀት ተሳለ የኛንስ ስቅላት ማነው ያስተዋለ? ተመልካች ጠፍቶ እንጂ ዐይን የሚለግሰን መውረድ እንደናፈቅን እኛም መስቀል ላይ ነን:: ዘውትር ዱላ እና አሳር ዘውትር ችንካር ሚስማር የሚገዘግዘን የሚጠዘጥዘን እኛም ክርስቶስ ነን እኔም ታዝቤያለሁ… ሺ ዱላማንበብ ይቀጥሉ…
ለቃልህ ታምኜ…
በአንዲት እርጉም ቀን ልቤ ፅድቅ ሻተ; ከመፅሐፍህ መሃል “ግራህን ቢመቱ ቀኝ ስጥ” የሚል ቃል ለነብሴ ሸተተ; እልፍ ጠላቶቼ መንገዴን ተረዱ; በእፀድቃለሁ ሰበብ መስከኔን ወደዱ ; መጡ ተሰልፈው:- ግራዬን ነገሉ; ከቀኙም አንድ አሉ ወገሩኝ ደጋግመው ክንዳቸው እስኪዝል; ሁሉን ዝም አልክዋቸው ፅድቅህማንበብ ይቀጥሉ…
ውይ መፅሐፍ ቅዱስ…
1. “ወደ እኔ የሚመጣ ሊከተለኝም የሚወድአባቱንና እናቱን፣ ሚስቱን እና ልጆቹን፣ወንድሞቹንና እህቶቹን፣ የራሱንም ሰውነት እንኳ ቢሆን የማይጠላ ደቀመዝሙሬ ሊሆን አይችልም” ሉቃ. 13፣33 እንደው ይቅርታ አድግልኝና እየሱስ፣ እንኳን እናትና አባቴን አሁን ታይፕ የማደርገውን ፅሁፍ እንኳ ትቼ ልከተለህ አልችልም፡፡ ካንተ በፊት እናትና አባቴን…ማንበብ ይቀጥሉ…
ሞት እኩል ይሆናል ሕይወት
ሞት = ህይወት ‘‘የሞት እንቆቅልሽ የሚመስጠን፣ የማይቀር፤ ነገር ግን የማናውቀው ነገር በመሆኑ ነው’’-(አፍሮጋዳ) የ“አምላክ” ትልቁ ጥበቡ ሞትን መፍጠሩ ነው- ለኔ! እያንዳንዱ ሃይማኖት እግሩን ያቆመው በሞት ላይ ነው። ሞት ባይኖር የሰው ልጅ፣ በአምላክ አማኝ አይሆንም።ሃይማቶች እግር ይከዳቸዋል። …ዘር ካልሞተ/ካልበሰበሰ ፍሬ አይሆንም።ማንበብ ይቀጥሉ…