<<ማሞና ማሚቱ በሉ ዳቦ ቆሎ ሮጡ ወደቁ ተነሱ በቶሎ>> /ቃላዊ ግጥም/ ማሞና ማሚቱ፣ ጠኔ እየጣላቸው፣ ነብስ የሚያነሳቸው ሌሎች እኮ አይደሉም፣ እኔና አንተ ናቸው፡፡ ቶሎ እየወደቅን ቶሎ የምንነሳ ቀለባችን ቆሎ ኑሯችን አበሳ ማሞና ማሚቱ፣ እኛ ነን አትርሳ፡፡ ከህይወት ግብግብ፣ እየሮጡ ገብተውማንበብ ይቀጥሉ…
ዝፍታ
(ከከፍታ እና ከዝቅታ የተዳቀለ) ****** ከዝቅታ አንስተን ከፍታ መንበር ላይ የሾምነው በሙሉ ተንከባሎ መውደቅ ሆነብን አመሉ እዚህ ዝቅታ ላይ አብሮን የቆሸሸ፣ አብሮን የጠለሸ አጣጥበን ብንሾመው ምነው ባንዴ ሸሸ? ዝቅ ለለመደ ከፍታ ይከብዳል? ብርድ ለለመደ ወበቁ ይበርዳል? ሰው ባፈጣጠሩ ዝቅታ ይወዳል?ማንበብ ይቀጥሉ…
ለቃልህ ታምኜ…
በአንዲት እርጉም ቀን ልቤ ፅድቅ ሻተ; ከመፅሐፍህ መሃል “ግራህን ቢመቱ ቀኝ ስጥ” የሚል ቃል ለነብሴ ሸተተ; እልፍ ጠላቶቼ መንገዴን ተረዱ; በእፀድቃለሁ ሰበብ መስከኔን ወደዱ ; መጡ ተሰልፈው:- ግራዬን ነገሉ; ከቀኙም አንድ አሉ ወገሩኝ ደጋግመው ክንዳቸው እስኪዝል; ሁሉን ዝም አልክዋቸው ፅድቅህማንበብ ይቀጥሉ…