ክፍል አስር፡ በ“ጨለማው መስከረም” ዋዜማ ዮርዳኖስ የፍልስጥኤም ታጋዮች በ1968 እና በ1969 ያካሄዷቸውን ጠለፋዎች “አስደናቂ ጀግንነት ነው” በማለት ካወደሱት ሀገራት አንዷ ነበረች። ከዓመት በኋላ የPFLP አባላትና ደጋፊዎች ሶስት አውሮፕላኖችን ጠልፈው ወደ ግዛቷ ሲያመጡ ግን በጣም ነበር የተቆጣችው። የግንባሩ መሪዎች በግዛቷ የነበሩትንማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ዘጠኝ)
ክፍል ዘጠኝ፡ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ምላሽ ከዚህ ቀደም እንደገለጽነው የPFLP መሪዎች የአውሮፕላን ጠለፋዎችን ለማካሄድ የወሰኑት “ለፍልስጥኤማዊያን ትግል ዓለም አቀፍ ድጋፍ ለማስገኘትና ለጥያቄአችን የተሻለ መደመጥን ለመፍጠር ያስችላሉ” በማለት ነበር። በእርግጥም አመራሩ እንደጠበቀው በተከታታይ የተካሄዱት የአውሮፕላን ጠለፋዎች ግንባሩን በዓለም ህዝብ ዘንድ ታዋቂማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ስምንት)
ክፍል ስምንት፡ በወዛደራዊ ዓለም አቀፋዊነት መርህ ባለፈው ትረካችን የጠቀስናቸው ሶስት አውሮፕላኖች በተጠለፉበት ዕለት (መስከረም 6/1970) ለይላ ኻሊድም በሌላ የጠለፋ ኦፕሬሽን እንድትሳተፍ ታዝዛ ነበር። ለይላ ጠለፋውን እንድታከናውን የታዘዘችው ከሁለት ፍልስጥኤማዊያን እና ፓትሪክ አርጌሎ ከሚባል የኒካራጓ ተወላጅ ጋር ነበር። ፓትሪክ አርጌሎ ከደቡብማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ሰባት)
ክፍል ሰባት፡ ተከታታዮቹ ኦፕሬሽኖች PFLP በዚያው ዓመት (በ1969) ውስጥ ጥቃቱን በማስፋት “የወራሪዋ እስራኤል ተባባሪዎች ናቸው” የሚላቸውን ሀገራት በሙሉ ዒላማ ማድረግ ጀመረ። በዚሁ መሠረት “ፊዳይን” የሚባሉ ኮማንዶዎቹን በብሪታኒያና በሌሎች የምዕራብ ሀገራት በማሰማራት ልዩ ልዩ ጥቃቶችን ፈጸመ። “ወዝ አደራዊ ዓለም አቀፋዊነት” በሚባለውማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አምስት)
ክፍል አምስት፡ ለይላ ኻሊድ እና የፍልስጥኤማዊያን ትግል የPFLP አመራር ታጋዮቹ በ1968 ያካሄዱት የአውሮፕላን ጠለፋ የፍልስጥኤማዊያንን ትግል ለማስተዋወቅ እንደረዳ ተገነዝቧል። በመሆኑም በቀጣዩ ዓመት (1969) ከመጀመሪያው ጠለፋ በበለጠ ሁኔታ ብዙዎችን ሊያነጋግር የሚችል ኦፕሬሽን እንዲካሄድ ወሰነ። የግንባሩ የወታደራዊ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ የነበረው ዶ/ርማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ስድስት)
ክፍል ስድስት፡ ለይላ ኻሊድ በዓለም ህዝብ ፊት በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል ብዙዎቹ ስለአውሮፕላን ጠለፋ ሰምተዋል። ይሁን እንጂ ጠላፊዋ ሴት ስትሆንባቸው በጣም ነበር የተደናገሩት። ይህም የሆነው በዘመኑ ወንዶች እንጂ ሴቶች በአውሮፕላን ጠለፋ ሲሳተፉ ስላልታየ ነው። በዚህም የተነሳ ተሳፋሪዎቹ ከመደናገጥ ይልቅማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ እርቅ፣ ሰላም እና የማህበረሰብ ግጭቶች አፈታት
እግዜርን እሰሩት !!
ከስሩ ታድሞ ትውልድ ይማከራል ‹‹እናምፅ ›› እያለ ቁረጡት ያን ዝግባ ምናባቱ ቆርጦት ለህዝብ ጥላ ጣለ!? ወንበር ሊገረስስ ላገር ጣይ ሊያወጣ ጥላው ስር ተቀምጦ ህዝብ ከመከረ ዝግባ አሸባሪ ነው በግንደ ልቦናው ሳጥናኤል ያደረ ! እሰሩት !! ይጨፍጨፍ ባህር ዛፍ ምን ቅብጥማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አራት)
ክፍል አራት፡ ትግሉን ለዓለም ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ በጆርጅ ሐበሽ የሚመራው PFLP እስራኤልን በትጥቅ ትግል ብቻ ለመፋለም የወሰነ ድርጅት ነበር። በመሆኑም በወቅቱ ከስድስት መቶ ያልበለጡ ተዋጊዎቹን በማሰማራት በፍልስጥኤም ግዛቶች ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ያደርግ ጀመር። በሊባኖስ፣ በዮርዳኖስ፣ በሶሪያ እና በሌሎች የዐረብ ሀገራት የተበተኑት ፍልስጥኤማዊያንማንበብ ይቀጥሉ…
ሶማሊ እና ኦሮሞ ወንድማማቾች ናቸው!
ታሪካችን የመረዳዳት እንጂ የግጭት አልነበረም። ታሪካችን የአብሮ መኖር እንጂ የመበላላት አልነበረም። ታሪካችን የመፋቀር እንጂ የመናቆር አልነበረም። እጅግ በሚገርም ሁኔታ አንዳችን ለሌላው መብትና ጥቅም መከበር ስንል አብረን ተዋግተናል። ህይወታችንን ሰውተናል። ለምሳሌ ታዋቂ የኦሮሞ አርበኞች የሆኑት ኤሌሞ ቂልጡ (ሐሰን ኢብራሂም)፣ እና ሁንዴማንበብ ይቀጥሉ…

