ሀገር ሰላም እንድትሆን፤ ሰላም ሆናም በብልጽግና ጎዳና እንድትራመድ ከታሰበ ሁለት ነገሮች የግድ ያስፈልጓታል። ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ። ማዳመጥ ከመስማት ይለያል። መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነው። ይህን ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምጾችን ፈልገንም ሳንፈልግም እንሰማለን። ማዳመጥ ግንማንበብ ይቀጥሉ…
“ወዜን አልሸጥም”
በካን ፊልም ፌስቲቫል ላይ ይፋዊ የዕይታ ተሳትፎ በማድረግ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ ፊልም ሆኖ የተመረጠው የያሬድ ዘለቀ ዳንግሌ (Lumb) ተንቀሳቃሽ ምሥል ላይ የነበረኝን የሥራ ቆይታ አስታውሼ፣ ከቀረፃው በፊት ስለነበረው የአልባሳት ግዢ ቆይታ ላጫውታችሁ። ህሊና ደሳለኝ የፊልም ሥራ ውስጥ በአልባሳት ዲዛይነርነት እየታወቀች የመጣችማንበብ ይቀጥሉ…
የተበረገደ ልብ
ልቤ ድው ድው። አይኔ ቦግ ቦግ። ጆሮዬ ቆም ቆም። ምላሴ ዝርክርክ አለብኝ፡- ሃብሉን ሲሰጠኝ። ልብ እና ቁልፍ አንድ ላይ ያንጠለጠለ ሃብል ነው። አቤት ማማሩ። አቤት ማብረቅረቁ። ከዚያ ሁሉ ደግሞ አቤት ትርጉሙ! ‹‹የልቤ ብቸኛ ቁልፍ ያለው አንቺ ጋር ብቻ ነው ለማለትማንበብ ይቀጥሉ…
ሆያ ሆዬ ድሮና ዘንድሮ
ዘንድሮ እንዲህም ሆነ…….. ሆያ ሆዬ የሚጨፍሩ የዘመኑ ነጋዴ ህፃናት ባላቶሊ ቁርጣቸውን በቄንጥ ተቆርጠው ፣ ደመወዜን የሚያሸማቅቅ ኤር ናይክ ተጫምተው ፣ ዱላቸውን ይዘው ወደ ተቀመጥኩበት ድድ ማስጫዬ መጡ ‹እስቲ ሆያ ሆዬ ጨፍሩልኝ?› ብዬ ስጠይቃቸው ‹ባለስንት?› ብለውኝ በደህንነቶች እንደተከበበ የተቃዋሚ ፓርቲ ቢሮማንበብ ይቀጥሉ…
ከበቀሉ መጽደቅ
ሕመም አንድም ለትምህርት አንድም ለሞት
ጥንታውያን የአብነት ሊቃውንት ‹ሕመም አንድም ለትምህርት አንድም ለሞት ነው› ይላሉ። መታመሙን ላወቀ፣ መድኃኒቱን ለፈለገ፣ መድኃኒቱንም በትክክል ለወሰደ፣ ወስዶም ለዳነ ሰው ሕመም ለትምህርት ይሆነዋል። ሦስት ነገር ይማርበታልና። አንድም ዳግመኛ እንዳይዘው ጥንቃቄን፣ አንድም ቢይዘው ሊትርፍ የሚችልበትን መፍትሔን፣ አንድም ደግሞ ለሌላው የሚመክረው ልምድንማንበብ ይቀጥሉ…
“ወልቃይት የማን ነው?” የማይረባ ጥያቄ
አንድ በነገረ አስተሳሰብ ወይም በአስተሳሰብ ሕግ (ሎጂክ) ትምህርት ላይ አንድ የማስታውሰው ምሳሌ አለ፤ ‹‹ሚስትህን መደብደብ ትተሃል ወይ?›› የሚል ጥያቄ ነው፤ ጥያቄው የሚነሣው ጠያቂው አውቃለሁ ብሎ ከያዘው እውቀት ወይም እምነት ነው፤ ስለዚህም ጠያቂው የሚፈልገው ጥያቄ ለማስተላለፍና መልስ ለማግኘት አይደለም፤ ጠያቂው የሚፈልገውማንበብ ይቀጥሉ…
መጪው ትውልድ
እሱ ስለ እሷ – እነዳለጌታ ከበደ
የመጀመሪያዋ ግብዣ
ምድርም ሰማይም ባዶ እንደነበሩ ነው ድሮ ! …እና ባዶው ምድር ላይ …እግዚአብሔር ሳር ነሽ ቅጠል ነሽ ውሃ ነሽ ፀሃይ ነሽ እንደጉድ ፈጠረው …. በግ ነሽ ዶሮ ነሽ በሬ ነሽ ዳይኖሰር ነሽ …..ፈጠረ ፈጠረና ከዳር እስከዳር አየት አድርጎ ሲያበቃ ‹‹ፓ መልካምማንበብ ይቀጥሉ…
