. . . ሁሉን ነገር ካስተዋሉት ያስገርማል። የኑሮ ትንሽ የለውም። እዛ የወደቀችው ሳር አስገራሚ ናት። ወፍ ለቅሞ ጎጆ ይሰራባታል። ይሄን ሳር አጭዶ ያመጣው ማጭዱ አስገራሚ ነው። ሰዎቹ ማጭድ ማሰባቸው?! .. ሳሩን አጭዶ ያመጣልኝ ሰውዬ ዘገየ ይባላል። ጨዋታ ያውቃል። እሱ ሲያወራኝማንበብ ይቀጥሉ…
…ገነት
” እየተስለመለምኩ ፊትዋን በሁለት እጆቼ ያዝኩ . . አሟልጮኝ እንደሚወድቅ ሁሉ. . . እንደሚፈስ ሁሉ . . . ፊቴ ገነት ፊት ላይ ወደቀ… አፌ ዉስጥ ከንፈሮቿን እንደ ቢራቢሮ ክንፎች ይዤአቸዋለሁ በገላዬ ዉስጥ አየር እንደሚያልፍ ሁሉ ነበር . . . እንኰይማንበብ ይቀጥሉ…
Sebhat is not dead
Sebhat is not dead….. He just pulled ‘A Fitawrari Endeshaw’ on us In the snowy evening of this Tuesday I found him in these pages of ሌቱም አይነጋልኝ Page 1 ውብ ወጣትነቴ ሄደች እየተንሳፈፈች ያመጣት የጊዜ ወንዝ ወሰዳት and Pageማንበብ ይቀጥሉ…
MEDITATE ON INJERA
(Look for connections, arbitrarily lost or purposely subdued) We are used to hearing about traditional fiction as linear or circular. I find the linear story not as realistic as is usually perceived. If one is not sure of the representationalማንበብ ይቀጥሉ…
ምንቸት አብሽ
አንድ ፋሲካ እነ ወሰን የለሽ ቤት ተልኬ መልዕክቴን ካደረስኩ በሁዋላ እንድቀመጥ ተነገረኝና ከዋናው በር ጎን ያጋጠመኝን የጉሬዛ አጎዛ የለበሰ የሳጠራ ወንበር ላይ ኮሰስ ብዬ ቁጭ አልኩ። (መንኩዋሰሴ ለራሴ ይታወቀኛል) ብዙም ሳይቆይ እንዲህ ሆነ ……………… ነጭ የላስቲክ ሳህን ፊት ለፊቴ ተቀምጧል…ማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊነት፣ ሀገር ግንባታ
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ‘ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በአማርኛ ሥነ ፅሁፍ’ በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ፤ የጸጋዬ ገብረመድህንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ስለ ብሔርተኝነትና ሀገር ግንባታ ጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል። የጥናታዊ ፅሑፉ ጨመቅ (Summary) ለንባብ እንዲመች ተደርጎ እንደሚከተለው ቀርቧል።ማንበብ ይቀጥሉ…
“መንገድ ተዳዳሪ ነኝ
“መንገድ ተዳዳሪ ነኝ። ‘መተዳደር’ ከባድ ቃል ነው። ‘መተዳደር’ የሚለው ቃል በሐምሌ ብርድ ወፍራም ጋቢ ተከናንቦ አጃ መጠጣት ይመስላል። ግን እንዴት ነው መንገድ ላይ እየኖሩ መተዳደር? . . . ላውንቸር ተሸክሜ በኩራት የተራመድኩበት ጎዳና ላይ፤ ሀገር እንደሌለው ሰው አፈር ‘እፍ’ ብዬማንበብ ይቀጥሉ…
ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ (ዳሰሳ)
“የኢትዮጵያ ምድር አንቺ የደም ጎዳና መስክሪ አፍ አውጪና” (ምኒልክ ወስናቸው) “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ”፤ አዳም ረታ በአብዮቱ ዘመን የነበሩ የአንድ ሰፈር ልጆችን ሕይወትና ዕጣ ፈንታ የሚያሳይበት ትረካ ነው። አዳም፤ የእነዚህን ልጆች እድገትና ጉርምስና፣ የፖለቲካ ንቃትና አሳዛኝ ፍፃሜ በሰባት መንገዶች ወግማንበብ ይቀጥሉ…
‘እዬዬ ሲደላ ነው’ ይላሉ
‘እዬዬ ሲደላ ነው’ ይላሉ። ተረቱን ያመጣሁት፤ ደንባራ የሆነ የባዕድ ባህል ቅጂ ምን ቦታ እንደሚከተን ሳስብ እያለሁ፤ ‘ሙሾ አውራጆች የኋላ ቀር ባህል እሴቶች እንደሆኑ’ ሊነግረን የሚጥር፣ በምርምር ያልተደገፈ፣ ጥልቅ በሆነ ፍልስፍና ሞትን፣ ሃዘንና ኪነትን እንድንረዳ ለደቂቃ እንኳን ያልጣረ፣ ለስሙ ‘ለኪነ ጥበብማንበብ ይቀጥሉ…
‘The past is a foreign country’ (ያለፈው ዘመን ባዕድ አገር ነው)
ይሄን የእንግሊዝኛ ተረት በዚህ ዓመት ውስጥ ሺህ ጊዜ ሳልሰማው አልቀርም። ግን መደጋገሙ ሲበዛብኝ፤ አባባሉ እንዲወደድ ስልት ያለው የማለማመጃ ዘመቻ ወጣቱ ላይ እየተሰራ መሰለኝ። ዘይቤውን የሚናገሩት ብዙ የጥቁር ሀበሻ (ሀበ) ፈረንጃዊያን ብቅ ብለዋል። እነሱም ʻየአገራችንን መልካም ታሪክ እንጥቀስʼ ስንል ዐይኖቻቸው ቀልተውማንበብ ይቀጥሉ…