“አንድ ወዳጄ . . . በርበሬ ኢትዮጵያዊ ቅመም እንዳልሆነና ሲጀመር በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ ወረራ ጊዜ ፖርቹጋሎች ወደዚህ ሀገር እንዳመጡት ተናገረ . . . ነገሩ እየከበደ ውይይቱ አስደሳች ገፅ አበጀ። ጓደኛዬን ‘በርበሬ ከፖርቹጋል እንደመጣ፤ ምን ማስረጃ አለህ?’ አልኩት። እሱምማንበብ ይቀጥሉ…
“ማሕሌት” አጭር ልብ ወለድ ላይ የተሰጡ ሃሳቦች
፩ “… ማሕሌት ሕይወትን ከልጅነቷ ጀምራ እንደ ፈቀደችው ያልኖረች፣ ዕጣ ፈንታዋ በጉልበተኛ ወንዶች ጫማ ሥር ያዋላት ልብ ሰባሪ ገፀ – ባሕሪ ናት። በልጅነቷ ተገዳ የተዳረች፣ ከገጠር ሸሽታ ወደ አዲስ አበባ ስትመጣ በአጎቷ ጓደኛ የምትደፈር፣ ይህን ለማምለጥ ሥራ ብትቀጠር እንደ ቀደሙትማንበብ ይቀጥሉ…
ትንንሽ ቅመሞች
ቅዳሜ ቅዳሜ ማታ በዙረቴ የማልደርስበት የከተማችን ክፍል የለም። ሳምንት ወይ አስራ አምስት ቀን በሙሉ ከቤት ሳልወጣ እቆይና፣ እመሽግና አንድ ቅዳሜ መርጬ ከወጣሁ ግን የምመለሰው ተበለሻሽቼ ነው። በደንቤ ሳምንት፣ ሁለት ሳምንት ሙሉ ከቤት አልወጣም…… ከእሁድ እስከ ዓርብ። ብዙ ጊዜ ቅዳሜ ግንማንበብ ይቀጥሉ…
‘እኛ’
በዛሬ ብልጣብልጥ ዘመን ከሌሎች ተውላጠ ስሞች ያልሆነ የወል ፍቺ ተቀብቶ በየቦታው ብቅ የሚል የሰዋሰው ክፍል ነው። ‘እኛ’ የተባለው ማነው? ‘እኛ’ በእኔ ግምት ሁለት ዝርያዎች አሉት። የመጀመርያው ዝርያ አዲሱ ራሳችን የፈጠርነው ‘እኛ’ ነው። ጥቂቶች ያበላሹ፣ አበላሺ (ብልጥ የሆኑት)፤ የአበላሺ ተከታይ (ነፋፋማንበብ ይቀጥሉ…
ሥግር ልብ ወለድ፤ ሕፅናዊነት (ክፍል 4)
ሕፅናዊነትን በዚህ ዘመን አስፈላጊ ያደረጉት የአገሪቷ ሁኔታዎች መብዛት፣ መስፋት፣ የተለያዩ ብቻ ሳይሆን መያያዛቸውም ነው። ጥቂቶቹን ወይም ክሱቶቹን ልጥቀስ 1. ከስድሳ ስድስት ዓመተምህረት በፊት የዜጎች ስደት ትልቅ ጉዳይ አልነበረም። 2. ሽብር ትልቅ ጉዳይ አልነበረም። 3. በፖለቲካ ምክኒያት መሞት ትልቅ ጉዳይ አልነበረም።ማንበብ ይቀጥሉ…
ሥግር ልብ ወለድ፤ ሕፅናዊነት (ክፍል 3)
‘እንካነት’ አፍ ለንባብ ወደ አደባባይ ከመምጣቱ በፊት፤ ደራሲው ለአምስት ወንድም ደራሲዎች የመፅሀፉን የተተየበ ኮፒ በመስጠት ሥግር እንዲሰሩበት ጋብዞ ነበር። የደረሱኝን እነዚህን ሥግሮች በአፍ ሁለተኛ ዕትም ላይ እንደማቀርብ ተስፋ አደርጋለሁ። ‘እንካ’ ብዬ የምጠራውም ይህን ደራሲያኑን የመጋበዝ ድርጊት ነው። አፍ የተባለውን ይሄንማንበብ ይቀጥሉ…
ሥግር ልብ ወለድ፤ ሕፅናዊነት (ክፍል 2)
“ነው” ተብሎ ቢደነገግም ባይደነገግም ማንኛውም ልብ ወለድ ሥግር ነው። ማለት የራሱን ጉጥ/ዐይን መርጦ የራሱን ሥግር ይሰራል። የየራሱን አቋምና ልዩነት ይደነግጋል። ልዩነት ሲባል ሂደት ማለት ነው። ስለዚህ አፍ ሥግር ነው ብዬ በንዑስ ርዕስ መጥቀሴ ስለ ነጠላ ዕቅዴ ይናገራል እንጂ ስር ነቀልማንበብ ይቀጥሉ…
ስግር ልብወለድ፣ ሕጽናዊነት (ክፍል 1)
‘I see the world in a grain of sand And a heaven in a wild flower…. ‘ (1803) እንግሊዛዊው ገጣሚ ዊሊያም ብሌክ የሰፈራችን ልጅ ቴንሳ እንዲህ የሚል ግጥም አለው፤ ‘አለምን በደቃቃ ጤፍ አያታለሁ አገሬንም በቁራሽ እንጀራ’ የዋህነት እንዴት ያደክማል? ከተባለውማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊነት፣ ሀገር ግንባታ
“ለአዳም፤ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በጊዜ ውስጥ አይደለም የተፈጠሩት። ከጊዜ ጋር አብረው ነው የተፈጠሩት” የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ “ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በአማርኛ ስነ ጽሁፍ” በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ የጸጋዬ ገብረመድህንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ስለ ብሔርተኝነትና ሀገር ግንባታማንበብ ይቀጥሉ…
እንጀራ
የተሟላ አይነት ውክልና አለው። ይታያል (እንደ ስዕል)፣ ይነካል፣ ይቀመሳል፣ እናም ይበላል፡፡ የመጨረሻው ፀባዩ የተለየ ያደርገዋል። እንደ ብዙ ቁሳቁስ በሩቅ የሚታይ አይደለም። ከሳብጀክቱ (የሰው ልጅ) ጋር ይዋሃዳል (embodied)። የትውስታም ሰሌዳ ነው። አርኪዮሎጂስቶች በጥንት ጊዜ የተሰራ ቁስ አግኝተው በመሳሪያቸው መርምረው የእነዚህን ቁሶችማንበብ ይቀጥሉ…