ጉርሻ

‘ጉርሻ የሚያቀራርብ ነው። በጉርሻ አይኖቻችን የፈጠሩት ርቀት ይጠፋል። በኋላ እንዳየሁት መጎራረስ ወደ ወሲብ የሚጠጋ ኢትዮጵያዊ ድርጊት ነው። በማዕድ ዙርያ እንዲቀመጥ የተገደደው ተከፋፍሎ ግለሰብ የሆነው ቡድንና ማሕበረሰብ በሚዘረጋው የበላተኛ እጅ ድልድይነት ይቀራረባል። ‘አብረን በልተን’ ሲባል ውስጡ ከባድ የጉርሻ ይዘት አለ። ጉርሻማንበብ ይቀጥሉ…

ቀጠሮና እሷ

ዜጎቻችን ቀጠሮ ላይ የሚያደርሱት ጉዳት ቢደመር ለፍርድ ቀን፡ በዓለም የመጠናቀቂያ ዕለት የተከመረ ሐጢያት ሆኖ መንግስተ ሠማያት የሚባል ቦታ አንድ ሀበሻ አይገባም ነበር። መልካም ቀጠሮ አክባሪዎች በእግዜር ቀኝ ሲሰለፉ፤ 80ሚሊዮን የሚደርሰው ሀበሻ በጠቅላላ በእግዜር ግራ። ግራ ይግባንና። የማይገባኝ ግን ምክንያቱ ነው።ማንበብ ይቀጥሉ…

እትት በረደኝ

“ጅላዋት ሆይ፣ ጮማ ክፋት ከመጣ ሰላሳ እግዜር፣ ሰላሳ አላህ አይመልሰውም።” “….በዲሞክራሲ ስለማምን አይደለም። ምንድን ነው እሱ? ልግመኛ ቢሰበሰብ የአንዲት ጮጮ ክዳን አይከፍትም። ፍትህ ፍትህ ፍትህ የምትባለዋም የነብር ቂንጥር ናት። በሥዕል ይህቺ ፍትህ የሚሏት ሴትዮ ቆማ አይቼአታለሁ፤ ሚዛንና ሰይፍ ይዛ። ሰይፉማንበብ ይቀጥሉ…

‘ጉልባን’

“… ድል አውሪ በኦፊሻል ሙያው ‘ዳቦ ጋጋሪ’ ይባል አንጂ በድብቅ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይሆን በመላ ሀገሪቱ ትዝታ አንደርግራውንድ (ትን) የተባለ ድርጅት አባልና አነቃናቂ ነው። የዚህ ድርጅት ስራው ከጥንት ጀምሮ በሀገሪቷ የነበሩ የኪነት ስራዎችን በፓይሬት ሬድዮ ለከተማው ህዝብ ማሰማት ነው።ማንበብ ይቀጥሉ…

“የፖለቲካ ትልቁ ጥቅም ሽፋን መስጠቱ ነው”

ታውቃላችሁ ፖለቲከኞቻችን ትልልቅ ነገር እየተናገሩ ይማርኩናል። ጋዜጣ፣ ሬዲዮና ቲቪ አስደግፈው ያማልሉናል። አንድ ዛፍ ይተክሉና ስለዚህ ስለተከሉት ዛፍ አስር ሰአት ያወራሉ። ይሄን የሚሰሙ የዋሃን እና ቂሎች፣ ዛፍ ብቻ ሳይሆን በቃ ደን ያደገ ይመስላቸዋል። ድርጊቱ ደቃቃ ቢሆንም ከጥዝጠዛው ብዛት የእውነት ትልቅ ይመስላቸዋል።ማንበብ ይቀጥሉ…

ቀለማቱን በተመለከተ . . .

‹‹የስንብት ቀለማት ውስጥ ያሉትን ቀለማት በተመለከተ ጥያቄ ቢቀርብም ቀደም ሲል ራሴም እንደማሳሰቢያ ለማስቀመጥ በልቦናዬ የሻትኩት ነጥብ ነው። በጥልቅ ሂስ ስራ ወይም እዛም ባይደርስ በተራ ግምገማ ድርሰቱ ውስጥ የተጠቀሱት ቀለማት ምን ማለት ናቸው? ምን ይወክላሉ? ብሎ ጥያቄ ማንሳት ትክክል ነው። በአጭሩማንበብ ይቀጥሉ…

ከአዳም ረታ ቃለ መጠይቅ

በድርሰቶችህ ውስጥ መልክዓ ምድራዊ ገለጻን የገጸባሕሪያት ልቦናዊ መልክ ማሳያ አድርገህ ስትጠቀም ይስተዋላል። የዚህ ምክኒያቱ የገለጻ ፍቅር ነው ወይንስ ከዚህ በፊት ያጠናኸው የጂኦግራፊ ትምህርት ተጽእኖ ነው? ጂኦግራፊ መልክዓ ምድር ብቻ አይደለም። መዓት አይነት ጂኦግራፊ አለ፤ ስለዚህ እሱ አይመስለኝም። ጂኦግራፊ ስትማር ስለማንበብ ይቀጥሉ…

አድባርና…

በዚህ በኩል የእኛ ቤት አለ አይደል…… እንዲህ ከተሰለፉቱ አንዱ። በዚያ በኩል ደሞ ሌሎች ቤቶች ነበሩ… በነገረ-ሥራቸው ከእኛው የማይለዩ። ግራና ቀኛችን ለመቶ ሜትሮች ያህል ቤቶች። ቤቶቹ በሙሉ ትናንንሾች ሲሆኑ የምኖረው ሕዝብ ብዛት ግን የጉድ ነበር (ዛሬም እንደዛው ነው)። በዐይን ብቻ የማውቃቸውማንበብ ይቀጥሉ…

እሷ…

. . . እየተስለመለምኩ ፊትዋን በእጆቼ ያዝኩ። አሟልጮኝ እንደሚወድቅ ሁሉ። እንደሚፈስ ሁሉ። ፊቴ ገነት ላይ ወደቀ – አፌ ውስጥ ከንፈሮቿን እንደቢራቢሮ ክንፎች (እንዲህ የሚቀስሙት አበባ ላይ አርፈው ምናልባትም በወለላ ሰክረው ልባቸውን ነስቷቸው እያሉ ክንፎቻቸውንም እንደመፅሐፍ ገጾች ገጥመው – በቀስታ ከበስተሁዋላቸውማንበብ ይቀጥሉ…

ዳዊት

ዳዊት የታወቀ ታስሮ የተፈታ ሪቮ ነው። (በተማሪ ‘ትግል’ ታስሮ መፈታት ራሱ ‘ችሎታ’ ነው፤ በምን ሂሳብ እንደሆነ ባይታወቅም።) ዝናው በኋላ ከመጡት ከነመኮንን ይበልጣል፣ ከነጥላሁን፣ ከነዋለልኝ ይስተካከላል። የተናገረው ነገር ብዙው መሬት ቢወድቅም፤ በትክክል ማን ዝነኛ እንዳደረገው እንዴት ዝነኛ እንደሆነ ባይታወቅም…… የዝነኝነት ስሙንማንበብ ይቀጥሉ…