ትናንት ዛሬ አደለም

ይገርማል!! ያገራችን ገበሬ የሚያርስበት በሬና ማረሻ ጥንታዊ ሰው ከአራት ሺህ አመት በፊት ይገለገልበት የነበረውን ነው። ይሁን እንጂ ቢቀናው ክላሺንኮቭ ይታጠቃል። ደሞ ገበሬውን ዘመናዊ ጠመንጃ እንጂ ዘመናዊ ማረሻ ለማስታጠቅ የሚያልም አክቲቪስት አይተን አናውቅም። ዘመናይ የብሄር አክትቪስት ጦርነት በናፈቀ ቁጥር ያባቶቹን ጀብድማንበብ ይቀጥሉ…

ተማሪዎችን እንረዳቸው!

  የዩንቨርስቴ ተማሪዎች ወገን ለይተው በተደባደቡ ቁጥር ምን አደባደባቸው ብሎ የሚጠይቅ የለም። ከዚያ ይልቅ መስደብ መሸርደድ ማዋረድና ሙድ መያዝ ለምደናል። ባገራችን ከቤተመቅደስ እስከ ስቴድየም ድረስ ጎሰኝነት ያልነካካው ተቁዋም እንደለሌ እናውቃለን። ተማሪዎች ከሌላው የከተማ ነዋሪ የከፋ ጎሰኝነት እንደተሸከሙ የምናረጋግጥበት ሚዛን የለም።ማንበብ ይቀጥሉ…

ኖረሽ እይው በቃ

(ለoptimistቶች) ጨለማ ነህ ብለሽ እኔን ስትተቺ ዘልለሽ አትጠግቢ ስቀሽ አትሰለቺ ወርሃ- ፅጌ ነው አመት ሙሉ ላንቺ። ደሞ በየቀኑ ፋሲካ ነው ኑሮሽ ያለም ሰቀቀኑ ሩቅ ነው ለጆሮሽ (የፍጥረት ሰቆቃ) ለጋ ነው አእምሮሽ ገላሽም ነው ጮርቃ ሌላም አልልሽም ኖረሽ እይው በቃ። በየጎዳናሽማንበብ ይቀጥሉ…

ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ

ባለፈው ከውጭ ወዳገር ቤት ስመጣ አንዱ ደውሎ:- ” ጀለስካ ወዳገር ቤት ለመግባት ኤርፖርት ታይተሃል የሚባል ነገር ሰማሁ ልበል” ” ልክ ነው!” “በሩ ላይ ጠብቀኝ ታክሲ ይዤ መጣሁ” “እቃ ውሰድልኝ ልትለኝ ባልሆነ?” “ምናለበት ብትቸገርልኝ” ” አዝናለሁ ሻንጣየ ውስጥ ላየር ማስገብያ የሚሆንማንበብ ይቀጥሉ…

እኔ እምፈልገው

እውነት ለመናገር፥እኔ እምፈልገው ካንቺ ጋር መጋባት ይህን ሐምሌ ፊቴን፥ ደጋግሞ ማራባት ከወፎች ጋር መንቃት፥ በጊዜ ቤት መግባት “ምንም ድሀ ቢሆን፥ ባይኖረውም ሀብት ከደጃፍ ሲቀመጥ፥ ደስ ይላል አባት” ለሚል መናኛ ጥቅስ ፥ ኑሮየን ማይመጥን ሲሻኝ በየባንኩ፥ ስፈልግ በሳጥን የተረፈኝ ገንዘብ ደጃፍማንበብ ይቀጥሉ…

ከሰይፍ ወደ ሰልፊ

አቶ ጮሌ የሚባል ጎልማሳ በምናባችን እንፍጠር። በኒውዝላንድ የሚኖር የፌስቡክ ተንታኝ ነው እንበል። የሙሉጊዜ ስራው ማጋነን ማሙዋረት ነው። የሰበር ዜና አራራ አለበት። ክፉ ዜና ካልሰማ ያዛጋዋል። በትናንትናው እለት : ዶክተር አብይ ያመፁ ወታደሮችን አወያይቶ በብድግ ብድግ አጫውቶ : ግብር አብልቶ :ማንበብ ይቀጥሉ…

ድንኩዋን ሰባሪው

  አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ ከድህነት ወለል በታች የሚኖር ነው። የቸሬ ድህነት ግን ወለል እንኩዋ የለውም። ከቸሬ ጋር ስትወዳደር ድህነት ራሷ ሀብታም ናት። እኔ ግን ምናለ መፈላሰፉን ትቼ ወደ ታሪኩ ብገባ ! በቀደምለት ቸሬ ተፈናቃይ ወገኖቻችንን በጉልበትና በፀሎት ለማገዝ ወደ ስፍራውማንበብ ይቀጥሉ…

ወፋ በፌስቡክ

በድሮ ጊዜ በኢትዮጵያ ባንዳንድ ገጠሮች ውስጥ “ወፋ” የሚባል ልማድ ነበር። ያንድ ቀበሌ ባላገሮች ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ወድያ ማዶ ተሰላልፈው በጩቤ በጦር በዱላ ይከሳከሳሉ። አንድ ባላገር ከገበያ ሲመለስ የወፋ ጦርነት ሲካሄድ ከተመለከተ ቆም ብሎ ቅርጫቱን ያስቀምጣል። ከዚያ በቅርብ ከሚያገኘው ጎራማንበብ ይቀጥሉ…

ይበለኝ

በቀደምለት፤አልጄዚራ ያማርኛ ክፍል ጋዜጠኛ ከኔ ጋር አጭር ቃለመጠይቅ አድርጋ ነበር፤ በሁዋላ ግን ቃለ መጠይቁ ከባህላችን ጋር ስለማይጣጣም ልናቀርበው አንችልም የሚል ኢሜል ላከችልኝ፤ ለማንኛውም ሙሉ ቃለመጠይቁ ይህንን ይመስላል፤ “የት ነው የተወለድከው?” -ሆስፒታል “የትውልድ አገርህ ማለቴ ነው” -ማንኩሳ ሚካኤል “በልጅነትህ የሚያስደስትህ ነገርማንበብ ይቀጥሉ…

በውቄ እንዴት እንደተፈነከተ!

አባቴ በጣም ትግስተኛና ደመበራድ ስለሆነ ባመት አንድ ቀን ቢናደድ ነው፤ የተናደደ ቀን ግን ምድር አትበቃውም፤ ከደመኞቹ ጋር ሲደባደብ ጣልቃ የገቡ ገላጋዮች “እጁ ላይ ሰው አይበረክትም” እያሉ ያደንቁት ሰምቻለሁ፤ ዘጠነኛ ክፍል እያለሁ፤ በገና በዐል ዋዜማ፤አባየ ከባለንጀራው፤ ከጋሽ ፋኑኤል ጋር አንድ ሁለትማንበብ ይቀጥሉ…