ፎቶና ውዴታ

ፌስቡክ የተቀላቀልኩ ወደ 2012 አካባቢ ነው፤ እና ያኔ ከቤተሰቤ እና ከጎረቤት በቀር የሚያውቀኝ አልነበረም፤ የፌስቡክ አጠቃቀም ራሱ በቅጡ አልገባኝም ነበር፤ የሆነ ጊዜ ላይ ሁለት ሄክታር ቶክሲዶ ሱፌን ግጥም አድርጌ ለብሼ፤ ጆፌ አሞራ እሚያህል ክራቫት ጣል አድርጌበት፤ ፎቶ ተነሳሁና ፌስቡክ ላይማንበብ ይቀጥሉ…

ታሪክን የሁዋሊት 2

ዘመነ መሳፍንት በሚባለው የየጁዎች መንግስት ወቅት እንዲህ ሆነ፤ ራስ አሊ የተባለ ጎፈሬ መስፍን አገሪቱን ይመራ ነበር፤ ከእሱ በታች፤ ደጃች ውቤ የተባለ ባለሹርባ መስፍን፤ ከስሜን እስከ ምፅዋ ያለውን ግዛት ያስገብራል። የሆነ ጊዜ ላይ ውቤ ደጃዝማችነቱ አላረካው አለ፤ ደጁን ብቻ ሳይሆን ሙሉውንማንበብ ይቀጥሉ…

ግን አንድ ሰው አለ

እርጅና ሲጫንሽ እድሜ ተጠራቅሞ ፥እንዳስም ሲያፍንሽ ሽበት እንዳመዳይ በጭንቅላትሽ ላይ በድንገት ሲፈላ ያይንሽ ከረጢቱ ፥ በንቅልፍሽ ሲሞላ ምድጃ ዳር ሆነሽ መጣፍሽን ከፍተሽ ያለፈውን ዘመን ፥ ከፍተሽ ስታነቢ የኔን ቃል አስቢ፦ ስንቶች አፈቀሩት ፥ በሐቅ በይስሙላ የገፅሽን አቦል፥ የውበትሽን አፍላ ግንማንበብ ይቀጥሉ…

እየተደማመጥን፤ (በዳምጠው)

የሆነ ጊዜ ከሬድዮ ጣቢያዎቻችን እንዱን ሳዳምጥ ጋዜጠኛው፤ “አድማጮቻችን እንዴት ዋላችሁ ፤ ሰላማችሁ ብዝት ይበል ፤ በዛሬው እለት የምንወያየው ካንገብጋቢ የማህበራዊ ችግሮቻችን ባንዱ ዙርያ ነው ፤ አንድ እንግዳ ስቱድዮ ድረስ ጋብዣለሁ … እስቲ ስምዎትን ለአድማጮቻችን አስተዋውቁ” እንግዳው : “ የመቶ አለቃማንበብ ይቀጥሉ…

አንዳንዴ

ባልተገራ ፈረስ በፈጣን ድንጉላ ኑሮን ባቦ ሰጠኝ ህይወትን በመላ በዚህ በኩል ሲሉህ ንጎድ ወደ ሌላ፤ እስከመቼ ድረስ ዳር ዳሩን መራመድ ፤ በጭምት ሰው ስሌት በክብር ካልመጣ፤ ሞክረው በቅሌት ሰው ቅፅር አይደለም፤ በእሾህ የታጠረ እንድትጥሰው ነው፤ ህግ የተፈጠረ። አይሰለቺህም ወይ መኖርማንበብ ይቀጥሉ…

it is my WiFi

ጎረቤቴ ቺስታ ግብፃዊ ነው፤ ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቡን ከገነባች እንግዲህ ተስፋ የለንም ብሎ አሜሪካ ውስጥ ጥገኝነት ጠይቆ በመኖር ላይ ይገኛል ! እኔ ከወራት በፊት “ግድቡ ተሽጡዋል” እሚለውን ዜና አምኜ ጥገኝነት መጠየቄን የሰማ አይመስለኝም ! ኑሮየ ለክፉ እሚሰጥ አይደለም! ኡበር እነዳለሁ! ዩቲውብማንበብ ይቀጥሉ…

የድሮ ዘፈን ላይ የቀረበ አጭር ትንታኔ!

  የድሮ ዘፈን ነፍሴ ነው ! የድሮ ዘፈን የሆነ ቬጂተርያን ቃና ነበረው:: በጊዜው ያልተዘመረለት የዱር ፍሬ የለም! “ የሾላ ፍሬ ” “ እንኮይ እንኮይ” “ ብርቱካኔ” “ ሸንኮራ” “ ፓፓየ” ነሽ ! “ ተቀጠፈ ሎሚ ተበላ ትርንጎ/ ከሸጋ ልጅ መንደርማንበብ ይቀጥሉ…

በእንተ ዲያስፖራ

ዲያስፖራ አይደለሁም፤ተመላላሽ ነኝ፤ “ ሲራራ “ የሚለው መጠርያ ይገልፀኛል:: እኔ እንደታዘብኩት ፤ዲያስፖራ ሁሉ አንድ አይነት አይደለም፤ መአት አይነት ዲያስፖራ አለ! ለዛሬ ዋና ዋናዎቹን ላስታዋውቃችሁ ! የመጀመርያው ክፍል አድፋጭ ዲያስፖራ ነው፤ አሳምሮ የተማረ፤ ዘናጭ ስራ ያለው፤ ፖለቲካን የሚያውቅ ግን በፖለቲካ ውስጥማንበብ ይቀጥሉ…

የጣልኩብሽ ተስፋ

ከአምስት አመታት በፊት የሐረር ከተማን በጎበኘሁበት ወቅት ያደረብኝን ተስፋ እና ስጋት “ካሜን ባሻገር “ በተባለው መፅሀፌ ውስጥ በሚከተለው መንገድ አስፍሬው ነበር፤ “ ከጁገል በር ላይ ቆሜ ሳያት ፤ሀረር ተስፋና ስጋት አግዛ ታየችኝ፤ የምን ተስፋ ? የምን ስጋት? ባንድ ወቅት ስለማንበብ ይቀጥሉ…

ስለ ያ ቡዳ

“እንጫወት እንጂ የምን ማፈር ማፈር ያ ቡዳ ሳይመጣ ሳይጫነን አፈር ‘ -(የማንኩሳ ዘፈን )- ስለሞት ሁለት አይነት አመለካከት አውቃለሁ ፤ የመጀመርያው ከሃይማኖታዊ መገለጥ የመነጨና ብዙ ህዝብ የሚያምንበት ነው፤ ሰው የእግዚያብሔር አምሳያ ፍጡር ነው፤ ሲሞት ነፍሱ ወደ ሰማይ ትሄዳለች፤ ምግባረ ሰናዮችማንበብ ይቀጥሉ…