ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦31)

ምነው ፍጣሪዬ በህልም የመሰለኝን እራሱን ህልም አርገህልይ ያየሁት ነገር እውን በሆነልይ አልሁና ደግሜ ታስበው ግን ህልም ባይሆን ሻንቆ ሊጨርሰን እንደነበር ውል ትላለብይ እንኳንም ህልም ሆነ ፈጣሪዬ ይቅር በለይ ብዬ ተመልሼ ተጠቅልዬ ተኛሁ፣ ጥዋት ተንቅልፌ የነቃሁት ተረፈደ ነበር።ብድግ አልሁና ድምጥ ለመስማትማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦30)

ጋደም እንዳለሁ ሸለብ አረገይ ወድያው ተሁለት አንዳቸው ለሽንት ቲወጡ ሰማሁ ብድግ አልሁና የክፍሌን በር በመጠኑ ከፍቼ ትመለከት የሽንት ቤቱ መብራት በርቷል።ትጠባባቅ ሻንቆ በውስጥ ሙታንታ ተሽንት ቤት ወጣ። እንዳየሁት በሁለት እግሩ የሚሄድ ትልቅ በሬ እንዢ ሰውም አልመስልሽ አለይ። ወደ እትዬ መኝታማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦29)

ቁልቁል እየተመለከቱ ሽቅብ ቲወጡ የልቤ ትርቷ ተመቅፅበት እጥፍ ሆነይ። ተጦሎት ቤት ወጥተው ወደ ምኝታ ክፍላቸው እስቲገቡ ቸኮልሁ።እትዬ ተዛ ድብቅ ዋሻ ወጥተው እንዳበቁ የጠሎት ቤቱን ድብቅ የወለል በር ዘግተው ተመሄድ ይልቅ አፋፉ ላይ ተገትረው ቁልቁል ቲመለከቱ ይህቺ መሰሪ ሰትዬ ምን ሆናማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦28)

ተሽጉጡ መሀል አንድ በቁመቷ ዘለግ ያለችውን መረጥሁ። አይኔ ሽጉጦቹ ታሉበት መሳቢያ ውስጥ ጥግ ላይ እተቀመጡት ነገሮይ ላይ አረፈ። ትዝ ይለኛል የዛሬ ሶስት አመት አከባቢ ታይሆን አይቀርም። ቡና እያፈላሁ ነበር ጋሼ እትዬን እንዲህ አላቸው ” ሀገሪቱ ውስጥ ያለው ሁኔታ ጥሩ ትላልሆነማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦27)

እህን ግዜ እራሴን መቆጣጠር ተስኖይ ጩሂ ጩሂ ትላለኝ አፌን በሁለት እጄ ግጥም አድርጌ ያዝሁት። አጣብቆ ተያዛት ግድግዳ ላይ ትንፋሽ አጥሯት አይኗ እስቲገለበጥ አቆያትና ተላይ አንገቷን ባንድ እጁ እንዳነቃት ተስር ሁለት እግራን ባንድ እጅ ጠርንፎ ሽቅብ በማንሳት እትከሻው ላይ ቲሸከማት እሷንምማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦26)

ዘንዶው መስኮት የሚያህል አፉን ከፍቶ የተወረወረለትን ሰውዬ መሬት ታይነካ ቀለበው።ተመቅፅበት እስተወገቡ በመዋጥ ሰውየው ነብስ ይዞት ቲታገለው ተግራ ወደ ቀኝ ተቀኝ ወደ ግራ እያላተመ ወደ ውስጥ ያስገባው ዥመር። ልጅቱ እትዬ ላይ እያፈጠጠይ ጨካኛይ ናችሁ አረመኔዋይ ናችሁ ፈጣሪዬ ለምን ዝም አልህ እባክህማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦25)

እኝህ ሴትዬ መጥተው ተምድረ ገፅ ታይሰውሩኝ በፊት የማመልጥበት መላ ቢከሰትልይ ብዬ ታወጣ ታወርድ ቆየሁ። ትለ ባለቤቶ መፈታት ቲያወሩ ውስጤን ደስ ብሎት ትለነበር ይሆናል ታይታወቀይ ያመለጠኝ ልበላቸው አይ ይህም አይሆንም አንድ ግዜ አላልሁም ብያለለሁ አላልሁም በቃ በዚሁ ተመድረቅ ውጪ ሌላ ማምለጫምማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦24)

አረ ምንም አላልሁም እትዬ ምን እላለሁ ብለው ነው። “ቆይ..ቆይ ቆይ ቆይ … እሄን ሁሉ አመት ሰናይት ብለው ሲጠሩሽ አቤት ሲያዙሽ እሺ ከማለት ውጪ ድምፅሽ የማይሰማ ልጁ ዛሬ እንደማይረባ ከሰል እላዬ ላይ የምትንጣጭብኝ ምንድን ነው ሚስጥሩ ለመሆኑ? እ ንዴ: ማን ነውማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦23)

ቀማምሰው እንደመጡ የአይናቸው መቅላትና የድምጣቸው መቀየር ያስታውቃል።መደንገጤ እንዳይታወቅብይ ጥረት እያረግሁ የለለይን ምራቅ ሁለቴ ዋጥሁና …. እንዴ እትዬ መጡ እንዴ ቆዩ ምነው? ብቻዬን ትለተቀመጥሁ ነው መሰል ተሌቪዥኑን ታናጠፋው በፊት ትናይ የነበረው የሀገራችን ክፉ ነገር በሙሉ ፊቴ ድቅን ቢልብይ ሀገሬ አሳዘነችይ።ተዛ ምንማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦22)

ም…ን…አልክ..በልሁ? “ምን ላርግ ሰንዬ …” በል ዝም በል አልሁና አፉን ያዝሁት።የሰይጣን ጆሮ አይስማው በልሁ እንዳትደግመው። አልሁት። እንኳን እቤቱ ተቀምጠን በየሄድንበትም እየተከተለ አላስቀምጥ ያለን ሰይጣን በልሁ ያለውን ተኔ ቀድሞ እንደሰማው እያሰብሁ።እሄን ተማረግ ሞቴን እመርጣለሁ!። ጭራሽ በጄ እንዳጠፋህ ጠየከኝ በልሁ! ደግመህ እንዳታስበው።ደሞማንበብ ይቀጥሉ…