“ሀብታቸውን ተጠቅመው እዚህ ላደረሰቻቸው ሀገር ትምህርት ቤት እና ሆስፒታል ተመገንባት ይልቅ በየጉራንጉሩ እስርቤት እየገነቡ ለዘመናት የፍዳ ቀንበር መሸከም ያመረረውን ትውልድ በሸክም ላይ ሸክም በችግር ላይ ችግር እየጨመሩ ተዘመን ዘመን በጦርነት ተወልዶ በጭቆና አድጎ በጭቆና እንዲሞት ያደርጉታል። ሰንዬ ተድህነት ባያወጡን እንኳማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦20)
…ሳጥናኤል ወ አጋንንት አስርቱ ትዛዛት.. ትእዛዝ ሶስት፦ እሄ ጦሙን እያደረ ፈጣሪውን ጥዋት ተነስቶ የሚያመሰግን ህዝብ ወደኔ ለማምጣት ብልሀተኛች ሁኑ። ነፃ እናወጣችኋለን እያላችሁ ነፃ ሆነው እንዳይኖሩና ዘወትር ያልታሰሩበትን ገመድ ለመፍታት እረፍት አልባ ሂወት እንዲገፉ በማድረግ እረፍት ያገኙ ዘንድ ምግባረ እርኩሰትን እንዲፈፅሙማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦19)
ቄራ ነው”። አለይ። እቤቱ ግድግዳ ላይ ተትንሿ ቢላ ዥምሮ እስከ ላይኛው ግዥራ ፣ተትንሿ መቀስ ዥምሮ እስተ ትልቁ የጥድ ማኸርከሚያው መቀስ ፣ ማዋለጃ የሚመስል ባለ ጎማ አልጋ፣ተበልሁ ጀርባ በስተቀኝ 2 ተከፋች የቀብር ሀውልቶይ ቲኖሩ በስተግራ ደሞ አንዱ ጥቁር መጋረዣና አንድ ቀይማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦18)
እትዬ ተጣጥበው እና ተኳኩለው እንደጨረሱ ተላይኛው ክፍሎች ባንዱ ውስጥ ገቡ። ወድያው አንድ የመሂና ታርጋና መፍቻ ይዘው በመውጣት መሂናቸው ላይ የነበረውን ታርጋ ፈተው ቀየሩት። ተዛ የቀየሩትን ወደ ቤት አስገብተው የጎንዬሽ ገርመም አርገውይ ነይ የውጭውን በር ክፈች አሉይ። የከፈትሁበትን ቁልፍ ተቀብለውይ ተውጪማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦17)
እሳቸው ቲጮሁ እኔ እንደፈዘዝሁ በልሁ ጋር ትለረሳሁት ሰሀን ታስብ መላሽ ትላልሰጠኊቸው በሽቀው… ወደ እኔ ይበልጡን በመጠጋት “ያን ሁሉ ሳንኳኳ ምን ስትሰሪ ነበር እያልኩሽ እኮ ነው ብለው ቲያፈጡብኝ ተሄድኩበት ሀሳብ ባነንሁና የባለፈውን እንደመብረቅ ልብ የሚያቀዘቅዝ ጥፊያቸውን ታያልሱኝ በፊት… ወደ ላይም ወደማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦16 )
የሞት ሞቴን ይቅር ይበሉይ እትዬ ታለወትሮዬ ዛሬ የታሸገ ውሃ አምሮት ውል ቲልብይ ግዜ ነው ትለተኙ ታላስፈቅዶት የወሰድሁት አልሁና በድንጋጤ ምን እንደምሰራም ታይታወቀይ ውሃውንም አፌንም ከፈትሁና አንቆረቆርኩት። ታሁን ታሁን እትዬ ዘለው አናቴ ላይ የሚከመሩብይ ትለመሰለይ አይኔን ታልነቅል ትመለከታቸው ..ቃል ታፋቸው ታይወጣማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦15)
እኔም አሁን አንድ ነገር ታፌ ቢወጣ እትዬ ተነስተው ተነጨርቄ ተመዋጥ አይመለሱም። “ተእብድ አጠገብ ፥ ድንጋይ አይወረወርም” አለች ያቺ ያገር ቤቷ ሚስኪን ጎረቤቴ። እዚህ እማ ምን ኮረቤት አለ። ሰው ሁሉ ደም የተቃባ ይመስል ተሸሽጎ ነው የሚኖረው። ተቸገርኩ ቢባል ለጋሽ፣ ኡኡ ቢሉማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦14)
ብጋደምም እንቅልፍ ተየት ይመጣል ። ፈጣሪዬ እባክህ ክፉውን እርቅለት። እንደው በልሁ ምንም ታይሆን በፊት አንዴ ባወራሁት እና ምን እንደሚለኝ በሰማሁ። እሄን አርጊ ታለኝ ምንም ይሁን ምን ተማረግ አልመለስም !። ተዳንም ባንድ ላይ! ተሞትንም ባንድ ላይ! እዚህ ቤት ውስጥ ምን አለውማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦13)
ደምስሮቼ ሁሉ ስራቸውን አቁመው ማን እንደነካኝ ለማየት አንገቴን ወደ ጀርባዬ ማዞር ተሳነኝ። የሞትኩ ያህል ትንፋሽና ድምጤን አጥፍቼ በፍርሀት ተውጬ ትጠባበቅ ተውሃላ የነካኝ ነገር እዛው እነካኝ ቦታ እንደተጫነኝ አልንቀሳቀስ ቲል የሞት ሜቴን ዘወር ብዬ ታይ። ተደነገጥኩት ባልተናነሰ ባስደነገጠኝ ነገር በሸቅሁ። “ፍርሀትማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦12)
“በቀላሉ እማ ገድዬ አልቀብርህም በቁምህ አስቃይቼ እሄን እልህክን አበርድልሀለሁ። “አሉና ሽጉጡን ታፉ ውስጥ ቲያወጡት መርፌ ወግተው ወደ ሰውነቱ ያንቆረቆሩት ፈሳሽ ምን እንደሆን እንጃ ታፉ ውስጥ የሚዝለገለግ ነጭ ፈሳሽ እየወጣ እንደቅድሙ ለመጮህ ተሳነው መሰል በለሆሳስ እያቃሰተ ” ግደይኝ አንቺ አረመኔ ሴትዬማንበብ ይቀጥሉ…