አንድ አድራጎት አስደማሚ የሚሆነው አድራጎቱ በዓለም ላይ “የመጀመሪያ” ሲሆን አልያም የአድራጊው ድርጊቱን መፈጸም ከአዕምሮ በላይ ሲሆን ነው… የኖረና የነበረን ጉዳይ እጹብ ድንቅ አድርጎ መሸላለም ግን አንድም ለአድራጊው የተሰጠን ዝቅተኛ ግምት አልያም ድርጊቱን ለማመናፈስ የተደረገን ጥረት ያሳያል… ___ አውሮፕላን በሴቶች ሲበርማንበብ ይቀጥሉ…
March 8 – ሴቶች የሚነቆሩበት ቀን
የኔ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ!
ነፃነት ያልነካው ትዳር እና ሀገር መፍረሱ አይቀርም ብዬሻለሁ። አልሰማሽም። አለመስማት የአፍራሾች ምልክት ነው። የማይሰሙ መንግስታት ሀገራቸውን፣ የማይሰሙ ባለትዳሮች ትዳራቸውን ያፈርሳሉ። የቤቴ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ነሽ። ሲበዛ ትጠረጥሪኛለሽ። ጥርጣሬሽን ለማረጋገጥ ንብረቶቼን ያለፍቃዴ ትበረብሪያለሽ፣ ልብሶቼን ትፈትሻለሽ፣ ቴክስቶቼን ከፍተሽ ለማንበብ ትሞክሪያለሽ። የአስቸኳይ ጊዜማንበብ ይቀጥሉ…
ትዝታ ዘ-አባዱላ
የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ በ1993 ለሁለት በተከፈለበት ወቅት ገዥዎቻችን ያልጠበቁት አብዮት በኦህዴድ ውስጥም ፈንድቶ ነበር። በክስተቱ የደነገጠው አቶ መለስ ዜናዊ የኦህዴድ ገዲም ካድሬዎችን ተጠቅሞ አብዮቱን መቆጣጠር ተሳነው። ከሚተማመንባቸው የኦህዴድ ጓዶቹ መካከል ከፊሉ እየወላወለ፣ ከፊሉ እየከዳ አስቸገረው። በነገሩ በጣም ተጨንቆ ሲጠበብ አንድማንበብ ይቀጥሉ…
የብሔር ጥያቄ
የታፈኑ ጥያቄዎች እና ፍላጎቶች ተብላልተው ጉልበት ሆነው ይመጣሉ እንጂ ተዳፍነው አይቀሩም! የብሔር ጥያቄም እንዲያው ነው። ከዘመነ ኃይለስላሴ በፊት ግዛቶች ራሳቸው በራሳቸው የማስተዳደር አንፃራዊ ነፃነት ነበራቸው።የሚያስተዳድራቸው የራሳቸው ሰው ነበር። ልዝብ ፌደራሊዝም አይነት ነበሩ። ኃይለስላሴ መጥተው ያንን ሰባበሩት። (ዶ/ር ፍስሃ አስፋው እናማንበብ ይቀጥሉ…
የእቴጌ ጣይቱና የዳግማዊ ምኒሊክ ባንክን/ኢኮኖሚን “ከቅኝ ግዛት” ነፃ የማድረግ ታሪክ
‹‹ያልተዘመረው… የእቴጌ ጣይቱና የዳግማዊ ምኒሊክ… ባንክን/ኢኮኖሚን “ከቅኝ ግዛት” ነፃ የማድረግ ታሪክ…›› አንድ ቀን ምሽት የሴት አንበሳዋ እቴጌ ጣይቱ የቁጣ ፊቷን በምኒልክ ዙፋን ፊት አነደደችው። ‹‹ተደፍረናል…! ተንቀና…! በገዛ ሀገራችን የራሳችን ዜጎች በእንግሊዞች እየታሰሩ መሆኑን ሰምተህልኛል?››… ‹‹ምን አልሽኝ ጣይቱ? መታሰር አልሽኝ?›› ንጉሠማንበብ ይቀጥሉ…
ኃይለ ማርያም ደሳለኝና ሥልጣን
ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በፈቃዱ ከባለሥልጣንነት ተሰናበተ፤ ብዙ ሰዎች አስተ አስተያየታቸውን በቴሌቪዥን ሲገልጹ እንደሰማሁት ከጠቅላይ ሚኒስትርነት በፈቃዱ ለመሰናበት ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው ይላሉ፤ ይህ የማስታወስ ችሎታችንን ዝቅተኛነትን ያመለክታል፤ ጸሐፌ ትእዘዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድን ረስተናል! (ስለዚህ ጉዳይ በእንዘጭ! እምቦጭ! የኢትዮጵያ ጉዞ ላይ ዘርዘርማንበብ ይቀጥሉ…
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማስመልከት ስለፍቅር እንሰብካለን
በፊት … ስለፍቅር ሳላነብ በፊት… ፍቅር በሶስት ይከፈላል ብዬ አስብ ነበር። ሰዎች… ነገ ምን እንደሚፈጠር ሳናውቅ ማውራት የምንችለው ስለምን እንደሆነ የማናውቅ ፍጡራን መሆናችንን ማመን ታላቅ ጥበብ እንደሆነ የገባኝ ግን ዘግይቶ ነው። በዘገይም አብሮ የገባኝ እውነት ምስክር መሆኔን አውጃለሁ። ይህንን አምኜምማንበብ ይቀጥሉ…
የካቲት እና ኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ ሰማይ ስር የካቲት ታሪካዊ ወር ነው። ታላላቅ አብዮቶችም ታላላቅ ድሎችም በየካቲት ወር ተከናውነዋል። ዐድዋን ያህል ከፍታው ሰማየ ሰማያትን የሚነካ ድል የተገኘው በየካቲት 23 ነው። ከ30 ሺህ በላይ ዜጎቻችን (የአዲስ አበባ ኗሪዎች ብቻ) በፋሽስት በግፍ የተጨፈጨፉትም በየካቲት 12 ነው። የካቲትማንበብ ይቀጥሉ…
ግጥምና ገድል (ቅፅ 1)
“ከመዳኒት ፍቱን ወሸባና ኮሶ ከሰው መልካም ባልቻ : ከፈረስም ነፍሶ” ከላይ የጠቀስኩት ለስመጥሩው አርበኛ ለደጃዝማች ባልቻ ከተዘመሩት ግጥሞች አንዱ ነው። አዝማሪው ባልቻን ሲያሞጋግስ እግረመንገዱን ስለኖረበት ዘመን የህክምና ታሪክ ነግሮናል ። ስለኮሶ ምንነት ለማብራራት የሚጠበቅብኝ አይመስለኝም። “ወሸባ ” የሚለውን ቃል ትርጉምማንበብ ይቀጥሉ…