ምክር እስከመቃብር

የሆነ ጊዜ ላይ ባንድ እውቅ ሆስፒታል ውስጥ ያማካሪነት ሥራ እሠራ ነበር። የሥልጠና መርሐችን ከአሜሪካኖች በቀጥታ የተኮረጀ ስለነበር ምክራችን ድሐን መሠረት ያደረገ አልነበረም። ከእለታት አንድ ቀን አንዱ ጎስቆል ያለ ሰው ወደ ቢሮየ መጥቶ ምርመራ ተደረገለት። ውጤቱን ተመልክቸ በደሙ ውስጥ ሻይረሱ እንደተገኘበትማንበብ ይቀጥሉ…

ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥት፤ መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ

ሀገር ሰላም እንድትሆን፤ ሰላም ሆናም በብልጽግና ጎዳና እንድትራመድ ከታሰበ ሁለት ነገሮች የግድ ያስፈልጓታል። ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ። ማዳመጥ ከመስማት ይለያል። መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነው። ይህን ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምጾችን ፈልገንም ሳንፈልግም እንሰማለን። ማዳመጥ ግንማንበብ ይቀጥሉ…

“ወልቃይት የማን ነው?” የማይረባ ጥያቄ

አንድ በነገረ አስተሳሰብ ወይም በአስተሳሰብ ሕግ (ሎጂክ) ትምህርት ላይ አንድ የማስታውሰው ምሳሌ አለ፤ ‹‹ሚስትህን መደብደብ ትተሃል ወይ?›› የሚል ጥያቄ ነው፤ ጥያቄው የሚነሣው ጠያቂው አውቃለሁ ብሎ ከያዘው እውቀት ወይም እምነት ነው፤ ስለዚህም ጠያቂው የሚፈልገው ጥያቄ ለማስተላለፍና መልስ ለማግኘት አይደለም፤ ጠያቂው የሚፈልገውማንበብ ይቀጥሉ…

የጦርነት ነገር…

የጦርነት ነገር… (አ.አ) ስሜ ሲያጥር፣ የግለሰብ ሳይሆን የከተማ፣ሊያውም የመዲና ስም እንደሚሆን ካወኩ ሰንብቻለሁ። ይብላኝ እንደ «ብስራት ዳኛቸው» ዐይነት ስም ላላቸው።ምን ብለው ሊያሳጥሩት ነው ሃሃ ይሄ ስም ቢኖረኝ፣ ስሜን ከማሳጥር ቁመቴ ቢያጥር የምመርጥ ይመስለኛል ☺ ድህነትን በቀኝ፣ ፀረ ሰላም ሃይሎችን በግራማንበብ ይቀጥሉ…

የነፍጠኞች ፖሊቲካ

ነፍጠኛነት ባህላችን ነው፤ ፖሊቲከኛነት አዲስና ባዕድ የትግል ዘዴ ነው፤ ፖሊቲከኛነትና ነፍጠኛነት ተቃራኒ ተግባሮችን ያመለክታሉ፤ ተቃራኒ ተግባሮች አብዛኛውን ጊዜ ተቃራኒ ዘዴዎች ያስፈልጋቸዋል፤ ለምሳሌ መፍጨትና መቡካት ተቃራኒ ተግባሮች ናቸው፤ መፍጨት ሲበታትን፣ ማቡካት ሰብስቦ ያያይዛል፤ የሚፈጭ ሰው ማቡካት ይችላል፤ እንዲሁም ማቡካት የሚችል ሰውማንበብ ይቀጥሉ…

ትውስታ… ጋሽ አዳሙ ዘብሔረ አዲስ አበባ!

ይሄ ሁሉ ለሶስት ጥይት ነው ?? የዛን ሰሞን አሜሪካ በሚገኘው የኢትዮጲያ ኤምባሲ በተነሳ ተቃውሞ የኤምባሲው ጠባቂ ሽጉጥ ወደሰማይ ተኩሶ በ48 ሰዓት ከአሜሪካ እንዲባረር በተወሰነበት ሰሞን ጋሽ አዳሙ የሰፈራችን ታዋቂ ሰካራም ….ማታ አራት ሰዓት ላይ እየዘፈነ ብቻውን እያወራ እየተሳደበና እያመሰገነ ሲመጣማንበብ ይቀጥሉ…

ሞደ ጠባብነት፣ ከጎሳ እስከ ሀገር

«ሞደ ጠባብነት፣ ከጎሳ እስከ ሀገር… ሀንገር በጠለፋት መንደር » 😉 ፌቡም የጎጠኞች መዲና ሆናለች። ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት አንፃር ሲነፃፀር የትየለሌ ጨምሯል። ብዙ የቡድናቸው አሳቢዎች አልፎ አልፎ በመግባባት፣ ብዙ ጊዜ በመፈነካከት በዚህች መዲና ይኖራሉ። ጎሳህ ማንነት ነው የሚሉ ድምፆች ይጮሃሉ። ሎልማንበብ ይቀጥሉ…

ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ

የጦር አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ እና ዲፕሎማት- ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር 6 ቀን 1908 ዓ.ም ተወለዱ።አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያከወጡ በኋላማንበብ ይቀጥሉ…

ከጃን ሸላሚነት ወደጃንሆይነት

እንኳን ለሠራተኞች ቀን በሰላም አደራሳችሁ። ያው በኔና በብጤዎቼ አቆጣጠር እያንዳንዱ ቀን ያለም ሠራተኞች ቀን ነው። ባገራችን ሁለት አይነት መደቦች ነበሩ። ለፍቶ አዳሪና ቀማኛ። ከንግሥተ ሳባ እስከ ዛሬ ያለው ያገራችን ታሪክ ባመዛኙ መንግሥታዊ ሌብነት ነው ማለት ይቻላል። ሥልጣንን ተገን እስካደረገ ድረስማንበብ ይቀጥሉ…

ሠርገኛ መጥቶም በርበሬ ቀንጣሽ ጠፋ

ስንቱ መከረኛ ወገኔ ዛሬም ፤ ‹‹አዬ ክፉ ዘመን ይቅር አይነሳ፣ አርጉዝ ላሜን ሸጥኳት- ለሁለት ቀን ምሳ›› እያለ አጣዳፊ አጣብቂኝ ውስጥ እንደገባ ሲገልፅ፤ ‹‹ድርቁን ረሃብ ከመሆኑ በፊት ተቆጣጥረነዋል!›› ‹‹የውጪ እርዳታ አንፈልግም!›› ሲባል ተከርሞ፤ በዚህ ሳምንት ከወራት በፊት በጓሮ በር ቤተመንግስት ይመላለሱማንበብ ይቀጥሉ…