አለመታደል ነው (ክፍል አራት)

እኔም አልገባኝም። …… ስምሪት ለምን እናቴን አስታወሰችኝ? …… ‘ስምረት ሞተች‘ የሚለው የአርሴማ ጥሪ የፈጠረብኝ ድንጋጤ እንዴት ብሽቅ ለሆነው የአሁኑ ስሜቴ ጎታች ምክኒያት ሆነ? በውል ያለየሁት ለስምሪት የተሰማኝ ስሜት በምን ስሌት ወደልጅነት ትዝታዬ አሸመጠጠኝ? አላውቅም…… ምናልባት እስከማስታውሰው ለሰው ግድ የሰጠኝ በዚህማንበብ ይቀጥሉ…

አለመታደል ነው (ክፍል ሦስተ)

እናቴ ሸርሙጣ ነበረች። …… ሀገር ያወቃት ሸርሙጣ። …… ከማን እንደወለደችኝ አታውቅም። …… ባሏ ነው የሷ ዲቃላ መሆኔን የሚነግረኝ…… እሷም ግን ‘ሂድ ከዚህ ጥፋ! ዲቃላ‘ ትለኛለች ስትሰድበኝ… … የሌላ ሰው ነውር እንደሆንኩ ሁላ አትገባኝም። …… አንዳንዴ አቅፋኝ ስቅስቅ ብላ ታለቅሳለች። ……ማንበብ ይቀጥሉ…

አለመታደል ነው (ክፍል ሁለት)

እርቃኗን ለቄንጥ የተዘረረች የሚመስል አነጣጠፍ ነው ወለሉ ላይ የተነጠፈችው።…… አልፎ አልፎ የሳሙና አረፋ ሰውነቷ ላይ አለ። ከፊል ፀጉሯ ወለሉ ላይ ተበትኗል። …… ከፊሉ በትከሻዋ አልፎ ደረቷንና የግራ ጡቷን ሸፍኖታል። (ፀጉሯን ሁሌም ጠቅልላ ነው የማውቃት… … ረዥም ፀጉር እንዳላት አስቤ አላውቅም)ማንበብ ይቀጥሉ…

አለመታደል ነው ቀላውጦ ማስመለስ

“ከኔና ከሱስ ምረጥ” ስትለኝ ቀኑ ቅዳሜ ነበር። …… ስልኬን ጆሮዬ ላይ እንደለጠፍኩ ዙሪያዬን ቃኘሁት። …… በሱሶቼ ተከብቢያለሁ።(ያሟላሁ ሱሰኛ ነኝ።) “መቼ?” አልኳት “አሁኑኑ!” “ዛሬ ከሆነ ሱሴን ነገ ከሆነ ግን አንቺን!” መለስኩላት። ዘጋችው። …… መልሳ እንደማትደውል አውቃለሁ። …… ጥፋተኛው ማነው? ራሷን ከቅጠልማንበብ ይቀጥሉ…

ጅንጀናው

(ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ) ዲሲ ውስጥ ፈረንጆችና አበሾች የሚያዘወትሩት ሬስቶራንት አለ። ካጠገቡ የሶማልያ ሬስቶራንት ተከፍቷል። ኢትዮጵያ ሲፈርድባት አሜሪካ ውስጥ እንኳ ከሶማሌ ጋር ተጎራብታለች። ክፍሉ ውስጥ የተለያዩ ፊቶች ይታዩኛል ። ጭው ያለ ፊት – ከእንቅልፍ ጋር የተቆራረጠ ፊት – እናቱን የናፈቀ ፊት-ዶላርማንበብ ይቀጥሉ…

‹ሀገር ማለት ሰው ነው›፤ እስኪ ሙት በለኝ!

ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገርሙኝ ዘፈኖች አንዱ ‹ሀገር ማለት ሰው ነው› የሚለው ነው። እሥራኤላዊና ጂፕሲ ይህንን ቢሰሙ ምን ይሉ ይሆን? እላለሁ። አይሁድ በመላው ዓለም ለ1900 ዓመታት ያህል ተበታትነው ሲኖሩ በየአካባቢው ሰው ነበራቸው፤ያውም እንደ ብረት የጠነከረ ማኅበረሰብ፤ ሀገር ግን አልነበራቸውም። ሀገር ማለት ሰውማንበብ ይቀጥሉ…

እምቢ እሺ አይደለም…እሺ ብቻ ነው እሺ

ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከጓደኞቼ አንዱ የሚያሰቅቅ ነገር ላከልኝ። አሜሪካ ውስጥ በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኙ በመቶ የሚቆጠሩ ወንድም ሴትም ተማሪዎችን ያሳተፈ ጥናት ውጤት ነው። ጥናቱ ስለ አስገድዶ መድፈር ነው። የመጠይቁ ብቸኛ ጥያቄ ይሄ ነው፤ ‹‹አስገድዶ መድፈር ተቀባይነት ሊኖረውማንበብ ይቀጥሉ…

ደስታን በብልቃጥ

‹‹ላግባሽ›› ብሎ ሲጠይቀኝ… አይኖቼ እንደ ስልሳ ሻማ አምፖል እየተንቦገቦጉ፣ የሰራ አከላቴ እየፋመ፣ ከንፈሬ መርበትበቴን ለማሳበቅ እየተንቀጠቀጠ፣ ሰውነቴ ያለ አግባብ እየተናወጠ… ይሄ ሁሉ አይሰሙ ደስታ እየተሰማኝ ፤ ቃላቶቼን መጥኜ፣ መፈንደቄን ደብቄ ቀዝቀዝ አልኩና፣ ረጋ አልኩና፣ በሴት ልጅ ወግ፤ ‹‹እሺ…›› አልኩት። ይወደኝማንበብ ይቀጥሉ…

የጓዳ ውስጥ ባሪያ እና የመስክ ላይ ባሪያ

(ይህ ፅሁፍ ከመጠነኛ ጭማሪ እና ቅናሽ በስተቀር ታዋቂው የጥቁር አሜሪካዊያን መብት ተሟጋች ማልኮም ኤክስ በአንድ ወቅት ያደረገው ንግግር ትርጉም ነው ሊባል ይችላል) ማልኮም ኤክስ በሰላሳ ዘጠኝ አመቱ በሰው እጅ ተገድሎ ከሞተ ሃምሳ አንድ አመታት አልፈዋል። በዚህ ንግግሩ ውስጥ ያለው ምሳሌማንበብ ይቀጥሉ…

የሞተን ፈረስ ጥቅም ላይ ስለ ማዋል

ሰሞኑን የምር የሚያሰለጥን ስልጠና ውስጥ ነበር የከረምኩት። ከትምህርቶቻችን አንዱ ፤ ‹‹የሙት ፈረስ አስተዳደር›› በሚል ርእስ የተቀመጠ ነበር። አስደማሚው አሰልጣኛችን ይህንን ትምህርት የጀመረው የሚከተለውን በመጠየቅ ነበር። ‹‹ፈረስ እየጋለባችሁ ነው እንበል። በፍጥነት እየጋለባችሁ ሳለ ፣ ፈረሱ ላይ እንዳላችሁ የፈረሱን መሞት ተረዳችሁ። በዚያችማንበብ ይቀጥሉ…