የሞት ሞቴን ይቅር ይበሉይ እትዬ ታለወትሮዬ ዛሬ የታሸገ ውሃ አምሮት ውል ቲልብይ ግዜ ነው ትለተኙ ታላስፈቅዶት የወሰድሁት አልሁና በድንጋጤ ምን እንደምሰራም ታይታወቀይ ውሃውንም አፌንም ከፈትሁና አንቆረቆርኩት። ታሁን ታሁን እትዬ ዘለው አናቴ ላይ የሚከመሩብይ ትለመሰለይ አይኔን ታልነቅል ትመለከታቸው ..ቃል ታፋቸው ታይወጣማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦15)
እኔም አሁን አንድ ነገር ታፌ ቢወጣ እትዬ ተነስተው ተነጨርቄ ተመዋጥ አይመለሱም። “ተእብድ አጠገብ ፥ ድንጋይ አይወረወርም” አለች ያቺ ያገር ቤቷ ሚስኪን ጎረቤቴ። እዚህ እማ ምን ኮረቤት አለ። ሰው ሁሉ ደም የተቃባ ይመስል ተሸሽጎ ነው የሚኖረው። ተቸገርኩ ቢባል ለጋሽ፣ ኡኡ ቢሉማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦14)
ብጋደምም እንቅልፍ ተየት ይመጣል ። ፈጣሪዬ እባክህ ክፉውን እርቅለት። እንደው በልሁ ምንም ታይሆን በፊት አንዴ ባወራሁት እና ምን እንደሚለኝ በሰማሁ። እሄን አርጊ ታለኝ ምንም ይሁን ምን ተማረግ አልመለስም !። ተዳንም ባንድ ላይ! ተሞትንም ባንድ ላይ! እዚህ ቤት ውስጥ ምን አለውማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦13)
ደምስሮቼ ሁሉ ስራቸውን አቁመው ማን እንደነካኝ ለማየት አንገቴን ወደ ጀርባዬ ማዞር ተሳነኝ። የሞትኩ ያህል ትንፋሽና ድምጤን አጥፍቼ በፍርሀት ተውጬ ትጠባበቅ ተውሃላ የነካኝ ነገር እዛው እነካኝ ቦታ እንደተጫነኝ አልንቀሳቀስ ቲል የሞት ሜቴን ዘወር ብዬ ታይ። ተደነገጥኩት ባልተናነሰ ባስደነገጠኝ ነገር በሸቅሁ። “ፍርሀትማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦12)
“በቀላሉ እማ ገድዬ አልቀብርህም በቁምህ አስቃይቼ እሄን እልህክን አበርድልሀለሁ። “አሉና ሽጉጡን ታፉ ውስጥ ቲያወጡት መርፌ ወግተው ወደ ሰውነቱ ያንቆረቆሩት ፈሳሽ ምን እንደሆን እንጃ ታፉ ውስጥ የሚዝለገለግ ነጭ ፈሳሽ እየወጣ እንደቅድሙ ለመጮህ ተሳነው መሰል በለሆሳስ እያቃሰተ ” ግደይኝ አንቺ አረመኔ ሴትዬማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 11)
እንዳልፈጠፈጥ ፈራሁ ቀና ብዬ እራሴን ለማረጋጋት ሞከርሁ። ጥጉን ይዤ እምዬ እሄን ጉዴን አላየሽ እስተዛሬ ታውሬ ጋር አብሬ ነው የኖርኩት አልሁ ለራሴ። ትንሽ ተቀመጥሁና ትንፋሽ ወስጄ መልሼ በሆዴ ተኝቼ ቁልቁል ትመለከት የበልሁ ሁኔታ አንጀቴን አላወሰው። እትዬ የ ባእድ የአምልኮ ጠሎታቸውን ጨርሰውማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 10)
ሻወር ቤት ውስጥ ሆኜ ያለሁበት ክፍል ውስጥ ዘው ብለው ቲገቡ እኔኑ የተከተሉኝ መስሎኝ ወደ ውስጥም ወደ ደጅም ትንፋሽ ማውጣት ተስኖኝ ፀጥ አልሁ። እሳቸው ግን እክፍሉ እንደገቡ ግድግዳዉ ላይ የተሰቀለውን ትልቅ ስእል ተግድግዳው ላይ አወረዱ። ደሞ ቀጠሉና ቀለሙ ተግድግዳው ጋር የሚመሳሰልማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 9)
ቀጥታ ወደ ክፍሌ ገባሁ የሰውየው አስተያየት እና አስፈሪ ገፅታ ተፊቴ አልጠፋ አለኝ።ትናንት ያንን ምስኪን ደሀ በልሁን አስሬ እስሩ እየሄድኩ ተፖሊሶቹ ጋር ታልሄዱኩ እያልሁ ትጨቀጭቀው ሰውየው አይቶን ታይሆን አይቀርም እትዬ በልሁ ሚስጥር ያወጣ መስሏቸው የጨከኑበት። አይ እትዬ ምን አይነት ጨኳኝ ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 8)
ሰሚ የለለው ጩኸት ምን ያህል ውስጥን እንደሚያቆስል የደረሰበት ብቻ ታልሆነ ማን ይረዳዋል?።ባይወጣልኝም እስቲደክመኝ እለቀስሁ አልጋዬ ላይ በደረቴ እንደተደፋሁ በልሁን ተከፋ ጉዳት እንዲጠብቀው አምላኬን እየለመንሁና እየተማፀንሁ ቆየሁና ምናልባት ተኔ በፊት እዚህ ቤት የቤት ሰራተኛ ተነበሩት ውስጥ ምናልባት ምናልባት እክፍሉ ውስጥ የደበቁትማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦7)
አድፍጬ ትጠባበቅ የትዬ ቤት አንፖል ታይጠፋ እኩለ ሊሊት ሆነ።ተትዬ ባህሪ የማውቀው መብራት ታይጠፋ እንቅልፍ እንደማይወስዳቸው ነው።ግራ ገባኝ እስታሁን አልተኙም ወይስ ታያጠፉ እንቅልፍ ጥሏቸው ይሆን ?ጨነቀኝ። በጭንቀት ትወዛወዝ ገርበብ ያለው የትዬ ምኝታ ቤት ቲከፈት ሰማሁ።ቆሌዬ ተላዬ ላይ ረገፈ። ተተቀመጥኩበት ተበሩ ስርማንበብ ይቀጥሉ…