የጌቴ አንለይ፥ የቀይ ጥቁር ጠይም፣ የቤሪ፥ ሕሊና እና የልዑል ኃይሉ፥ አንቺ ነሽ አካሌ ዘፈኖች በቁጥር ሶስት ቢሆኑም፥ በመንፈስ አንድ ናቸው። ከኢትዮጵያዊው ኤልያስ ማህፀን የተማጡ። ወንዱ ኤልያስ ወላድ ነው፥ ያውም ልበ መልካሞችን የሚወልድ። እያንዳንዳቸው ዘፈኖች ብቻቸው ቁመው መነበብ ቢችሉም፥ ሶስቱም ገምደንማንበብ ይቀጥሉ…
ሃሳብ አትሞትም(ሶስት ታሪኮች)
በመካከለኛው ዘመን በመላው አውሮፓ መንግስት የነበረችው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ናት። ቤተክርስቲያን አምባገነን ነበረች። በሃይማኖት ስም ታስራለች ፣ ታሰቃያለች ፣ ትገድላለች። ሳይንስ ተቀባይነት ያለው ከሃይማኖቱ አስተምህሮ ጋር ስሙም ሲሆን ብቻ ነው። ከዚያ በተረፈ አዳዲስ ሃሳቦች ብቅ ካሉ መልሳ ትቀብራቸዋለች። ሶስት ታሪኮችን እንይ፦ማንበብ ይቀጥሉ…
ውጉዝ ከ መ ቄስ በላይ
በድሮ ዘመን አንድ አርዮስ የሚባል የነገረ ክርስትና ሊቅ ነበረ። እነሱ “አርኪሜዴት“ የሚሏቸው ስብስብ ደረጃ የደረሰ ሁላ ነበር። እናም በዛን ዘመን ጋሽ አርዮስ ተመራመርኩ፡ አወኩ አለና(በሴይጣን አነሳሽነትም ይመስለኛል) ቤተክርስትያንን ለሁለት የሚከፍል የኑፋቄ ትምህርት ይዞ ተነሳ። በዚህ ዘመን ደግሞ ቄስ በላይ የሚባልማንበብ ይቀጥሉ…
ሃይማኖት ወይስ ፖለቲካ
ያለፈውን አመት ለውጥ ተከትሎ ለአገራችን አንድነት፣ ለሕዝባችን ሰላም አደገኛ የሆኑ አጀንዳዎች በድፍረት ሲነሱ አይተን ደንግጠናል። ሰሞኑን ከኢትዬጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን ጋር ተያይዞ እየጮኸ ያለው መንፈሳዊነት የነጠፈበት አጀንዳ ዋነኛው ነው። የትላንት ታሪክ እንደሚነግረን አትዬጵያ-ጠል የሆኑ ኃይሎች ቤተክርስትያኗ ላይ አደጋ ሲጥሉ ቆይተዋል። ከጉዲትማንበብ ይቀጥሉ…
አምር ኢብን ኣስ እና “ፉስጣጥ”
በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ለአፍሪቃ አህጉር የመጀመሪያ የሆነውን መስጊድ ነው። ይህ መስጊድ የተሰራው በ641 ሲሆን የሚገኘውም በግብፅ መዲና ካይሮ ውስጥ ነው። መስጊዱ የሚጠራው በመስራቹ በ“አምር ኢብን ኣስ” ስም ነው። ይሁንና አምር እና ጓዶቹ መስጊዱን የሰሩት በአል-ፉስጣጥ እንጂ በካይሮ አልነበረም። ታዲያ መስጊዱንማንበብ ይቀጥሉ…
ትንሣኤ
አምላክ፦ የአዳም ዘር ይድን ዘንድ፣ ግድ ቢለው ፍቅሩ፤ ሰው ሆኖ ወረደ፣ ከሰማያት ክብሩ። -> አይሁድ፦ የእርሱ ፍቅር ሳይሆን፣ ክብራቸው ገዷቸው፤ እውነቱ… ተግሣጹ… ስላሳበዳቸው፤ ለክፉ ሥራቸው፣ ነፃነት ፈልገው፤ እጅና እግሮቹን፣ በችንካር ሰንገው፤ “በክፉ ዓለማቸው፣ ደጉን እንዳያዩት፤ ዝቅ ብሎ ቢመጣ፣ ከፍ አ’ርገውማንበብ ይቀጥሉ…
በገና ደርዳሪ አቶ ዓለሙ አጋ
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አራት)
ክፍል አራት፡ ትግሉን ለዓለም ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ በጆርጅ ሐበሽ የሚመራው PFLP እስራኤልን በትጥቅ ትግል ብቻ ለመፋለም የወሰነ ድርጅት ነበር። በመሆኑም በወቅቱ ከስድስት መቶ ያልበለጡ ተዋጊዎቹን በማሰማራት በፍልስጥኤም ግዛቶች ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ያደርግ ጀመር። በሊባኖስ፣ በዮርዳኖስ፣ በሶሪያ እና በሌሎች የዐረብ ሀገራት የተበተኑት ፍልስጥኤማዊያንማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ሶስት)
ክፍል ሶስት፡ የአዲስ ግንባር ምሥረታ ጆርጅ ሐበሽ እና ዋዲ ሀዳድ ሶሪያን እንደ ዋነኛ ቤዝ በመጠቀም ትግላቸውን በማካሄድ ላይ ሳሉ በ1962 የባዝ ፓርቲ አፍቃሪ የሆኑ መኮንኖች በሳላህ አል-ቢጣር መሪነት የሀገሪቱን መንግሥት ገለበጡ። ይህም የሶሪያ መንግስት ይከተለው በነበረው ፖሊሲ ላይ ትልቅ ለውጥማንበብ ይቀጥሉ…
የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ሁለት)
ቀዳሚው የትግል ምዕራፍ ዶ/ር ጆርጅ ሐበሽ እና ዶ/ር ዋዲ ሀዳድ በቀዳሚዎቹ ዓመታት አዲሱን ድርጅታቸውን በማስተዋወቅና አባላትን በመመልመል ላይ ነበር ያተኮሩት። በዚህ መሠረት በተለያዩ ሀገራት ወደሚገኙት የፍልስጥኤም ኮሚኒቲዎች ወኪሎቻቸውን እየላኩ የፖለቲካ ፕሮግራማቸውን አስተዋውቀዋል። አባላትን እየመለመሉ በድርጅቱ ህዋሳት ስር አዋቅረዋል። ከተለያዩ መንግሥታትማንበብ ይቀጥሉ…