ዘማች

በቀደም እኔና አዩ እራት ለመብላት አበሻ ምግብ ቤት ቁጭ ብለናል፤ አዩ ባልንጀራየ ናት ፤ ለስድስት ወራት ያክል ብንተዋወቅም ሙሉ ስሟን አልነገረችኝም፤ ሙሉ ስሟ “ አያልነሸ” ወይም “ አያንቱ” ሊሆን ይችላል። ቅርብ ማዶ ካለው ጠረጴዛ ፊተለፊት ሁለት ፍቅረኛሞች ተቀምጠዋል፤ ሴቲቱ በሰውየውማንበብ ይቀጥሉ…

መጠናናት

አንድ በድሜና በምጣኔ ሀብት የሚበልጠኝ ወዳጅ ነበረኝ ፤ አንዳንዴ በግድግዳ ስልክ ደውየ “ ለጥብቅ ጉዳይ ስለምፈልግህ እንገናኝ” ስለው ” ጋብዘኝ፥ ሊፍት ስጠኝ፥ ገንዘብ አበድረኝ፥ ዋስ ሁነኝ፥ ሽማግሌ ሆነኝ አትበለኝ እንጂ ለጥብቅም ሆነ ለላላ ጉዳይ ልታገኘኝ ትችላለህ ” ብሎ ይመልስልኝ ነበርማንበብ ይቀጥሉ…

ስለ ኢምፔርያሊዝም፥ አልልም ዝም

(በእውቀቱ ስዩም ፤ የውስጥ አርበኛ) ያንደኛ ደረጃ ተማሪ እያለሁ የሆነ Bully የሚያደርገኝ ልጅ ነበር ፤ ስሙ ራሱ ሙሉጌታ ቡሊ መሰለኝ ካልተሳሳትኩ ፤ እና አንድ ቀን ሄጄ ኮሌታውን ጨምድጄ ያዝኩት፤ እሱም እጁን ወደ አንገቴ በመስደድ አጻፋውን ለመመለስ ኮሌታየን ይፈልግ ጀመር ፤ማንበብ ይቀጥሉ…

ካልፎሂያጁ ማስታወሻ

‘ እቴ ሸንኮሬ’ የተባለ ያበሻ ሬስቶራንት ውስጥ ተቀምጨ ያዘዝኩትን በያይነቱ እጠብቃለሁ፤ ከፊትለፊቴ ባለው ግድግዳ ላይ የነገስታት ምስሎች ተደርድረው ይታያሉ፤ አጼ ቴዎድሮስ፥ ሀጸይ ዮሀንስ ፥ አጼ ምኒልክ ፥ ልጅ ኢያሱ፤ አጼይት ዘውዲቱና አጼ ሐይለስላሴ ይታዩኛል፤ ሰአሊው አጼ ተክለጊዮርጊስን ዘሏቸዋል። ያዘዝኩት ምግብማንበብ ይቀጥሉ…

ፅነፈኝነትን መፍጠር (Radicalization)!

ፅንፈኝነት በምታምንበት አቋም ላይ ጫፍ መድረስ ነው። በዚህ ዓለም ላይ በያዝከው ጫፍ አቋም ላይ ተንጠላጥለው የጫፍ ጫፍ እንድትደርስ የሚያበቁ አንድ ሺህ ምክንያቶችን ጧት ማታ በገፍ እየሰጡ ጫፍ የሚያስረግጡህ የፅንፈኝነት ፈጣሪዎች አሉ። ለምሳሌ ሁሉም ኢተዮጵያዊነትህን አፍቃሪ ሕዋሳትህ እስኪያልቁብህ ድረስ አሰቃይተው፣ ቀምተው፣ማንበብ ይቀጥሉ…

እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም!

እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም! ጭፍጭፍ ሲጀመር ፈጣሪ ከሥፍራው ይሰወራል!? “In Search of Rwanda’s Génocidaires – French Justice and the Lost Decades” (Author: David Whitehouse, 2014) ሳላስበው በዓመታት ውስጥ አንድ፣ ሁለት፣ እያልኩ የሩዋንዳን የዘር ጭፍጭፍ (ጄኖሳይድ) ታሪክ ከሚከታተሉ መሐልማንበብ ይቀጥሉ…

ከነጋሪት ጉሰማ፤ወደ ጉማ

ኢትዮጵያ ዘመም ስትልና ስትቃና የኖረች አገር ናት፤ በነዋሪዎቿ መካከል ያለው አንድነት ባንዱ ዘመን ይታመማል፤ በሌላው ዘመን ይታከማል። ዛሬ ጋብ ባለ ጦርነት እና መልኩ ባልታወቀ መጭ ዘመን መሀል ቆመናል፤ ተደባበረናል፤ ተጠማምደናል ፤ “ እንገንጠል” “ ይገንጠሉ “ የሚሉ የቃላት ልውውጦች አየሩንማንበብ ይቀጥሉ…

ማሸነፍ ፤ መሸነፍ እና መበሻሸቅ

ከልጅነታችን ባንዱ ቀን፤ እኔ ከማ አቡኔ ቤት ጠላ ገዝቼ ወደ ቤቴ ስመጣ ፤ ሌላው እኩያየ ደሞ ላምባ ገዝቶ ወደ ቤቱ ሲሄድ መስቀልኛ መንገድ ላይ እንገናኛለን ፤ ከዩንበርሱ በጥቂት አመት የሚበልጥ ጥንታዊ ድንጋይ ላይ የተቀመጠ ቦዘኔ ጎረምሳ ይጠራንና “ ትቸለዋለህ?” ይለናል፤ማንበብ ይቀጥሉ…

የነቃና የታጠቀ

ፖለቲካ ለመጻፍ አስብና “ አንተ በርገርህን እየገመጥህ ድሃውን ህዝብ ታበጣብጣለህ “ እንዳልባል እሰጋለሁ፤ ተዋናይና ሼፍ ዝናህብዙ የሚሰራውን ጭልፋ የሚያስቆረጥም ሽሮ እየበላሁ እንደማድር ብናገር ማን ያምነኛል? አድምጡኝ፤ ከዛሬ ሃያ አመት በፊት ለአመት በአል ሜዳ ላይ ለተሰበሰበ ህዝብ የሚቀርቡ ጭውውቶቸ ትዝ ይሉኛልማንበብ ይቀጥሉ…

ታሪክን የሁዋሊት

በአገሮች መካከል የሚፈጠረውን ግኑኝነት የሚወስኑት ሶሰት ነገሮች ናቸው፤ ያገሮች አቅም፥ ያጊዜው ሁኔታ ፥ እና የመሪዎች ችሎታ፤ ከአድዋ ድል በሁዋላ ኢትዮጵያ የረባ ንብረት ሳታፈራ፤ዳማ ፈረሷን በታንክ ሳትቀይር ተዘናግታ ቆየች ፤ ጣልያን በሞሶሎኒ መሪነት ሁለተኛውን ወረራ ፈጸመች ፤ ያገራችን እናትና አባት አርበኞችማንበብ ይቀጥሉ…