የጸጥታ ኃይሎች በወልድያ ነዋሪዎች ላይ የፈጸሙት ግድያ በምንም ዓይነቱ መመዘኛ ከውግዘት የሚያመልጥ አይደለም። በአንድ በኩል ‹ጸረ መንግሥት ዝማሬ ያሰሙ ነበር›፣ በሌላ በኩል ደግሞ ‹ድንጋይ ይወረውሩ ነበር› የሚሉት ምክንያቶች የጸጥታ ኃይሎች በሕዝብ ላይ ጥይት እንዲተኩሱ የሚያበቁ ሕጋዊና ሞራላዊ ምክንያቶች አይደሉም። ማንኛውምማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር!
/የታሪካዊው ሙዚቃ ድግስ ወፍ በረር ቅኝት/ እጅግ ከበዙ ተደጋጋሚ ሙከራዎች በኋላ በማስታዋቂያ ብቻ ተገድቦ ያልቀረው ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር የተሰኘው የብላቴናው የሙዚቃ ኮንሰርት ወደ እውነትነት ተቀይሮ በስኬት ተጀምሮ በስኬት ተጠናቋል።የኮንሰርቱ አዘጋጆች /በተለይም ቴዲ አፍሮ/ ከሙዚቃ ኮንሰርቱ አንድ ቀን ቀደም ሲል በወልድያማንበብ ይቀጥሉ…
ሰሙነኛው
አንድ በገጠር የሚኖር እረኛ አባቱን ትምህርት ቤት እንዲያስገባው ይጠይቀዋል። አባትየው ደግሞ ልጁ ከብት እንዲያግድ እንጂ ትምህርት እንዲገባ አልፈለገም። ታዳጊው አባቱን በተደጋጋሚ ቢጨቀጭቅም ሊሳካለት አልቻለም። በኋላ ላይ አንድ ዘዴ መጣለት ‘ጥሩ ከብት ጠባቂ አይደለም’ ለመባል ሲል፤ ቀኑን ሙሉ ግጦሽ ላይ አሰማርቶማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ነገ ዛሬ ይሆን››
እንግዲህ ጅማሬው ከሆነ ከአንጀታችሁ ‹‹እናዳምጣለን….ንገሩን›› ካላችሁ… የይስሙላ፣ የእድሜ ማራዘሚያ፣ የጥገና እና ተንፏቃቂ ለውጥ አንፈልግም። ጉልቻው እንዲቀያየር፣ ሽንቁር የበዛበት ግድግዳ ቀለም ፣ አሳማው ሊፕሰቲክ እንዲቀባ አንሻም። ባረጀ እና ያፈጀው ‹‹ተሃድሶ›› ሀረግ ዳግም መደለል፣ ዳግም መታለል አንፈልግም። የ‹‹ተጨፈኑ ላሞኛችሁ›› ፖለቲካ አንገሽግሾናል። የዘመናት‹‹እድሳትማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ እርቅ፣ ሰላም እና የማህበረሰብ ግጭቶች አፈታት
እግዜርን እሰሩት !!
ከስሩ ታድሞ ትውልድ ይማከራል ‹‹እናምፅ ›› እያለ ቁረጡት ያን ዝግባ ምናባቱ ቆርጦት ለህዝብ ጥላ ጣለ!? ወንበር ሊገረስስ ላገር ጣይ ሊያወጣ ጥላው ስር ተቀምጦ ህዝብ ከመከረ ዝግባ አሸባሪ ነው በግንደ ልቦናው ሳጥናኤል ያደረ ! እሰሩት !! ይጨፍጨፍ ባህር ዛፍ ምን ቅብጥማንበብ ይቀጥሉ…
ሶማሊ እና ኦሮሞ ወንድማማቾች ናቸው!
ታሪካችን የመረዳዳት እንጂ የግጭት አልነበረም። ታሪካችን የአብሮ መኖር እንጂ የመበላላት አልነበረም። ታሪካችን የመፋቀር እንጂ የመናቆር አልነበረም። እጅግ በሚገርም ሁኔታ አንዳችን ለሌላው መብትና ጥቅም መከበር ስንል አብረን ተዋግተናል። ህይወታችንን ሰውተናል። ለምሳሌ ታዋቂ የኦሮሞ አርበኞች የሆኑት ኤሌሞ ቂልጡ (ሐሰን ኢብራሂም)፣ እና ሁንዴማንበብ ይቀጥሉ…
ዜግነት እውነት ነው፤ ብሄረሰብነት እምነት ነው
ነጋድራስ አፈወርቅ ገብረየሱስ ፤ ጥንታዊ ወታደር በባላገር ላይ ሲያደርስ የኖረውን በደል ፅፎ አይጠግብም፤ ባንድ ቦታ ስለ አንድ ገበሬ የሚከተለውን ይተርካል፤ •….“ከነዚህ መከረኞች አንዱ(ገበሬ) መልከ ቅን ምሽት ነበረችው፤ አንድ ቀን በቴዎድሮስ ጊዜ አንድ ቅማጫም ነፍጠኛ ተቤቱ ተመርቶ ገባና ባለቤቲቱ መልከ ቅንማንበብ ይቀጥሉ…
የታህሳስ ግርግር 1953
The chaos of December’s 57th Anniversary. 57 years have come and gone since that fateful day of December 13, 1960, when two widely recognized brothers named General Mengistu and Ato Germamey Neway staged a bloody but a failed coup toማንበብ ይቀጥሉ…
የታላቁ ንጉስ እምዬ ምኒልክ የመጨረሻ ስንብት
“ያገሬ የኢትዮጵያ ሰዎች ልጆች ወዳጆች እግዚአብሔር የገለፀልኝን ምክር ልምከራችሁ። ምክሬንም እግዚአብሔር በልባችሁ እንዲያሳድርባችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። አፄ ቴዎድሮስ የሞቱ ጊዜ ከሳቸው ጋር የነበረው ሰው ሁሉ ያንዱን አገር አንዱ እደርባለሁ፤ አንዱን ገድዬ እኔ ጌታ እሆናለሁ፤ እያለ ሁሉም ላይረባ ተላልቆ ቀረ። አሁንም ልጆቼማንበብ ይቀጥሉ…