በለምለሚቷ ምድራችን ላይ እየተሽከረከረ ዚያራ ማድረግ ወጉ የሆነው የኢትኖግራፊ ፈረሳችን ታሪካዊቷን ጅማንና ህዝቧን መጎብኘት አሰኘው። እኛም “አበጀህ! ጥሩ ሀገር መርጠሃል” በማለት መረቅነው። ፈረሳችንም የደቡብ ምዕራብ አቅጣጫን ይዞ ገሰገሰ። ከጊቤ ዉሃ ከተጎነጨ በኋላም ወደ ታሪካዊቷ ቀበሌ ሰተት ብሎ ገባ። ጅማ! የአባጅፋርማንበብ ይቀጥሉ…
ከጊቤ ባሻገር ያለችው ጅማ!
ወለጋ እና ሌንሳ ጉዲና
ከዚህ በፊት ስለወለጋ የሚያትት አነስተኛ ጽሑፍ በዚህ ግድግዳ ላይ ለጥፌ ነበር። ይሁንና ያቺ ጽሑፍ ለወለጋ ክብር የምትመጥን አልመሰለኝም። ብዙ ድርሳናትን ለሚያስጽፈው ምድር ትንሹን ብቻ እንደ መወርወር ነው። በመሆኑም በዛሬው የኢትኖግራፊ ጉዞአችን ወለጋን ደግመን ልንዘይረው ተዘጋጅተናል። ጉዞ ወደ ምዕራብ ኦሮሚያ! ዳይ!ማንበብ ይቀጥሉ…
የኢትኖግራፊ ጉዞ ወደ ጎጃም (ክፍል ሁለት)
ጎጃምን ከሌሎች የቀድሞ ክፍለ ሀገሮቻችን ለየት የሚያደርገው ዙሪያውን በዐባይ ወንዝ የታጠረ መሆኑ ነው። ከጣና ሐይቅ በስተምዕራብ ራቅ ብሎ ካለው የግልገል ዐባይ መነሻና በሱዳን ድንበር መካከል ከሚገኘው ክፍት መሬት በስተቀር ክፍለ ሀገሩ በሙሉ በዐባይ የተከበበ ነው። እርግጥ በወንዝ የታጠሩ ሌሎች ክፍለማንበብ ይቀጥሉ…
የኢትኖግራፊ ጉዞ ወደ ጎጃም
ያ በእውቀቱ ስዩም የሚሉት ጎጃሜ ብላቴና አምናና ዘንድሮ የኛዋን ኦሮሚያን በብዕር መነካካቱን አብዝቷል። እስከ ዛሬ ድረስ “ይሄ ልጅ ለምን አያርፍልንም? እኛም እርሱን ስላፈራችው ጎጃም መጻፍ የማንችል መሰለው እንዴ” እያልን ከራሳችን ጋር ስንነጋገር ቆይተናል (“እኛ” ወልደ-ገለምሶ ዘብሔረ ሀረርጌ በመሆናችን ባሰኘኝ ጊዜማንበብ ይቀጥሉ…
አባይ እና ጣና- በጀምስ ብሩስ ካርታ ላይ
ጀምስ ብሩስ ይህንን ካርታ ያነሳው በ1770ዎቹ ነው። ፈረንጆች እርሱ የጻፈውን መጽሐፍ አንብበው “ጀምስ ብሩስ የጥቁር አባይን ምንጭ አገኘ” ይላሉ። ጳውሎስ ኞኞ በዚህ ዙሪያ ሲጽፍ “አረ ለመሆኑ ዕድሜ ልኩን ከአባይ ጋር ሲኖር የነበረው የጎንደርና የጎጃም ገበሬ የት ሄዶ ነው ፈረንጆች እንዲህማንበብ ይቀጥሉ…
የኤርትራ ህልም!
ኤርትራ ድሮ የኛው አካል ነበረች። አጼ ኃይለ ሥላሤ ለሁላችንም አስፈላጊ የነበረውን የፌዴሬሽን ፎርሙላ ሰረዙትና ህዝቡን አስቀየሙት። ደርግ ደግሞ የራሳችንን ህዝብ እንደ ባዕድ እየቆጠረ በመትረየስ አጨደው። በታንክ ደመሰሰው። በዚህም የተነሳ ወጣቱ “አደይ ኤሪቲሪያ”ን እየዘመረ ወደ ባርካና ሳህል ነጎደ። ራሱን አደራጅቶ ጀብሃናማንበብ ይቀጥሉ…
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በአዲስ አበባ ያለው ልዩ ጥቅም
አዲሳበባ የማን ናት?
ወገን ይቅር በለኝ!! እርሱን የመረጥኩት ስለ ስነፅሁፍ ግድ የማይሰጣቸውን ፊስቡከኞች ትኩረት ለመሳብ ብየ ነው። ርእሱ ሲተረጎም may I have your attention ? እንደ ማለት ነው። ከታች ያለው ወግ ስለ አዲሳበባ አይደለም። ስለ አዲሱ የግጥም መፃፌ ነው። እስቲ በስምአብ ብየ ማካበድማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹እድሜ ለግንቦት ሃያ…››
በግንቦት 20 ዋዜማ ዋልታ ቴሌቪዥንን እያየሁ ነው። ጋዜጠኛው ዝግጅቱን ከአመት አመት በማይቀየሩት መፈክሮች( ለምሳሌ “ግንቦት 20 የህዝቦች ሁሉ የዘመናት ጥያቄ ምላሽ ያገኘበት ቀን ነው) ጀመረና፣ ዛሬም በጭንቅላቴ ውስጥ የሚፈነጩትን ጥያቄዎች ዘርዝሬ ለማሰብ እንኳን እድል ሳይሰጠኝ፣ “ከግንቦት 20 ወዲህ የተወለዱ ልጆችማንበብ ይቀጥሉ…