ትምርት በጨረስን ማግስት እኔና ፍቅር ይልቃል ፈረንሳይ ለጋስዮን ኣካባቢ በዘጠና ብር ቤት መሰል ነገር ተከራይተን እንኖር ነበር፡፡ በየሳምንቱ ቅዳሜ ወደ ቪድዮ ቤት ጎራ እንላለን ፤ እነኩማር በዜማቸው ወፍ ሲያረግፉ ፤ እነ ቫንዳም በጫማ ጥፍያቸው ጥርስ ሲያረግፉ በመመልከት ራሳችን ዘና ለማረግማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹አላውቅም›› ማለት ነውር የሆነበት አገር እየገነባን ነው ?
አገራችን ላይ ትልቁ ችግር የሚመስለኝ ….ታላላቆች በሁሉም ነገር ትልቅ እንደሆኑ አድርጎ ማሰብና ‹ታናናሾች › በሁሉም ነገር ትንሽ እንደሆኑ አድርጎ ማናናቅ ነው …ለምሳሌ ሰፈራችን ውስጥ ያለን ታዋቂ አርቲስት …ህግም ፣ፍልስፍናም፣ መሃንዲስነትም ፣ የተበላሸ ቧንቧ ጥገናም ፣ ፖለቲካም ፣ስፖርትም ከሱ በላይ አዋቂማንበብ ይቀጥሉ…
ሄሊ እና የመንዝ ወርቅ
በዚያ ሰሞን ለአጭር ጊዜ ስራ የተቀጠርኩበት አንድ ቢሮ ፈረንጅ አለቃዬን ልተዋወቃት ቢሮዋ ሄድኩ፡፡ ‹‹ኦው!አዲሷ ኮንሰልታንት! ማነው ስምሽ?›› አለችኝ አየት አድርጋኝ፡፡ ‹‹ሕይወት እምሻው›› እኔን ሳይሆን የምታገላብጠውን የወረቀት ክምር አያየች ‹‹ኦህ…አጠር አድርጊውና ንገሪኝ ›› አለችኝ ፡፡ ግራ ገባኝ፡፡ ‹‹ይቅርታ ምን አልሽኝ?›› አልኳትማንበብ ይቀጥሉ…
እህል ወይስ አረም ?
አሁን ባለንበት ዘመን ያለን የኢትዮጵያ ትውልድ የሀገራችንን ታሪክ፣ የሕዝቦች የእርስ በርስ ግንኙነትና የመሪዎቻችንን ሁኔታ ስንነጋገርና ስንጽፍ በአብዛኛው አሉታዊውን ነገር ይበልጥ ጎልቶ እንዲወጣ፣ ጥላቻ እንዲበቅል፣ ቂም እድሜ እንዲያገኝ፣ ልዩነት እንዲሰፋ፣ ጠብም ሥር እንዲሰድ በማድረግ ላይ የተመሠረተ ሆኖ ይታያል፡፡ ርግጥ ነው በሰውማንበብ ይቀጥሉ…
የ”ባቡር መጣ!?” ሁለት ጽንፎች !
‹‹…100 ዓመት የኋሊት… እስኪ አንዴ እንንደርደር በሸገር ጎዳና በለገሀር መንደር ባቡር አዲስ ነበር ? … አይደለም አይደለም ባቡርማ ነበር በምኒልክ ቀዬ በጣይቱ ዓለም አሁን ስለመጣ… ዘመናት ዘግይቶ የምን ግርግር ነው የምን እንቶፈንቶ? ይሄ ሁል ፍንጠዛ ይሄ ሁል ፍርጠጣ ‹ከባድ ባቡርማንበብ ይቀጥሉ…
እልፍ አእላፍ እኛ!
ቅዳሴው ሰማዩን ሰንጥቆት አረገ …. በደስታው ከበሮ ልብ አረገረገ መሬት አደይ ሞላች ውሽንፍሩ አባራ የቢራቢሮ አክናፍ እልፍ ቀለም ዘራ የፀሃይ ብርሃን በመንደሩ በራ….. እንዲህ ከጎረቤት እልልታ ያጀበው የዶሮ ወጥ ሽታ የነጭ ልብስ ወጋገን የሰዎች ቱማታ እንዲህ ወደማጀት የተከፋች እናት አይኗማንበብ ይቀጥሉ…
ዮዲት ጉዲት (Yodit Gudit) ማን ናት?
ከክርስቶስ ልደት በኋላ ፡ በአንደኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በንግሥት ህንደኬ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ የገባው የጥምቀት ዜና በአራት ኛው ክፍለ ዘመን በኦብርሃና አጽብሐ ዘመነ መንግሥት በአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ስብከት ተስፋፍቶ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስብከተ ወንጌልን አምኖ ጥምቀትንና ክርስትናን ተቀበለ፡፡ እጅግማንበብ ይቀጥሉ…
መጥተናል መጥተናል…. ቀጠሮ አክብረናል!
የቡሄ ጭፈራ እጅግ በጣም ‹‹አስገራሚ ››ከሚሆንባቸው ቦታወች አንዱ ኮንዶሚኒየም ህንፃወች ላይ ይመስለኛል !! ህፃናቱ በዱላወቻቸው አራተኛ ፎቅ ላይ ወለሉን እየደቁ ሲጨፍሩ ..ጠቅላላ ብሎኩ ይነቃነቃል ይንጋጋል …ህንፃው ከቆርቆሮ የተሰራ ነው የሚመስላችሁ ! በዛ ላይ ሰወች ኮንዶሚኒየም ቤት ሲኖሩ ከኢትዮጲያ ውጭ (ኧረማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ ቡሔ(ቡሄ!)
“መጣና ባመቱ አረ እንደምን ሰነበቱ ክፈትልኝ በሩን የጌታዬን ሆያ-ሆዬ-ሆ…” ቡሄ! ወይንም ደብረ ታቦር በመላው ሀገራችን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን የሚከበር በዓል ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዓቢይ (ዋና) በዓላት አንዱ ነው። የዚህ በዓል መሠረት የክርስቲያን እምነት ሲሆን፣ ደብረማንበብ ይቀጥሉ…
ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998)
ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998) ባዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ካተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀኃሥ ትምህርት ቤት ከዚያም ጀነራል ዊንጌትና በአዲስ አበባ የንግድ ትምህርት ቤት በአገር ውስጥ ትምህርታችውን ከገፉ በኋላ በቺካጎ ብላክስቶን በህግ ትምህርት ተመርቀው በ1952 እንደማንበብ ይቀጥሉ…