ፈረንጆች አለመጠን ረጅምና ግዙፍ የሆነን ሰው Giant ብለው ይጠሩታል ። “ጋይንት” ብሎ እሚያነበው ስለማይጠፋ “ጃየንት” – /jai·uhnt መሆኑን አስታውሼ ልለፍ። በአማርኛ መንዲስ የሚል አቻ አለው። በታሪካንችን ዝነኛው መንዲስ ከታች ፎቶው ላይ ያለው ይመስለኛል። ይህ ሰማይ- ጠቀስ ሰውየ፤ መጀመርያ የቤኒሻንጉሉ ጌታማንበብ ይቀጥሉ…
የዛኔውና የዛሬው ጷግሜ 5 አንድ ናቸዉን?
ጷግሜ 5 በኢትዬጽያ ታሪክ ዉስጥ የራስዋ ድርሻ ኢንዲኖራት ካደረጉ ክስተቶች መሃል የ1966ቱ የኢትዮጵያ አብዮት አንዱ ነበር። ምንም እንኳን ንጉሱም የካቲት 19/1966 ለተነሳባቸው ህዝባዊ አመፅ መፍትሄ ይሆናል በሚል ስልት የጠቅላይ ሚንስትር አክሊሉ ሀብተወልድን ካብኔ አፍርሰው በእንዳልካቸው መኮንን የሚመራ አዲስ ካቢኔ በተማሪዎችናማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሃገሬ ቆማበት››
ቢሮ መግቢያዬ አካባቢ ዘወትር ማለዳ አላጣውም። አንድ እግር የለውም። ሆኖም ሁሌም ክራንቹን ተደግፎ በፍጥነት ወዲህ ወዲያ ይላል። ሁለት የባለፀጋ ልጆች የሚማሩባቸው ትምህርት ቤቶች ደጃፍ ነው ላይ ታች ሲል የሚያረፍደው። ልጆቻቸው ከመኪና ወርደው ሶስት አራት እርምጃ በእግራቸው ቢራመዱ እንደ እንቁላል ከሽ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ውጉዝ ከ መ ቄስ በላይ
በድሮ ዘመን አንድ አርዮስ የሚባል የነገረ ክርስትና ሊቅ ነበረ። እነሱ “አርኪሜዴት“ የሚሏቸው ስብስብ ደረጃ የደረሰ ሁላ ነበር። እናም በዛን ዘመን ጋሽ አርዮስ ተመራመርኩ፡ አወኩ አለና(በሴይጣን አነሳሽነትም ይመስለኛል) ቤተክርስትያንን ለሁለት የሚከፍል የኑፋቄ ትምህርት ይዞ ተነሳ። በዚህ ዘመን ደግሞ ቄስ በላይ የሚባልማንበብ ይቀጥሉ…
ሃይማኖት ወይስ ፖለቲካ
ያለፈውን አመት ለውጥ ተከትሎ ለአገራችን አንድነት፣ ለሕዝባችን ሰላም አደገኛ የሆኑ አጀንዳዎች በድፍረት ሲነሱ አይተን ደንግጠናል። ሰሞኑን ከኢትዬጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን ጋር ተያይዞ እየጮኸ ያለው መንፈሳዊነት የነጠፈበት አጀንዳ ዋነኛው ነው። የትላንት ታሪክ እንደሚነግረን አትዬጵያ-ጠል የሆኑ ኃይሎች ቤተክርስትያኗ ላይ አደጋ ሲጥሉ ቆይተዋል። ከጉዲትማንበብ ይቀጥሉ…
ድንቁርና ይጥፋ ዕውቀት ይስፋ
“~~~ድንቁርና ይጥፋ ዕውቀት ይስፋ ይህ ነው የኢትዮጲያ ተስፋ~~~~ “ ማንኛውም ሰው እናት ሀገሩ ባስገኘችለት ፣ ሊቃውንት አባቶች አዘጋጅተው ባቆዩለት ፊደል ተምሮ ማንበብና መፃፍ ተቀዳሚ ተግባሩ ይሆናል። መምህራንም የፊደላትን ሥነ ባህርይ ማስረዳት ይጠበቅባቸዋል። ይህም በየጊዜው ለሚነሳው ብሔራዊ ትውልድ እራሱን ክዶ ሌላውንማንበብ ይቀጥሉ…
ኤሊቱ ብዙ ነው መዓቱ
ኤሊቱ ኤሊቱ ብዙ ነው መዓቱ – እኔ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ ቀሪዎቹም ኤሊቶች የኦሮሞን ሕዝብ ይጠሉታል የሚል ድምዳሜ ላይ ከደረስኩ ቆይቻለሁ። የሚገርመው እንደሚጠሉት አያውቁም ወይም መቀበል አይፈልጉም። የራስህን ሕዝብ ካልጠላኧው በቀር፣ በድህነት መዶቀሱን እንደሌለ እውነታ እየከለልክ እንዴት የብሔር ጉዳይ ላይ ብቻማንበብ ይቀጥሉ…
Under African Skies ‘Ethiopia’
ማፍረስ እንደ ባህል
(የመትከል ባህል የሌለው ሕዝብ እንትከል ስትለው አወዳደቁን እየተለመ ይስቃል) — ስሜነህ አያለሁ እና ቢኒያም ሲሳይ የፃፉት፣ «what is in a term? A historical and linguistic examination of the revolutionary terminology:yiwdem, “let it be demolished, down with,” 1974-1977» የሚል ወረቀት አለ።ማንበብ ይቀጥሉ…
የ‹‹ፌዴራሊስቶቹ›› ኅፀፅ
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሰርክ የምትታይ፣ ከዚህ ቀደም ደግሞ እንዲሁ ችግር ሲፈጠር ተደጋግማ ብቅ የምትል ቅጥፈት/ዝንፈት አለች። እሷም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎችን ‹‹ፌዴራሊስት››ና ‹‹አሀዳዊያን›› አድርጎ የመክፈል ሙከራ ናት። ከዚሁ ጋር ተያይዞ ‹‹ፌዴራሊስት›› ነኝ ማለት የተራማጅነትና የሞራል ልዕልና መገለጫ ተደርጎም ይቀርባል። እነዚህን ሁለትማንበብ ይቀጥሉ…