ግንቦት ሃያ ተመልሶ መጣ። ከሶስት አመታት በፊት የግንቦት ሃያ አረፋፈዴን እንደዚህ አውግቻችሁ ነበር ። ።።።።።።።።።።።። ዛሬ.. ግንቦት 20 ማለዳ 1.45 ከበራፌ ላይ ቀጭን እና ስለታም ድምፅ ‹‹ልዋጭ! ልዋጭ!›› እያለ ሲጮህ ነቃሁ። የዚህ ሰውዬ ድምፅ በዛሬ ቀን ከነገር ሁሉ ቀድሞማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ ቅኝ ገዢ፤ ኤርትራ ነፃይቱ ምድር¡
ትልቅ ስላቅ ነው። ኢትዮጵያን የኤርትራ ቅኝ ገዢ አድርጎ መሳል ከጥንት እስከ ዛሬ ድረስ ያለህን የታሪክ፣ የማህበረሰብ፣ የባህል፣ የሀይማኖት፣ የስነልሳን ሕብረቀለማትን መካድ ነው። Why we buried the distant history we lived in? ጥንት፡- ደአማታውያን፣ አክሱማውያን ሀገርን በሚመሩበት ዘመን “ባህረ ነጋሽም (የአሁናማንበብ ይቀጥሉ…
ሰንኖር ማንም ሰንሞት ምንም!
በየቀኑ በሚባል ሁኔታ በታላላቅ አለማቀፍ የጥናትና ምርምር ተቋማት ፣ዩኒቨርስቲዎችና የትምህርት ኢኒስቲቲዩሽኖች ከመላው ዓለም የሚጋበዙ የሳይንስ ፣የሃይማኖት ፣ የኪነጥበብ ሰዎች የሚጋበዙባቸው ቁጥር ሰፍር የሌላቸው ሲንፖዚየሞች ዎርክሾፖች ይካሄዳሉ ! ዓለም በሙሉ እንዴት የተሻለ ዓለም እንፍጠር የሚል ሃሳብ በእያንዳንዱ ደይቃ ያወርዳል ያወጣል! ታዲያማንበብ ይቀጥሉ…
የአገር ፍቅር በቪያግራ !?
ምን ሰለቸኝ ? ፉከራ! ታዝባችኋል ግን ? በቃ ወጣቱ ሁሉ በየመድረኩ ነጭ ልብሱን ለብሶና አናቱ ላይ ባንዲራ አስሮ እየተንዘረዘረና ዱላውን እየወዘወዘ ዘራፍ ማለት ሆነኮ ስራው ! ጭንቅላት ባንዲራ ስለታሰረበት አይለወጥም! ባንዲራም አናት ላይ ሰለታሰረ ከፍ አይልም! ጭንቅላት በትምህርት እና ዊዝደምማንበብ ይቀጥሉ…
“ኑ ሀገር እንስፋ!”
ክፍፍል መችነበር፥ በአምላክ አሰራር ፥በቅድመ አፈጣጠር ሰው ሰው ብቻ ነበር ፥ዘሩ ሳይቆጠር። ሰውነት ተንዶ፥ እንዲህ እንደዛሬ ፥ ሳይኖር መበታተን የመቆጣጠር ዛር ፥ መቃብር ሳይከተን አንድ እናት ነበረን ፥ ቀሚሷ እንደኪዳን ፥ ሁላችን ምንለብሰው ዛሬ ተለያይተን፥ ክብሯን እንደ እቃቃ ፥ ዳቦማንበብ ይቀጥሉ…
ህክምናው ይታከም
የዛሬ ሰባት አመት ግድም ጆሮን እያመመኝ በጣም እሰቃይ ነበር፤ጉዳዩን መነሻ አድርጌ” መግባት እና መውጣት” የተሰኘውን ልቦለድ በመፃፍ ፤ስቃዩን ወደ ሳቅ ቀይሬዋለሁ፤ አሁን ያልፃፍኩትን ልንገራችሁ። በድፍን ጦቢያ ዶክተር ነጋን የሚያክል የጆሮ ሀኪም የለም ተባልሁ! ወደ ፒያሳ ወረድሁ፤ ዶክተሩ በትህትና በጨዋነት መረመሩኝ፤ማንበብ ይቀጥሉ…
“ለይለቱል በድር” እና “በርቲ በርቲ” በሀረር
ረመዳንን የሚጾም ሰው ስለ“ለይለቱል ቀድር” ማንነት በሚገባ ያውቃል ብዬ እገምታለሁ። “ለይቱል በድር”ን ግን ብዙዎቻችሁ ላታውቁት ትችላላችሁ። ስለዚህ በዛሬው የረመዳን ወጋችን “ሀረር ጌይ” በተሰኘው መጽሐፌ ስለ “ለይለቱል በድር” የጻፍኩትን አጋራችኋሁ። ***** “በድሪ” እና “በድሪያ” እኔ በተወለድኩበት አካባቢ በጣም ከሚታወቁት ስሞች መካከልማንበብ ይቀጥሉ…
“የቡዳ ፖለቲካ”
ሁሉም ችግር ያወራል። ሁሉም ወቃሽ ነው። ሁሉም ተጠቅቻለሁ ባይ – ሁሉም በደል ቆጣሪ ነው። እነከሌ ይራገማሉ። እነከሌም ያሳቅላሉ። ሁሉም ነገድ የተገፊነት ተረክ አለው። ሁሉም ጠላት እና ጨቋኝ አለው፤ ሁሉም በጋራ ይከሳል.. ሁሉም በጅምላ ይከሰሳል፤ ‘ጸረ ሰላም፣ ጨቋኝ፣ ሴረኛ፣ ለውጥ አደናቃፊ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ጥቂት ሀሳቦች
አንዳንድ ሰዎች ‘ የብሄር ፖለቲካ በህግ ይታገድልን ሲሉ’ እሰማለሁ፤ የብሄር ፖለቲካ አይጥመኝም፤ባገራችን ወትሮ የሚታየው መከራ ምንጮች አንዱ ያልተገራ የብሄር ፖለቲካ እንደሆነም አምናለሁ፤ ያም ሆኖ ዜጎች በቁዋንቁዋና በዘመድ የመደራጀታቸውን መብት መግፈፍ ሰላምና ደስታ ያመጣል ብየ አላስብም፤ብጤውን መርጦ መቡዋደን የሰው ባህርይ ነው፤ማንበብ ይቀጥሉ…
የብሄር ፖለቲካ
አማራ የለም የሚለው ክርክር የሚያሳቅ ነገር አለው። ሌላውን ማንነት ተፈጥሯዊ የማድረግ የዋህ ተግባር ነው። የትኛውም ሕብረት ሰው ሰራሽ ነው። እንኳን አንድ ብሔር ሀገር እራሱ ከተለያዩ ምናልባቶች ውስጥ በአንዱ ምናልባት የተገነባ አንድ አጋጣሚያዊ ማንነት ነው። አዎ አማራ የሚባል ማንነት የለም። በዛውማንበብ ይቀጥሉ…