ከአስራ ሶስት እህት ድርጅቶቹ በአንዱ ውስጥ ጀማሪ የማርኬቲንግ ሰራተኛ ነሽ። ድካሙ ብዙ፣ ደሞዙ ትንሽ ነው። አግብተሻል። የሁለት አመታት ባልሽ ከአመት በፊት ከስራ ከተቀነሰ ወዲህ ስራ ለማግኘት ሳያሳልስ ደጅ ቢጠናም አልሆነለትም። ብዙ ነገር አይሆንለትም። ግንባር ብቻ ሳይሆን ራእይም የለውም። የሚሰራውን ሰርቶ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
የታጋቹ ማስታወሻ
ከፀሀይ በታች አሮጌ ነገር የለም ፤ ፀሃይ ራሷ በየሰኮንዱ ትታደሳለች፤ ከእንቅልፌ ተነሳሁ፤ ተንጠራራሁና አይኔን ባይበሉባየ ጠራርጌ ከእምብርቴ በታች ያለውን ቃኘሁት፤ አጅሬ ከኔ በፊት ቀድሞኝ ተነስቱዋል ፤ የዛሬው ደግሞ የተለየ ነው፤ እስክንድር ነጋ ንግግር ባደረገ ቁጥር ባንዲራ ይዞ ከጀርባ እሚቆመውን ሰውየማንበብ ይቀጥሉ…
ዝክረ- ኳራንታይን (ክፍል ሁለት)
ውበት የውበት ሳሎኖች እንደ መድሃኒት መደብሮች፣ የምግብ መሸጫ ሱቆች እና የህክምና ጣቢያዎች ሁሉ ‹‹አንገብጋቢ አገልግሎት አቅራቢ›› ተብለው መመደብ እንደነበረባቸው ያየንበት ጊዜ ነው- ኳራንታይን። የሴቶች ትክክለኛ የጠጉር ቀለም (በአብዛኛው ሽበት) ፣ ትክክለኛው ኪንኪ ጠጉርን (ሂውማንሄር ለረጅም ጊዜ በካውያ ሳይሰራ ሲቀር ተሳስሮማንበብ ይቀጥሉ…
ዝክረ- ኳራንታይን
ከወረርሽኙ መባቻ አንስቶ፤ ‹‹ብትችሉ ከቤት ንቅንቅ አትበሉ›› ከተባለ ጀምሮ፣ መደበኛ የቢሮ ስራቸውን በቢጃማ፣ ቢያሻቸው ሶፋቸው፣ ቢላቸው አልጋቸው፣ ሲያምራቸው መሬት ተቀምጠው በርቀት እንዲሰሩ ከተፈቀደላቸው፣ እድል ከቀናቸው ጥቂት አዲስ አበባዊያን መሃል ነኝ። እግሮቼን ከሰፈር ሳልርቅ ለማፍታታት ወጣ ከማለት፣ ወጥ ወጥ፣ ቤት ቤትማንበብ ይቀጥሉ…
የትዳር አጋርዎን እንዴት ያገኛሉ?
በአሁኑ ሰአት የአኗኗር ዘይቤያችን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተቀየረ የመጣበት ወቅት ላይ ነን። የዕለት ተለት ማህበራዊ ግንኙነታችን በእጅ ስልካችን ውስጥ የሚያልፍ ሆኗል። ብዙውን ሰአታችንንም በስልካችን ላይ እንደምናሳልፍ ይታወቀቃል። ስለሆነም ሰዎችን ለመተዋወቅና ግንኙነትን ለማዳበር ከተለመደው የተለየ መንገድ መከተል የግድ ይሆናል። በቅርቡ በተደረገማንበብ ይቀጥሉ…
እህ እንዴት ነው ገዳዎ!
በጥንታዊ የጋርዮሽ ስርአት የመጀመርያው የሰው ልጆች ስራ አደንና ፍራፍሬ መልቀም ነበር፤ አንድ ወንድ እና ሴት ተጣምረው ዱር ለዱር ይንከራተታሉ። እንጆሪ ለቅመው ወይም የዱር ፍየል አድነው በጋራ ይበላሉ፤ከእለታት አንድ ቀን ሴቲቱ ታረግዛለች፤ ሆዷ ገፍቶ እንደ ድሮው ዛፍ መውጣት ወይም መስክ በሩጫማንበብ ይቀጥሉ…
ድንጋይ ዳቦ ሆነ
አንዲት አረጋዊት ጥቁር ኢትዮጵያዊት ትመካበት የላት ባለፀጋ ዘመድ ፊቷ የለበሰ፤- ፅናት ላብና አመድ እሷ አለቃ ሆና፤ ክንዶቿን ቀጣሪ እሱዋ ድሃ ሆና ፤ የሀብታሞች ጧሪ:: እየተጋች አድራ እየለፋች ስትውል እድሜና ተስፋዋን፤ ያስተሳሰረው ውል ቢቀጥን ቢሳሳ ከሸረሪት ፈትል መሀረብ ዘርግታ ተዘከሩኝ ሳትልማንበብ ይቀጥሉ…
ታጋቹ ማስታወሻ
ቀሳ ከወጣሁ ጊዜ ጀምሮ ቤቴ ውስጥ ያገኘሁት ምግብ ሩዝ ብቻ ነው ፤ ሰኞ ሩዝ በቲማቲም- ማክሰኞ ሩዝ በጅንጅብል- ረቡእ ሩዝ እንደወረደ፤ ወዘተ…ባጭሩ በሩዝና በሪዝ ተከብቤ ሰነበትሁ ማለት ይቻላል፤ አንዳንዴ ምግብ የቀየርኩ እንዲመስለኝ የምበላበትን ቦታ እቀያይራለሁ፤ ሳሎን ውስጥ ሁለት ማንኪያ እጎርስናማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹እግዚአብሔር ለሚረሱት ሁልጊዜ ማስታወሻ ይልካል››
ብዙዎቻችን፣ ከልጅነታችን አንስቶ ‹‹ የጭንቅ ጊዜ ሳይመጣ በጉብዝናችሁ ወራት ፈጣሪያችሁን አስቡ›› ብንባልም አንደበታችን ለፀሎት፣ ጉልበታችን ለስግደት የሚዘጋጀው መከራ ከፊታችን ሲደቀን ብቻ ነው። አመዛኙ ፀሎታችን ‹‹ከዚህ ፈተና አውጣኝ››፣ አብዛኛው ልመናችን ‹‹ይሄን የመከራ ጊዜ በድል አሻግረኝ›› ነው። ሲጎድለን ‹‹ይሄን ጨምርልኝ›› ክፍተት ሲታየንማንበብ ይቀጥሉ…
አይ የሰው ኑሮ መለያየት!
ካናዳ የሚገኘው የመስሪያ ቤታችን ቅርንጫፍ ባልደረባ ለስራ ጉዳይ የኢሜል መልእክት ልካልኝ ምን ብላ ጀመረች? ‹‹እንዴት ይዞሻል? አዲስ አበባ ያላችሁ ሰራተኞች ከቻላቸሁ ከቤት እንድትሰሩ እንደተመከራችሁ ሰማሁ። እኛ ያው በግድ፣ በመንግስት ትእዛዝ ቤት ታሽገን ተቀምጠን ልናብድ ነው። ወላ ሬስቶራንት ሄዶ መብላት የለ፣ማንበብ ይቀጥሉ…