‹‹አልወለድም!›› የደራሲ አቤ ጉበኛ እጅግ ታዋቂ ስራ ነው፡፡ የሚከተለው ድርሰት በአመዛኙ በአቤ ጉበኛ አልወለድም መፅሃፍ ጭብጥ፣ ገፀባህርያትና ምልልልሶች ላይ በደንብ ተመስርቼ የፃፍኩት የአልወለድም ዘመነኛ እና አዲስ ገፅ ነው፡፡ የትረካው አቅጣጫ፣ የገፀባህሪዎቹ ገለፃ እና ምልልሶች ግን በአመዛኙ ተለውጠዋል፡፡ ‹…ግን ከተመረጡ ሃብታሞችማንበብ ይቀጥሉ…
የህዳሴው ገደል እምን ላይ ደረሰ
አውሮፕላን መጣ እየገሰገሰ በዘፈን አንደኛ ሙሉቀን መለሰ (እስከመቸ ድረስ ጥላሁን ገሰሰ) የህዳሴው ገደል እምን ላይ ደረሰ? Lol የህዳሴውን ግድብ ወደ “ህዳሴው ገደል” ያሸጋገረውን ስምምነት የፈረመው ሰውየ“ እጁን ለቁርጥማት፤ ደረቱን ለውጋት“ እንዲዳርገው በመመረቅ ወደ ሰላምታየ እገባለሁ፡፡ እንዴት ናችሁ፤ ያልታደላችሁ? እኔ በህይወቴማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 22 )
ውሃ በተሞላ ብርጭቆ ውስጥ ማንም ውሃ መጨመር አይችልም ….ፍቅር የተሞላ ልብም ማንንም ማፍቀር አይችልም … ሁለት ሰዎች ከተፋቀሩ ብቸኛው ምክንያት ሁለቱም ልብ ውስጥ ያለው ክፍተት ነው ሊሆን የሚችለው ! ልእልት እኔ እንዳፈቀርኳት ካፈቀረችኝ ሲጀመር የፍቅር ፅዋዋ ጎደሎ ነበር ማለት ነውማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 21 )
ወንዴ እቤት ሳይመጣ አስራ አምስት ቀን ….ሆነው …እጀ ላይ ያለው ብር እያለቀ ነው ….ፍሪጅ ውስጥ ምንም የለም ባዶ ሆኗል …ይሄም ሁሉ ብዙ አላስጨነቀኝም …አንድ ቀን በጧት በሬ ተንኳኳ …..ምን እንደሆንኩ እንጃ በድንጋጤ ራሴን ልስት ነበር …ወንዴ እንደሚሆን እርግጠኛ ነበርኩ …ልቤማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 20 )
እኔና ልእልት ባዶ ቤት ብቻችንን እንደተቀመጥን ….አንዳች ነገር ‹‹ንገረን›› እያሉ የሚለምኑኝ የሚመስሉ አይኖቿን እየተመለከትኩ ….‹‹ልእልት አፈቅርሻለሁ … ባለትዳር መሆንሽን አውቃለሁ ግን ከዚህ በኋላ ከአንች መለየት ለኔ ከባድ ነው ብሞት ይሻለኛል ›› ብየ እውነቱን ማፍረጥ ተራራ ሆነብኝ ….ልእልትን ፈራኋት … አንዲትማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 19)
ልእልትን አፍቅሪያታለሁ !! ግልግል!! ይህንን ቃል ለመናገር ይህንን ምርኮኝነቴን አምኘ እጀን ለማንሳት ከራሴ ጋር ስታገል ስንትና ስንት ቀኔ … አውቃለሁ ባለትዳር ነች …ትዳሯ ቅጥአምባሩ ቢወጣም ልእልት ባለትዳር ናት ! ትዳሯ እንዳለቀለት ባውቅም ያው ባለትዳር ናት ! ባለትዳር!!! …በሰውም በፈጣሪም ፊትማንበብ ይቀጥሉ…
ከያንዳንዱ የከሸፈ አብዮት ጀርባ
እዚህ ጓዳዬ ውስጥ የከሸፈ አብዮት አለ! የጓዳዬን አብዮት ለማክሸፍ፣ አድማ በታኝ አልተላከም! አስለቃሽ ጭስ አልተጣለም! ጥይት አልተተኮሰም! ከክሽፈቱ ጀርባ አንድ ነገር ብቻ ነበር፤ ሚስቴ!! አብዮት እባላለሁ። ወጣት ነኝ፤ አብዮት ውስጤ የሚፈላ ወጣት! “ተነሳ፣ ተራመድ ” በምልበት እድሜ፣ “ተኛ፣ ተቀመጥ ”ማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 18)
ቁጣ ነው ! ከዚህ በኋላ ያለው የልእልት ታሪክ ቁጣ ነው !! ውብና ገራገር ፊቷ ….እንኳን ለራሷ አብሯት ለተቀመጠው ሰው ሁሉ ሰላም የሚሰጥ ልእልት … ኢያሱን ከቤቷ አባራ ለብቻዋ ከተቀመጠች በኋላ ያለው ታሪኳ በሙሉ ቁጣ ነው … ግፏን አፍኖ የኖረው የውበቷማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 17)
አንዳንዴ ‹‹የሁሉ ነገር ፈራጅ›› እየተባለ የሚንቆለጳጰሰው ((ጊዜ )) የሚሉት ጉድ ራሱ ….እልም ያለ ውሸት አሳባቂ ይሆናል ›› !! ….አዎ ቀን አቃጣሪ ይሆናል … ቀን አሳብቆ እና አሳቅሎ እዚህ ግባ የሚባል ስራ ያልሰሩ ሰዎችን በህዝብ ፊት እንደተራራ ሲያገዝፋቸው አይቻለሁና ይሄን አልኩማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 16)
‹‹ ኢያሱ እቤት እንደተቀመጠ ወጣሁና ….እንጀራ ገዝቸ ተመለስኩ …በቅቤ እብድ ያለ ፍርፍር ሰራሁና … (ኢያሱ ፍርፍር እንደሚወድ የሆነ ጊዜ ሲናገር ሰምቸ ነበር) አቀራረብኩ … ቡና አፈላሁ(አላሳዝንህም አብርሽ…. ኢያሱ እንዳይሄድብኝ መንከባከቤኮ ነው በቃ ሽር ጉድ አልኩ ) … በየመሃሉ ኢያሱ ያወራኛልማንበብ ይቀጥሉ…