አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሦስት)

እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር። ስለምወዳት አይደለም !!!…. በቁሟ ልበልጣት …. ላሸንፋት ነበር ትግሌ ….. ሞቷማ ኪሳራዬ ነው። የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች …….. ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ …. የተንጨባረረው ፀጉሯ ….የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ … የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ። “ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴትማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሁለት)

“ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?” “ደሞ ጀመረሽ …. ተይ ኤዱ እረፊ…. ” “ንገረኝ… ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! … ንገረኝ!!” እጮሃለሁ … በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ …. ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ … “አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!” ይለኛል። ከሚስቱ ንፁህ ልብ እናማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አንድ)

ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው ‘አልወዳትም እንጂ አልጠላትም’ …. የሚለውን ነው… በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ “ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን … ትተሺኝ አትሂጂ ..” እሪታዬን አቀልጠዋለሁማንበብ ይቀጥሉ…

ስለ እንጀራ እናት አሜሪካ

አሜሪካ የነጮች ምድር ስትሆን የጥቁሮች ደግሞ ምድረ-ፋይድ ናት፤ ለምሳሌ አንድ የፈላበት ጎረምሳ ፈረንጅ መቶ ጎራሽ ጠመንጃ ታጥቆ ወደ አንድ ምኩራብ ወይም ወደ አንድ የኤሽያ ማሳጅ ቤት ገብቶ ይተኩሳል፤ በፊቱ ያገኘውን ሁሉ ይገነዳድሳል ፤ ፖሊሶች ይደርሱና ከብበው፤ በላዩ ላይ ያሳ መረብማንበብ ይቀጥሉ…

ግብጥም ክሬዲቱን ወሰደች

አንድ ሰው በፈረንጅ አገር ካምስት አመት በላይ ከቆየ ጭንቀላቱ ሊናወጥ የሚችልበት አጋጣሚ ብዙ ነው፤ ለዚህ ደግሞ ከወዳጄ በየነ ሌላ ማሳያ ሊኖር አይችልም፤ ባለፈው የሮፍናን ዜማ በራሱ ግጥም አንዲህ እያለ ሲያንጎራጉር ሰማሁተና አዘንኩ፤ ያገሬ ልጅ ቪዛ አገኘሸ ወ—–ይ? ያገሬ ልጅ ዲቪማንበብ ይቀጥሉ…

ቅቤ የሌለው ሽሮ…

ሰውዬው እቤቱ ሲገባ ባለቤቱ ያቀረበችለት ሽሮ ምግብ ምንም ሊጥመው አልቻለም። አንዳች ነገር ጎድሎታል። አሰበ አሰበና አገኘው። ቅቤ የለውም። «ምነው?» አለ። «ቅቤ አልቋል» ተባለ። የተዘረጋውን ማዕድ ትቶ ወጣና ወደ ጎረቤቱ ገባ። «አያ እገሌ ዛሬ ምን አግር ጣለህ» አለና ጎረቤቱ አባ ወራማንበብ ይቀጥሉ…

የሚበላው – ስጋ ያጣ ህዝብ መሪውን ይበላል

በነገራችን ላይ የላይኛው የምታውቁት የሚመስላችሁ ጥቅስ በሶስት ፖለቲከኞች በተለያዬ ጊዜ የተነገረ ቢሆንም መሰረቱ የእኔ ነው። በእርግጥ በመጀመሪያ ይህንን ነገር ያነበብኩት በካርል ማርክስ ዳስ ካፒታል መጽሃፍ (ቮሊዩም ሁለት ይመስለኛል) መግቢያ ላይ ፍሬዴሪክ ኤንግልስ ከጻፋት ማስታወሻ ላይ ነበር። ከዛም በህዋሃት ኢሃዴግ ዘመንማንበብ ይቀጥሉ…

ሠማየ ውድውድ (ምዕራፍ፡፩)

ሥሙ፥ከቤቱ፡የወጣ፡ሰው፥የሕይወቱ፡አግጣጫ፡የሚያመራበትን፡በኩል፥እርሱ፡እራሱ፡ባለቤቱ፡እንኵን፥ሙሉ፡ለሙሉ፡ያውቀዋል፡ለማለት፡አያስደፍርም።
`ዝና`፡እና፡`ተዐዋቂነት`፥በምንም፡ዓይነት፥ሰበብ፡እና፡አስባብ፡ረገድ፡ቢመጡም፥የሚደርሱበት፡ደረጃ፡ከደረሱ፡በሗላ፥ከተጠሪው፡ግለሰብ፡አቅም፡እና፡ቁጥጥር፡ውጪ፡ማንበብ ይቀጥሉ…

የሼኽ ሙኽታር ምክር

በገለምሶ ዋናው መስጂድ ከ60 ዓመታት በላይ በኢማምነት ስላገለገሉት ሼኽ ሙኽታር ዐሊዪ ብዙ ጊዜ ጽፌአለሁ። ለዛሬ ደግሞ እሳቸው ያጫወቱን አንድ ግሩም ተረት ላካፍላችሁ። ተረቱ የሰው ልጅ ልኩን አውቆ እንዲኖር እና አላህ በሰጠው ኒዕማ አመሰጋኝ እንዲሆን የሚያስተምር ነው። በአንዲት መንደር የሚኖር አንድማንበብ ይቀጥሉ…