ማሸነፍ ፤ መሸነፍ እና መበሻሸቅ

ከልጅነታችን ባንዱ ቀን፤ እኔ ከማ አቡኔ ቤት ጠላ ገዝቼ ወደ ቤቴ ስመጣ ፤ ሌላው እኩያየ ደሞ ላምባ ገዝቶ ወደ ቤቱ ሲሄድ መስቀልኛ መንገድ ላይ እንገናኛለን ፤ ከዩንበርሱ በጥቂት አመት የሚበልጥ ጥንታዊ ድንጋይ ላይ የተቀመጠ ቦዘኔ ጎረምሳ ይጠራንና “ ትቸለዋለህ?” ይለናል፤ማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አምስት)

“ኤደን ምን ይሰማሻል?” “ምንም” (ዝም ተባብለን ሰዓቴ አልቆ እመለሳለሁ::) በሌላኛው ቀንም …….. “ኤደን ዛሬስ ለማውራት ዝግጁ ነሽ?” “አይደለሁም!! ማውራት አልፈልግም!” (ዝምምምምም….. ሰዓቱ ያልቃል) ደግሞ በሌላኛውም ቀን “ኤደን ዛሬስ ለመጀመር ዝግጁ ነሽ?” “ምኑን?” ” ማውራት ትፈልጊያለሽ?” “እኔ ምንም የማድረግ ፍላጎት የለኝም!!”ማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አራት)

‘ከቤቴ ውጪልኝ’ የሚለውን ዘላ ‘ከህይወቴ ውጪልኝ’ ያልኳትን ሰምታኝ መሰለኝ……. የሞተችው…… “ኤዱዬ የኔ ከህይወትሽም ከቤትሽም መውጣት አንቺን አያስተካክልሽም!! Let us make this right!! ላግዝሽ?” አለችኝ …. “የቱን? የቱን ነው የምናስተካክለው?” አልኳት “ያንቺ እህት አለመሆኔን? ንገሪኝ ከየት እንጀምር? ገና ሳልወለድ ቤተሰቦችሽ ከከዱኝ?ማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሦስት)

እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር። ስለምወዳት አይደለም !!!…. በቁሟ ልበልጣት …. ላሸንፋት ነበር ትግሌ ….. ሞቷማ ኪሳራዬ ነው። የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች …….. ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ …. የተንጨባረረው ፀጉሯ ….የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ … የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ። “ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴትማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሁለት)

“ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?” “ደሞ ጀመረሽ …. ተይ ኤዱ እረፊ…. ” “ንገረኝ… ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! … ንገረኝ!!” እጮሃለሁ … በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ …. ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ … “አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!” ይለኛል። ከሚስቱ ንፁህ ልብ እናማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አንድ)

ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው ‘አልወዳትም እንጂ አልጠላትም’ …. የሚለውን ነው… በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ “ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን … ትተሺኝ አትሂጂ ..” እሪታዬን አቀልጠዋለሁማንበብ ይቀጥሉ…

ስለ እንጀራ እናት አሜሪካ

አሜሪካ የነጮች ምድር ስትሆን የጥቁሮች ደግሞ ምድረ-ፋይድ ናት፤ ለምሳሌ አንድ የፈላበት ጎረምሳ ፈረንጅ መቶ ጎራሽ ጠመንጃ ታጥቆ ወደ አንድ ምኩራብ ወይም ወደ አንድ የኤሽያ ማሳጅ ቤት ገብቶ ይተኩሳል፤ በፊቱ ያገኘውን ሁሉ ይገነዳድሳል ፤ ፖሊሶች ይደርሱና ከብበው፤ በላዩ ላይ ያሳ መረብማንበብ ይቀጥሉ…

ግብጥም ክሬዲቱን ወሰደች

አንድ ሰው በፈረንጅ አገር ካምስት አመት በላይ ከቆየ ጭንቀላቱ ሊናወጥ የሚችልበት አጋጣሚ ብዙ ነው፤ ለዚህ ደግሞ ከወዳጄ በየነ ሌላ ማሳያ ሊኖር አይችልም፤ ባለፈው የሮፍናን ዜማ በራሱ ግጥም አንዲህ እያለ ሲያንጎራጉር ሰማሁተና አዘንኩ፤ ያገሬ ልጅ ቪዛ አገኘሸ ወ—–ይ? ያገሬ ልጅ ዲቪማንበብ ይቀጥሉ…

ቅቤ የሌለው ሽሮ…

ሰውዬው እቤቱ ሲገባ ባለቤቱ ያቀረበችለት ሽሮ ምግብ ምንም ሊጥመው አልቻለም። አንዳች ነገር ጎድሎታል። አሰበ አሰበና አገኘው። ቅቤ የለውም። «ምነው?» አለ። «ቅቤ አልቋል» ተባለ። የተዘረጋውን ማዕድ ትቶ ወጣና ወደ ጎረቤቱ ገባ። «አያ እገሌ ዛሬ ምን አግር ጣለህ» አለና ጎረቤቱ አባ ወራማንበብ ይቀጥሉ…

የሚበላው – ስጋ ያጣ ህዝብ መሪውን ይበላል

በነገራችን ላይ የላይኛው የምታውቁት የሚመስላችሁ ጥቅስ በሶስት ፖለቲከኞች በተለያዬ ጊዜ የተነገረ ቢሆንም መሰረቱ የእኔ ነው። በእርግጥ በመጀመሪያ ይህንን ነገር ያነበብኩት በካርል ማርክስ ዳስ ካፒታል መጽሃፍ (ቮሊዩም ሁለት ይመስለኛል) መግቢያ ላይ ፍሬዴሪክ ኤንግልስ ከጻፋት ማስታወሻ ላይ ነበር። ከዛም በህዋሃት ኢሃዴግ ዘመንማንበብ ይቀጥሉ…