‹‹ ቆመሽ ቀረሽ እኮ…ቁጭ በይ እንጂ!›› አለኝ ወደ ትልቁ የቆዳ ሶፋ እያመለከተኝ። ለወትሮው ሶስት ወፍራም ሰው አዝናንቶ እንደሚያስቀምጥ የማውቀውን ሶፋ በሰጉ አይኖቼ ስገመግመው የአራስ ልጅ አልጋ ሆኖ ታየኝ። መቀመጤን በመጠኑም ቢሆን ለማዘግየት ጮህ አልኩና፣ ‹‹ስልኬ…ስልኬን ዴስኬ ላይ ትቼ ነው የመጣሁት….ከቤትማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ምን አጠፋ?››
መነሻ ሀሳብ This is Harassment አጭር ፊልም (ዴቪድ ሽዊመር) ሃምሌ ላይ በማእረግ ተመርቄ እስከ ግንቦት ስራ ስፈልግ ነበር። ቀኑ በገፋ፣ ወሩ በተባዛ ቁጥር- ትላንት በድግስ ዲግሪ ጭኜ ዘጠኝ ወር ሙሉ- ዛሬ ልክ እንደተማሪነት ዘመኔ በየቀኑ ከአባቴ የትራንሰፖርት ተቀብዬ ስራ ፍለጋማንበብ ይቀጥሉ…
ከባልሽ ሐብታሙን ሽማግሌ ከመረጥሽ በኋላ (ክፍል ሶስት)
አጭር ገመድ ማነኝ ብለሽ ትሄጃለሽ? ስለዚህ የሚስቱን ለቅሶ አትሄጅም ። ቀብሯ ላይ አትገኚም። አቶ ይሄይስ የጠበቀው ቢሆንም ከባድ ሃዘን ላይ ስለሆነ ከሳምንት በላይ አይደውልልሽም። የገባልሽን ቃል ሳያጓድል – ግን ደግሞ ምንም ሳይጨምር መንፈቅ ያልፋል። የመንጃ ፈቃድ አውጥተሸ ኒሳን ጁክ መያዝማንበብ ይቀጥሉ…
ከባልሽ ሐብታሙን ሽማግሌ ከመረጥሽ በኋላ (ክፍል ሁለት)
ያለ ተጨማሪ ጥቅማጥቅም ለተከታታይ ቀናት በግብዣ ያጣድፍሻል። በስጦታ ያንበሸብሽሻል። ምንም ነገር ውድ ነው ከማይል ወንድ ጋር መሆን ምንኛ ያስደስታል? ያየሽውን ሁሉ በሁለትና በሶስት አባዝቶ፣ ያማረሽን ሁሉ በጅምላ ገዝቶ የሚሰጥ ወዳጅ እንዴት ያረካል? ብለሽ ታስቢያለሽ። የቁርስ-ብረንች-ምሳ- እራት ግብዣዎቹ ያልለመድሻቸው አይነት ናቸው።ማንበብ ይቀጥሉ…
ከባልሽ ሐብታሙን ሽማግሌ የመረጥሽ እለት
ከአስራ ሶስት እህት ድርጅቶቹ በአንዱ ውስጥ ጀማሪ የማርኬቲንግ ሰራተኛ ነሽ። ድካሙ ብዙ፣ ደሞዙ ትንሽ ነው። አግብተሻል። የሁለት አመታት ባልሽ ከአመት በፊት ከስራ ከተቀነሰ ወዲህ ስራ ለማግኘት ሳያሳልስ ደጅ ቢጠናም አልሆነለትም። ብዙ ነገር አይሆንለትም። ግንባር ብቻ ሳይሆን ራእይም የለውም። የሚሰራውን ሰርቶ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ዝክረ- ኳራንታይን
ከወረርሽኙ መባቻ አንስቶ፤ ‹‹ብትችሉ ከቤት ንቅንቅ አትበሉ›› ከተባለ ጀምሮ፣ መደበኛ የቢሮ ስራቸውን በቢጃማ፣ ቢያሻቸው ሶፋቸው፣ ቢላቸው አልጋቸው፣ ሲያምራቸው መሬት ተቀምጠው በርቀት እንዲሰሩ ከተፈቀደላቸው፣ እድል ከቀናቸው ጥቂት አዲስ አበባዊያን መሃል ነኝ። እግሮቼን ከሰፈር ሳልርቅ ለማፍታታት ወጣ ከማለት፣ ወጥ ወጥ፣ ቤት ቤትማንበብ ይቀጥሉ…
“ማሕሌት” አጭር ልብ ወለድ ላይ የተሰጡ ሃሳቦች
፩ “… ማሕሌት ሕይወትን ከልጅነቷ ጀምራ እንደ ፈቀደችው ያልኖረች፣ ዕጣ ፈንታዋ በጉልበተኛ ወንዶች ጫማ ሥር ያዋላት ልብ ሰባሪ ገፀ – ባሕሪ ናት። በልጅነቷ ተገዳ የተዳረች፣ ከገጠር ሸሽታ ወደ አዲስ አበባ ስትመጣ በአጎቷ ጓደኛ የምትደፈር፣ ይህን ለማምለጥ ሥራ ብትቀጠር እንደ ቀደሙትማንበብ ይቀጥሉ…
ሲስተርሊ ብራዘርሊ – (ክፍል ሶስት)
እንዲህ ስድ መሆኔን፣ ኬቢ ላይ እንዲህ መባለግ መቻሌን ማመን አቃተኝ። ግን ይሄ ግልብ መልስ ከልክ በላይ አንድዶት፣ ይሄንን ድብብቆሽ ቶሎ የሚያፈርስና ‹‹እወድሻለሁ›› የሚያስብለኝ፣ ለአመታት የጠበቅኩትን ልጅ በደቂቃዎች የሚሸልመኝ ስለመሰለኝ እንደዚያ አልኩ። ልቡ በተሰበረ ሰው አኳሃን አየኝ። እመኑኝ፤ አግኝቼዋለሁ። በድንገት ቀናማንበብ ይቀጥሉ…
ሲስተርሊ-ብራዘርሊ (ክፍል ሁለት)
ህእ….ልወደው ነው እንዴ? አዬ..በምን እድሌ? አይደለም። እስካሁን ያወራሁላችሁ ሁሉ ስለ ኤፍሬም አይኔ ያየውን፣ አንጎሌ የመዘገበውን እንጂ አብላልቼ፣ ሳላስበው ለልቤ የነገርኩት፣ ልቤም ከእኔ የተቀበለውን የውደጂው ጥሪ ተቀብሎ ንዝንዙን የጀመረበት…ልክ ኬቢን የወደድኩበት መንገድ የሚመስል አይደለም። (አያችሁ….አይንና አንጎል ገለልተኞች ናቸው። ሊስት ይዘው ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
መስኮት
የቀሰቀሰኝ የሙልጭታ ድምጽ ነው –የማዳለጥ። ማታ ራት በልተን፥ እዚያው የተውነውን ሳህን በዕንቅፍ ልቧ ሳትረግጠው አልቀረችም። አስታውሳለሁ በዕንቅልፍ ልቧ የመሔድ ችግር እንዳለባት የነገረችኝ እንደቀልድ ነበር። –ደግሞ እንዳትደነግጥ በዘረመላችን ያለ ነው። እናቴም ስሊፕ ዋከር ነበረች ሂሂሂ… ብላ ስትነግረኝ የምሯን አልመሰለኝም ነበር። (ዐምደኛማንበብ ይቀጥሉ…

