ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦26)

ዘንዶው መስኮት የሚያህል አፉን ከፍቶ የተወረወረለትን ሰውዬ መሬት ታይነካ ቀለበው።ተመቅፅበት እስተወገቡ በመዋጥ ሰውየው ነብስ ይዞት ቲታገለው ተግራ ወደ ቀኝ ተቀኝ ወደ ግራ እያላተመ ወደ ውስጥ ያስገባው ዥመር። ልጅቱ እትዬ ላይ እያፈጠጠይ ጨካኛይ ናችሁ አረመኔዋይ ናችሁ ፈጣሪዬ ለምን ዝም አልህ እባክህማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦25)

እኝህ ሴትዬ መጥተው ተምድረ ገፅ ታይሰውሩኝ በፊት የማመልጥበት መላ ቢከሰትልይ ብዬ ታወጣ ታወርድ ቆየሁ። ትለ ባለቤቶ መፈታት ቲያወሩ ውስጤን ደስ ብሎት ትለነበር ይሆናል ታይታወቀይ ያመለጠኝ ልበላቸው አይ ይህም አይሆንም አንድ ግዜ አላልሁም ብያለለሁ አላልሁም በቃ በዚሁ ተመድረቅ ውጪ ሌላ ማምለጫምማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦24)

አረ ምንም አላልሁም እትዬ ምን እላለሁ ብለው ነው። “ቆይ..ቆይ ቆይ ቆይ … እሄን ሁሉ አመት ሰናይት ብለው ሲጠሩሽ አቤት ሲያዙሽ እሺ ከማለት ውጪ ድምፅሽ የማይሰማ ልጁ ዛሬ እንደማይረባ ከሰል እላዬ ላይ የምትንጣጭብኝ ምንድን ነው ሚስጥሩ ለመሆኑ? እ ንዴ: ማን ነውማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦23)

ቀማምሰው እንደመጡ የአይናቸው መቅላትና የድምጣቸው መቀየር ያስታውቃል።መደንገጤ እንዳይታወቅብይ ጥረት እያረግሁ የለለይን ምራቅ ሁለቴ ዋጥሁና …. እንዴ እትዬ መጡ እንዴ ቆዩ ምነው? ብቻዬን ትለተቀመጥሁ ነው መሰል ተሌቪዥኑን ታናጠፋው በፊት ትናይ የነበረው የሀገራችን ክፉ ነገር በሙሉ ፊቴ ድቅን ቢልብይ ሀገሬ አሳዘነችይ።ተዛ ምንማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦22)

ም…ን…አልክ..በልሁ? “ምን ላርግ ሰንዬ …” በል ዝም በል አልሁና አፉን ያዝሁት።የሰይጣን ጆሮ አይስማው በልሁ እንዳትደግመው። አልሁት። እንኳን እቤቱ ተቀምጠን በየሄድንበትም እየተከተለ አላስቀምጥ ያለን ሰይጣን በልሁ ያለውን ተኔ ቀድሞ እንደሰማው እያሰብሁ።እሄን ተማረግ ሞቴን እመርጣለሁ!። ጭራሽ በጄ እንዳጠፋህ ጠየከኝ በልሁ! ደግመህ እንዳታስበው።ደሞማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦21)

“ሀብታቸውን ተጠቅመው እዚህ ላደረሰቻቸው ሀገር ትምህርት ቤት እና ሆስፒታል ተመገንባት ይልቅ በየጉራንጉሩ እስርቤት እየገነቡ ለዘመናት የፍዳ ቀንበር መሸከም ያመረረውን ትውልድ በሸክም ላይ ሸክም በችግር ላይ ችግር እየጨመሩ ተዘመን ዘመን በጦርነት ተወልዶ በጭቆና አድጎ በጭቆና እንዲሞት ያደርጉታል። ሰንዬ ተድህነት ባያወጡን እንኳማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦20)

…ሳጥናኤል ወ አጋንንት አስርቱ ትዛዛት.. ትእዛዝ ሶስት፦ እሄ ጦሙን እያደረ ፈጣሪውን ጥዋት ተነስቶ የሚያመሰግን ህዝብ ወደኔ ለማምጣት ብልሀተኛች ሁኑ። ነፃ እናወጣችኋለን እያላችሁ ነፃ ሆነው እንዳይኖሩና ዘወትር ያልታሰሩበትን ገመድ ለመፍታት እረፍት አልባ ሂወት እንዲገፉ በማድረግ እረፍት ያገኙ ዘንድ ምግባረ እርኩሰትን እንዲፈፅሙማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦19)

ቄራ ነው”። አለይ። እቤቱ ግድግዳ ላይ ተትንሿ ቢላ ዥምሮ እስከ ላይኛው ግዥራ ፣ተትንሿ መቀስ ዥምሮ እስተ ትልቁ የጥድ ማኸርከሚያው መቀስ ፣ ማዋለጃ የሚመስል ባለ ጎማ አልጋ፣ተበልሁ ጀርባ በስተቀኝ 2 ተከፋች የቀብር ሀውልቶይ ቲኖሩ በስተግራ ደሞ አንዱ ጥቁር መጋረዣና አንድ ቀይማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦18)

እትዬ ተጣጥበው እና ተኳኩለው እንደጨረሱ ተላይኛው ክፍሎች ባንዱ ውስጥ ገቡ። ወድያው አንድ የመሂና ታርጋና መፍቻ ይዘው በመውጣት መሂናቸው ላይ የነበረውን ታርጋ ፈተው ቀየሩት። ተዛ የቀየሩትን ወደ ቤት አስገብተው የጎንዬሽ ገርመም አርገውይ ነይ የውጭውን በር ክፈች አሉይ። የከፈትሁበትን ቁልፍ ተቀብለውይ ተውጪማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦17)

እሳቸው ቲጮሁ እኔ እንደፈዘዝሁ በልሁ ጋር ትለረሳሁት ሰሀን ታስብ መላሽ ትላልሰጠኊቸው በሽቀው… ወደ እኔ ይበልጡን በመጠጋት “ያን ሁሉ ሳንኳኳ ምን ስትሰሪ ነበር እያልኩሽ እኮ ነው ብለው ቲያፈጡብኝ ተሄድኩበት ሀሳብ ባነንሁና የባለፈውን እንደመብረቅ ልብ የሚያቀዘቅዝ ጥፊያቸውን ታያልሱኝ በፊት… ወደ ላይም ወደማንበብ ይቀጥሉ…