ከፀሀይ በታች አሮጌ ነገር የለም ፤ ፀሃይ ራሷ በየሰኮንዱ ትታደሳለች፤ ከእንቅልፌ ተነሳሁ፤ ተንጠራራሁና አይኔን ባይበሉባየ ጠራርጌ ከእምብርቴ በታች ያለውን ቃኘሁት፤ አጅሬ ከኔ በፊት ቀድሞኝ ተነስቱዋል ፤ የዛሬው ደግሞ የተለየ ነው፤ እስክንድር ነጋ ንግግር ባደረገ ቁጥር ባንዲራ ይዞ ከጀርባ እሚቆመውን ሰውየማንበብ ይቀጥሉ…
ዝክረ- ኳራንታይን (ክፍል ሁለት)
ውበት የውበት ሳሎኖች እንደ መድሃኒት መደብሮች፣ የምግብ መሸጫ ሱቆች እና የህክምና ጣቢያዎች ሁሉ ‹‹አንገብጋቢ አገልግሎት አቅራቢ›› ተብለው መመደብ እንደነበረባቸው ያየንበት ጊዜ ነው- ኳራንታይን። የሴቶች ትክክለኛ የጠጉር ቀለም (በአብዛኛው ሽበት) ፣ ትክክለኛው ኪንኪ ጠጉርን (ሂውማንሄር ለረጅም ጊዜ በካውያ ሳይሰራ ሲቀር ተሳስሮማንበብ ይቀጥሉ…
ዝክረ- ኳራንታይን
ከወረርሽኙ መባቻ አንስቶ፤ ‹‹ብትችሉ ከቤት ንቅንቅ አትበሉ›› ከተባለ ጀምሮ፣ መደበኛ የቢሮ ስራቸውን በቢጃማ፣ ቢያሻቸው ሶፋቸው፣ ቢላቸው አልጋቸው፣ ሲያምራቸው መሬት ተቀምጠው በርቀት እንዲሰሩ ከተፈቀደላቸው፣ እድል ከቀናቸው ጥቂት አዲስ አበባዊያን መሃል ነኝ። እግሮቼን ከሰፈር ሳልርቅ ለማፍታታት ወጣ ከማለት፣ ወጥ ወጥ፣ ቤት ቤትማንበብ ይቀጥሉ…
እህ እንዴት ነው ገዳዎ!
በጥንታዊ የጋርዮሽ ስርአት የመጀመርያው የሰው ልጆች ስራ አደንና ፍራፍሬ መልቀም ነበር፤ አንድ ወንድ እና ሴት ተጣምረው ዱር ለዱር ይንከራተታሉ። እንጆሪ ለቅመው ወይም የዱር ፍየል አድነው በጋራ ይበላሉ፤ከእለታት አንድ ቀን ሴቲቱ ታረግዛለች፤ ሆዷ ገፍቶ እንደ ድሮው ዛፍ መውጣት ወይም መስክ በሩጫማንበብ ይቀጥሉ…
ታጋቹ ማስታወሻ
ቀሳ ከወጣሁ ጊዜ ጀምሮ ቤቴ ውስጥ ያገኘሁት ምግብ ሩዝ ብቻ ነው ፤ ሰኞ ሩዝ በቲማቲም- ማክሰኞ ሩዝ በጅንጅብል- ረቡእ ሩዝ እንደወረደ፤ ወዘተ…ባጭሩ በሩዝና በሪዝ ተከብቤ ሰነበትሁ ማለት ይቻላል፤ አንዳንዴ ምግብ የቀየርኩ እንዲመስለኝ የምበላበትን ቦታ እቀያይራለሁ፤ ሳሎን ውስጥ ሁለት ማንኪያ እጎርስናማንበብ ይቀጥሉ…
አይ የሰው ኑሮ መለያየት!
ካናዳ የሚገኘው የመስሪያ ቤታችን ቅርንጫፍ ባልደረባ ለስራ ጉዳይ የኢሜል መልእክት ልካልኝ ምን ብላ ጀመረች? ‹‹እንዴት ይዞሻል? አዲስ አበባ ያላችሁ ሰራተኞች ከቻላቸሁ ከቤት እንድትሰሩ እንደተመከራችሁ ሰማሁ። እኛ ያው በግድ፣ በመንግስት ትእዛዝ ቤት ታሽገን ተቀምጠን ልናብድ ነው። ወላ ሬስቶራንት ሄዶ መብላት የለ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
መፋቀር አጋባን፣ መፋቀር አኖረን
ሰሞኑን ‹‹ከእገሌ ዘር አትግቡ…የተጋባችሁም ተፋቱ›› መባሉን ስሰማ ይህችን ላካፍላችሁ መጣሁ። የእኔ እና የባለቤቴ ሰርግ ብዙዎቹን አግልሎ ያስቀየመ፣ በሃያ ሁለት ሰዎች እንግድነት (ሁለቱ በወሬ ወሬ ሰምተው ራሳቸውን ጋብዘው ነው) ብቻ የተፈፀመ ነበር። ደህና ቤት በደህና ዋጋ ለመከራየት ከሰፈር ሰፈር እየተንከራተትን መቶዎችንማንበብ ይቀጥሉ…
የዛሬ አክቲቪስት የማይነግርህ ዘጠኝ አንኳር ነገሮች
1. ‹‹ ክፋቱ አዶልፍ ሒትለርን የዋህ የሚያስብል ነው ፣ ጭካኔው እና ግፉ ከግራዚያኒ የበለጠ ነው፣ ተንኮሉ ከሳጥናኤል የረቀቀ ነው፣ ሴራው ከቀኝ ገዢ የተወሳሰበ ነው…ይሄ ዘር ታሪካዊ ጠላትህ ነው….ያኛው ዘር መቼም የማይተኛልህ ነው፣ ካላጠፋኸው ሊያጠፋህ ነው…ካልቀደምከው ሊቀድምህ ነው›› እያለ የሚነግርህ…እዚያ…ከጋራው ማዶ…ማንበብ ይቀጥሉ…
ትዳርን ከነ ብጉሩ
አንድ፡ ‹‹ወሲብ በአርባዎቹ›› ጥር የሰርግ ወር አይደለ? የትዳር መጀመሪያ…? ያንን ይዤ ትዳርን ሀ ብለው ለሚጀምሩም፣ ትንሽ ለዘለቅንበትም፣ ገና ዳር ዳር ለሚሉም ቁምነገር አይጠፋውም ብዬ ‹‹ትዳርን ከነብጉሩ›› የሚገልፁ እውነተኛ ታሪኮችን ፍለጋ ባለትዳሮችን ማነጋገር ጀምሬ ነበር። አሁንም ከዜሮ እስከ አርባ አመታት የትዳርማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሻይ በምሬት››
ዛሬ በጠዋቱ አስቸኳይ ጉዳይ ገጠመኝና ስራ ከመሄዴ በፊት አንድ ወዳጄን ለማግኘት አስፋልት ዳር ካለ የሰፈር ካፊቴሪያ ተቀምጬ ቅመም ሻዬን በብርድ እጠጣለሁ። ወሬ አያለሁ። ነፋሱ ይጋረፋል። ብርዱ ያንዘረዝራል። በትንሽ ብርጭቆ የቀረበልኝ ሻይ ስላልጠቀመኝ ሁለተኛ አዘዝኩና ፕላስቲክ ወንበሬ ላይ እየተመቻቸሁ ወደ ጎንማንበብ ይቀጥሉ…