“ለማበድ እንኳን አገር ያስፈልጋል”

/መጋቢ ሀዲስ እሸቱ እንዳወሩት ያሬድ ሹመቴ እንደፃፈው/ እንደምን አመሻችሁ? በባከነ ሰዓት ነው (የመጣሁት) የዓድዋ ጦርነት እንኳን የዚህን ያህል ግዜ አልወሰደም። (ሳቅ) ጦርነቱ በአጭሩ ተጠናቀቀ። ስለጦርነቱ ለማውራት ግን አራት ሰዓት አስፈልጎናል። እንግዲህ መናገር እና መዋጋት የተለያየ ነው። መናገር ውጊያ የለውም። ፍልሚያማንበብ ይቀጥሉ…

ማንንም ለመማረክ የማትፈልግበት ደረጃ ስትደርስ

“ዌን ዩ ካም ቱ ኤ ፖይንት ዌር ዩ ሃቭ ኖ ኒድ ቱ ኢምፕረስ ኤኒበዲ” ከወደ ውስጥህ ያለው ኣንዱ የነፍስያህ የነፃነት በር ሰዎችን ለመማረክ ጥረት ማድረግህን ባቆምክበት አፍታ ወለል ብሎ ይከፈታል…ጎበዝ ተማሪ…ጠንካራ ሰራተኛ…መልከ መልካም…ደግ አዛኝ ሩህሩህ….ከበርቴ ባለሃብት በመባል ከይሲ ፍላጎትህ ላይማንበብ ይቀጥሉ…

ሳይወለድ ሞተ

ከሌሊቱ ሰባት ሰአት ገደማ። ተኝቼ ነበር። ህመም አልነበረኝም። ያው ከተለመደው ማቅለሽለሽ ያለፈ ያስጠነቀቀኝ፣ ለዚህ ልብ ስብራት ያዘጋጀኝ ህመም አልነበረኝም። ብቻ ስደማ ተሰማኝ።…ቀስም ቶሎ ቶሎም የሌሊት ልብሴ ላይ፣ አንሶላው ላይ ስደማ ተሰማኝ። ተደናብሬ የራስጌ መብራቱነ አበራሁት። ልብሴም፣ አንሶላውም ደም በደም ሆኗል።ማንበብ ይቀጥሉ…

ጉደኛ ስንኞች

እንኳን ለአለም መሃኖች ቀን አደረሰን እንዲህ የሚባል ቀን እንደሌለ አውቃለሁ። ግን እስከመቸ ሌሎች የደነገጉትን ቀን ብቻ ሳከብር እኖራለሁ ?! እኔም ቀን ልደንግግ እንጂ በድሮ ጊዜ ልጅ መውለድ የሴት ዋና ተግባር ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ያኔ ዘጠና ሚሊዮን ገና አልሞላንም ። የተወለደውማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ማርች ኤትን በአዝማሪ››

ሁለት መቶ ሰው ፊት መስሪያ ቤታችን ለሚከበረው የአለም የሴቶች ቀን ዝግጅት አስተባባሪ ሆኜ ስሾም ይህንን ቀን ‹‹ማርች ኤጭ›› እያሉ የሚጠሩት ወንዶች ባልደረቦቻችን እና እኛንም የማያማርር ‹‹ሴቶች ለሴቶች የሚያዘጋጁት አሰልቺ ቀን›› ፣ ሴቶች አበሻ ቀሚስ ለብሰው ፈንዲሻ እየበሉ ወንዶችን የሚረግሙበት ቀን››ማንበብ ይቀጥሉ…

“እንዴት ዋልሽ?”

(መነሻ ሃሳብ፡ የሰርክ አለም መጋቢያው ‹‹አሮጌው ገንዘብ›› እና የሐና ሃይሌ ‹‹ሀው ወዝ ማይ ደይ›› አጭር ፊልሞች) ሥራ ውዬ እና የማታ ትምህርት አምሽቼ ሶስት ሰአት ከአስር ገደማ ቤቴ ገባሁ። ብቻዬን ከምኖርባት ሚጢጢ ቤቴ ገብቼ ከፍታ ካለው ጫማዬ ላይ ከመውረዴ ታላቅ ወንድሜማንበብ ይቀጥሉ…

“ቤንዚን አይወጣበት-ነዳጅ አይቀዳበት-ነቲንግ!”

/እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆኑ ብቻ/ ከጥቂት ጊዜ በፊት በዘመኑ የኣራዶች መስፈርት <ደረጃ 1> የሆነች አንድ ሞዴል ቺክ ጋር <ዴት> አደርግ ነበር…እንደዋዛ ተዋውቀን እንደዋዛ መገናኘቱን ደጋገምነውና ብዙም ሳንቆይ እንደዋዛ አልጋ ላይ ተገኘን…መቼስ በጊዜኣችን ፍቅሩም ፀቡም ስኬቱም ውደቀቱም እንደ መቶማንበብ ይቀጥሉ…

“አንቱ አጤ ሚኒሊክ ምን ያሉት ሰው ነዎት ?… “

የዛሬ አመት በዚህ ወቅት ነው …..አዳራሹ ካፍ እስከገደፉ ግጥም ብሎ በተሰብሳቢወች ተሞልቷል ! የኢሃዴግ ወጣቶች ሊግ ..የሴቶች ሊግ …ጥቃቅንና አነስተኛ ተወካዮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪ የቀረ የለም ! ለዩኒቨርስቲ ተማሪወች ከሚሰጠው ስልጠና ጎን ለጎን የአገሪቱን ‹‹ነባራዊ ሁኔታ›› ለነዋሪውም ለማስገንዘብ የተዘጋጀ የሶስትማንበብ ይቀጥሉ…

አይ ቅዳሜ!

በማርና በወተት እንደ ጨዋ ያሳደጉኝ ወላጆቼ…ቢሉኝ ቢሉኝ አልሰማ ያልኩበትን የዚህ እድሜዬን <የግሮሰሪ አመል> አሜን ብለው ከተቀበሉ እነሆ ጥቂት ሰነባበቱ…ከሰፈራችን አንደበተ ርቱዕ ቄስ ባባቴ በኩል እስከምዛመደው ስመጥር የከተማችን መሃዲንስ ድረስ በብዙዎች ተመከርኩ…እኔ እቴ!…MD!…/መስሚያዬ ድፍን!/…እንዴት ችዬ በመለኪያ ልጨክን?…<ከሷ ጋር አድሬ ሲነጋ ልሙት>ማንበብ ይቀጥሉ…